Nehemiah 9:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንብዙሕ ዓመታት ተጻዊርካዮም፡ ብመንፈስካ ድማ ብነብያትካ መስከርካዮም። ገና ግን ኣይሰምዑን፤ ስለዚ ኣብ ኢድ ህዝቢ ሃገራት ኣሕሊፍካ ሂብካዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ብዙ ዓመታት ታገሥሃቸው፤ በነቢያትህም እጅ በመንፈስህ መሰከርህባቸው፤ አላደመጡም፤ ስለዚህም በምድር አሕዛብ እጅ አሳልፈህ ሰጠሃቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ብዙ ዓመታት ታገሥሃቸው፥ በነቢያትህም እጅ በመንፈስህ መሰከርህባቸው፤ አላደመጡም፥ ስለዚህም በምድር አሕዛብ እጅ አሳልፈህ ሰጠሃቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ብዙ ዓመታት ታገሥሃቸው፥ በነቢያትህም እጅ በመንፈስህ መሰከርክባቸው፥ አላደመጡም፥ ስለዚህም በምድር አሕዛብ እጅ አሳልፈህ ሰጠሃቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐነ፥ ዳሮ ላይ ኡንቱንታ ዳንዳያዳ፤ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ባጋና ነ አያናን ኡንቱንቶ ምንሳደ ኦዳዳ፤ ሽን ኡንቱንቱ ስስበይክኖ። ሄዋፐ ደንዴዳዋን አይሁዳ ግደና ካዉተቱ ኡንቱንታ ሞዳና ማላ፥ ኡንቱንቱ ኩሽያን አ እማዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppenne, daro laytsaa unttuntta danddayaadda; timbbitiyaa odiyaawanttu baggana ne Ayyaanan unttunttoo minisaade odaadda; shin unttunttu sisibeykkino. Hewaappe denddeeddawaan Ayhuda gidenna kawutetsatuu unttuntta mooddana mala, unttunttu kushiyan aatsa immaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Daro layth ne istta dandayadasa; istta tamaarsana mala nabeta ne Ayanan isttas denththadasa; gido attiin istti lo7eththi siyibeettenna; hessa gishshas istta dere matan diza asati xoonana mala istta aaththa immadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳሮ ላይ ኔ ኢስታ ዳንዳያዳሳ፤ ኢስታ ታማርሳና ማላ ናቤታ ኔ ኣያናን ኢስታስ ዴንዳሳ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ሎኤ ሲዪቤቴና፤ ሄሳ ጊሻስ ኢስታ ዴሬ ማታን ዲዛ ኣሳቲ ጾናና ማላ ኢስታ ኣ ኢማዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግድኮካ ነ ኤንታ ዳሮ ላይ ዳንዳአዳሳ፤ ነ አያናን ናበታ ባጋራ ኤንታዉ ኦዳዳሳ፥ ሽን ኤንቲ ስእቦኮና። ሄሳ ግሾ፥ ሾሮ ካዎተት ኤንታ ሃራና መላ አ እማዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidikoka ne enta daro laythi danda7adasa; ne Ayyaanan nabeta baggara entaw odadasa, shin enti si7ibookona. Hessa gisho, shooro kawotethati enta haarana mela aatha immadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ብዙ ዘመን ታገሥሃቸው፤ በነቢያትህ አማካይነት በመንፈስህ አስጠነቀቅሃቸው። ነገር ግን አላደመጡህም፤ ከዚህም የተነሣ ጎረቤቶቻቸው ለሆኑ አሕዛብ አሳልፈህ ሰጠሃቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንተም ለብዙ ዓመቶች ታገሥካቸው፤ ያስተምሩአቸውም ዘንድ ነቢያትን በመንፈስህ አስነሣህላቸው፤ ነገር ግን እነርሱ አላዳመጡም፤ ስለዚህም ለጐረቤት ሕዝቦች ድል እንዲነሡአቸው አሳልፈህ ሰጠሃቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ብዙሕ ዓመታት ተዓገስካዮም፤ ብኢድ ነቢያትካ ብመንፈስካ መስከርካሎም፤ ንሳቶም ግና ኣእዛኖም ኣይመለሱልካን። ሽዑ ናብ ኢድ ሃገራት ኣህዛብ ኣሕሊፍካ ሃብካዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዙሕ ዓመታት ድማ ተዐገስካዮም፡ ነብያትካ ጌርካ ኸአ ብመንፈስካ መዐድካዮም፡ ኣእዛኖም ግና ኣይመለሱልካን። ሽዑ ናብ ኢድ ህዝብታት ሃገራት ኣሕሊፍካ ሀብካዮም። |