Nehemiah 9:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቦታኦም ተንሲኦም ድማ ካብ መጽሓፍ ሕጊ እግዚኣብሄር ኣምላኾም ርብዒ መዓልቲ ኣንበቡ። ካልእ ራብዓይ ክፋል ድማ ተናዘዙ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ድማ ሰገዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በየስፍራቸውም ቆመው የአምላካቸውን የእግዚአብሔርን የሕግ መጽሐፍ አነበቡ፤ ለእግዚአብሔርም ተናዘዙ፤ ለአምላካቸውም ለእግዚአብሔር ሰገዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በየስፍራቸውም ቆመው የአምላካቸውን የእግዚአብሔርን የሕግ መጽሐፍ የቀን ሩብ ያህል አነበቡ፤ ሦስት የቀን ሩብም ያህል ተናዘዙ፥ ለአምላካቸው ለእግዚአብሔርም ሰገዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በየስፍራቸውም ቆመው የጌታ አምላካቸውን የሕግ መጽሐፍ የቀኑ ሩብ ያህል አነበቡ፥ የቀኑ ሩብ ደግሞ እየተናዘዙና፥ ለጌታ አምላካቸው እየሰገዱ አሳለፉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋን ኡንቱንቱ ኤቂደእሽን፥ ሄዙ ሳትያ ግድያዋ መና ጎዳ ኡንቱንቱ ጾሳ ህግያ ማጻፋይ ኡንቱንቶ ናባበቴዳ። ቃይ ሀራ ሄዙ ሳትያ ግድያዋ ባረንቱ ናጋራ ፓጺድነ መና ጎዳዉ፥ ባረንቱ ጾሳዉ፥ ጎይኒደ ጋምኤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewan unttunttu ek'k'ide'ishshin, heezzu saatiyaa gidiyaawaa Med'inaa Godaa unttunttu S'oossaa Higgiyaa Mas'aafay unttunttoo nabbabetteedda. K'ay hara heezzu saatiyaa gidiyaawaa barenttu nagaraa paas'iiddinne Med'inaa Godaw, barenttu S'oossaw, goynniidde gam"eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heen istti eqqida mala dishin istta Xoossa woga maxaafay heedzdzu saate kumeth isttas nababettides; qasse hara heedzdzu saate kumeth istti ba nagara paaxishe GODAAS ba Xoossaas hokki goynnida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄን ኢስቲ ኤቂዳ ማላ ዲሺን ኢስታ ጾሳ ዎጋ ማጻፋይ ሄ ሳቴ ኩሜ ኢስታስ ናባቤቲዴስ፤ ቃሴ ሃራ ሄ ሳቴ ኩሜ ኢስቲ ባ ናጋራ ፓጺሼ ጎዳስ ባ ጾሳስ ሆኪ ጎይኒዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ያን ኤቅድ ደእሽን ሄ ሳተ ኩመ ጎዳ ኤንታ ፆሳ ህገ ማፃፋይ ኤንታዉ ናባበትስ። ቃስ ሀራ ሄ ሳተ ባንታ ናጋራ ፓፅሸ ጎዳ ባንታ ፆሳ ጎይንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti yan eqidi de7ishin heedzu saate kumethi Godaa enta Xoossaa Higge Maxaafay entaw nabbabetis. Qassi hara heedzu saate banta nagaraa paaxishe Godaa banta Xoossaa goyinnidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በያሉበትም ቦታ ቆመው ከአምላካቸው ከእግዚአብሔር ሕግ መጽሐፍ ሩብ ቀን አነበቡ፤ የቀረውን ሩብ ቀን ደግሞ ንስሓ በመግባትና ለአምላካቸው ለእግዚአብሔር በመስገድ አሳለፉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እዚያው እንደ ቆሙም፥ የአምላካቸው የእግዚአብሔር ሕግ መጽሐፍ ሦስት ሰዓት ሙሉ ተነበበላቸው፤ ሌላም ሦስት ሰዓት ኃጢአታቸውን በመናዘዝ፥ ለአምላካቸው ለእግዚአብሔር ሰገዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብታ ስፍራኦም ደው ኢሎም፥ ሰለስተ ሰዓት መፅሓፍ ሕጊ እግዚኣብሄር ኣምላኾምውን ኣንበቡ፤ ሰለስተ ሰዓት ድማ ተናዘዙ፤ ንእግዚኣብሄር ኣምላኾምውን ሰገዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብታ ስፍራኣኦም ኮፕይኖም ደው ኢሎም፡ ራብዓይ ክፍሊ መዓልቲ መጽሓፍ ሕጊ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣንበቡ፡ ራብዓይ ክፍሊ መዓልቲ ድማ ተናዘዙ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ከአ ሰገዱሉ። |