Nehemiah 9:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ድማ ኢኻ ኣብ ኢድ እቶም ዘቖጥዑ ጸላእቶም ኣሕሊፍካ ዝሃብካዮም። ከምቲ ብዙሕ ምሕረትካ ድማ ካብ ኢድ ጸላእቶም ዘድሓኑ መድሓኒታት ሂብካዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ በሚያሠቃዩአቸው ሰዎች እጅ አሳልፈህ ሰጠሃቸው፤ አስጨነቋቸውም፤ በመከራቸውም ጊዜ ወደ አንተ ጮኹ፤ ከሰማይም ሰማሃቸው፤ እንደ ምሕረትህም ብዛት ታዳጊዎችን ሰጠሃቸው፤ ከሚያሠቃዩአቸውም እጅ አዳንሃቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ለጠላቶቻቸው እጅ አሳልፈህ ሰጠሃቸው፥ አስጨነቁአቸውም፤ በመከራቸውም ጊዜ ወደ አንተ ጮኹ፥ ከሰማይም ሰማሃቸው፤ እንደ ምሕረትህም ብዛት ከጠላቶቻቸው እጅ ያዳኑአቸውን ታዳጊዎችን ሰጠሃቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ለጠላቶቻቸው እጅ አሳልፈህ ሰጠሃቸው፥ አስጨነቁአቸውም፥ በመከራቸውም ጊዜ ወደ አንተ ጮኹ፥ ከሰማይም ሰማሃቸው፥ እንደ ምሕረትህም ብዛት ከጠላቶቻቸው እጅ ያዳኑአቸውን ታዳጊዎችን ሰጠሃቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ደንዴዳዋን ኡንቱንታ ኡንኤያ ሞርከቱዋ ኩሽያን አ እማዳ፤ ሞርከቱ ኡንቱንታ ኡንኤዳ ዎደ ኔኮ ዋሴድኖ። ኡንቱንቱ ዋሱዋ ሳሉዋን ግዳ ስሳደ ነ ማሮተ ዳሩዋዳን፥ ኡንቱንታ ኡንቱንቱ ሞርከቱዋ ኩሽያፐ አሽያዋንታ ኪታዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe denddeeddawaan unttuntta un"etsiyaa morkkatuwaa kushiyan aatsa immaadda; morkketuu unttuntta un"etseedda wode neekko waasseeddino. Unttunttu waasuwaa saluwaan gida sisaadde ne maarotetsaa daruwaadan, unttuntta unttunttu morkkatuwaa kushiyaappe ashshiyaawantta kiittaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas istta morkketi istta xoonidi haarana mala aaththa immadasa; morkketikka istta metoththida; istti banttana metida wode neekko waassida; nekka istta waasaa salon daada siyadasa; ne maaroteththa gitateththaafe dendidayssan istta morkketappe ashshana kaaleththizayta yeddadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስታ ሞርኬቲ ኢስታ ጾኒዲ ሃራና ማላ ኣ ኢማዳሳ፤ ሞርኬቲካ ኢስታ ሜቶዳ፤ ኢስቲ ባንታና ሜቲዳ ዎዴ ኔኮ ዋሲዳ፤ ኔካ ኢስታ ዋሳ ሳሎን ዳዳ ሲያዳሳ፤ ኔ ማሮቴ ጊታቴፌ ዴንዲዳይሳን ኢስታ ሞርኬታፔ ኣሻና ካሌዛይታ ዬዳዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ኤንታ ኡንኤያ ሞርከታ ኩሸን አ እምን፥ ሞርከት ኤንታ ኡንኤዳ ዎደ ኔኮ ዋስዶሶና። ኤንታ ዋሱዋ ሳሎን ግዳዳ ስአዳሳ፤ ነ ማሮተ ዳሩዋን ኤንታ፥ ኤንታ ሞርከታ ኩሸፐ አሽያ አሳታ ኪታዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, enta un7ethiya morketa kushen aatha immin, morketi enta un7ethida wode neeko waassidosona. Enta waasuwa salon gidada si7adasa; ne maarotethaa daruwan enta, enta morketa kushepe ashshiya asata kiittadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ላስጨነቋቸው ጠላቶቻቸው አሳልፈህ ሰጠሃቸው። በተጨነቁ ጊዜ ግን ወደ አንተ ጮኹ፤ አንተም ከሰማይ ሰማሃቸው፤ ከርኅራኄህም ብዛት የተነሣ ከጠላቶቻቸው እጅ የሚያድኗቸውን ታዳጊዎች ሰጠሃቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ጠላቶቻቸው እነርሱን ድል አድርገው ይገዙአቸው ዘንድ አሳልፈህ ሰጠሃቸው፤ እነርሱም አስጨነቁአቸው። በችግራቸውም ጊዜ ወደ አንተ ጮኹ፤ አንተም በሰማይ ሆነህ ሰማሃቸው፤ ከምሕረትህ ታላቅነት የተነሣ፥ ከጠላቶቻቸው የሚታደጉ መሪዎችን ላክህላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ናብ ኢድ ፀላእቶም ኣሕሊፍካ ሃብካዮም፤ ንሳቶምውን ኣጨነቕዎም። ብጊዜ መከራኦም ግና ናባኻ ኣእወዩ፤ ንስኻ ድማ ኻብ ሰማይ ሰማዕኻ፤ ከምቲ ብዙሕ ምሕረትካውን ካብ ኢድ ፀላእቶም ዘድሕንዎም መራሕቲ ሃብካዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ናብ ኢድ ጸላእቶም ኣሕሊፍካ ሀብካዮም እሞ ኣጨነቕዎም። ብጊዜ ጸበቦኦም ግና ናባኻ ኣእወዩ፡ ንስኻ ድማ ካብ ሰማይ ሰማዕካ፡ ከምቲ ብዙሕ ምሕረትካ ኸአ ካብ ኢድ ጸላእቶም ዜድሕንዎም መድሓንቲ ሀብካዮም። |