Nehemiah 9:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድልዱላት ከተማታትን ስብሕቲ ምድርን ወሰዱ፡ ብዅሉ ዝመልአ ኣባይቲ፡ እተዃዕተ ዒላታት፡ ኣታኽልቲ ወይንን ኣውሊዕን ኣእዋም ፍረታትን ብብዝሒ ወሰዱ። በሊዖም ድማ ጸገቡን እናሰበዩን በቲ ዓቢ ሰናይነትካ ድማ ተሓጐሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምሽጎቹንም ከተሞች፥ መልካምን ነገር የሞሉትን ቤቶች፥ የተማሱትንም ጕድጓዶች፥ የወይኖቹንና የወይራዎቹን ቦታዎች፥ ብዙዎቹንም የፍሬ ዛፎች ወረሱ፤ በሉም፤ ጠገቡም፤ ወፈሩም፤ በታላቅ በጎነትህም ደስ አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምሽጎቹንም ከተሞች የሰባውንም ምድር ወሰዱ፤ መልካሙን ነገር የሞሉትን ቤቶች፥ የተማሱትንም ጕድጓዶች፥ ወይኖቹንና ወይራዎቹን ብዙዎቹንም የፍሬ ዛፎች ወረሱ፤ በሉም፥ ጠገቡም፥ ወፈሩም፥ በታላቅ በጎነትህም ደስ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምሽጎቹንም ከተሞች የሰባውንም ምድር ወሰዱ፥ መልካሙን ነገር የሞሉትን ቤቶች፥ የተማሱትንም ጉድጓዶች፥ ወይኖቹንና ወይራዎቹን ብዙዎቹንም የፍሬ ዛፎች ወረሱ፥ በሉም፥ ጠገቡም፥ ወፈሩም፥ በታላቅ በጎነትህም ደስ አላቸው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ኡንቱንቱ ዩሹ ግምበቴዳ ካታማቱዋነ አራዳ ቢታ ጾኒደ አኬድኖ፤ ቃይካ ሎኦባይ ኡባይ ኩሜዳ ጎልያ፥ ቦከቴዳ ሃ ኦላቱዋ፥ ዎይንያ ቱራ ሳኣ፥ ዎጋራቱዋነ ሀራ አይፍያ እምያ ዳሮ ምቱዋ ላቴድኖ። ሄዋፐ ም ካሊደ ኦርዴድኖ፤ ነ ዎልቃማ ኬካተን ኡንቱንቱ ናሸቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay unttunttu yuushshuu gimbbetteedda katamatuwaanne aradda biittaa s'ooniide akkeeddino; k'aykka lo"obay ubbay kumeedda golliyaa, booketteedda haatsaa ollatuwaa, woyniyaa turaa sa'aa, wogaratuwaanne hara ayfiyaa immiyaa daro mitsatuwaa laatteeddino. Hewaappe mi kalliide orddeeddino; ne wolk'k'aama keekatetsan unttunttu nashetteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse lo7i gimbettida katamatanne aradda biitta, lo7o miish isttan kumida keeththata, haaththa ollatanne woyne atakiltey tokettiza gade, wogara miththatanne daro ayfe ayfiza miththata laattida; Miidinne uyidi modhdhida; neni ne kiyateththan immida lo7o miishshan wuri ufayettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ሎኢ ጊምቤቲዳ ካታማታኔ ኣራዳ ቢታ፥ ሎኦ ሚሽ ኢስታን ኩሚዳ ኬታ፥ ሃ ኦላታኔ ዎይኔ ኣታኪልቴይ ቶኬቲዛ ጋዴ፥ ዎጋራ ሚታኔ ዳሮ ኣይፌ ኣይፊዛ ሚታ ላቲዳ፤ ሚዲኔ ኡዪዲ ሞዳ፤ ኔኒ ኔ ኪያቴን ኢሚዳ ሎኦ ሚሻን ዉሪ ኡፋዬቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ዩሾይ ግምበትዳ ካታማታነ አራዳ ቢታ ፆንድ ኤክዶሶና። ሎኦባ ኡባይ ኩምዳ ኬታ፥ ቦከትዳ ሃ ኦላታ፥ ዎይነ በሳታ፥ ሻማሆነ ሀራ አይፈ አይፍያ ዳሮ ምታ ላትዶሶና። እያፐ ምድ ካልድ ኦርድዶሶና፤ ነ ግታ ኬሀተን ኡፋይትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti yuushoy gimbetida katamatanne aradda biitta xoonidi ekidosona. Lo77oba ubbay kumida keethata, booketida haatha ollata, woyne bessata, shamahonne hara ayfe ayfiya daro mithata laattidosona. Iyape midi kallidi ordidosona; ne gita keehatethan ufaytidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የተመሸጉ ከተሞቻቸውንና የሠባውን ምድር ያዙ፤ በመልካም ነገር ሁሉ የተሞሉ ቤቶቻቸውን፣ የተቈፈሩ የውሃ ጕድጓዶቻቸውን፣ የወይን ተክላቸውን፣ የወይራ ዛፎቻቸውንና ስፍር ቍጥር የሌላቸውን የፍሬ ዛፎች ያዙ። እስኪጠግቡ በሉ፤ ወፈሩም፤ በታላቅ በጎነትህም ደስ ተሰኙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የተመሸጉ ከተሞችንና፥ ለም የሆነችውን ምድር፤ በመልካም ነገር ሁሉ የተሟሉ ቤቶችን፥ የውሃ ጒድጐዶችንና የወይን ተክል ቦታዎችን የወይራና ብዙ የፍሬ ዛፎችን ወረሱ፤ በልተው በመጥገብም ሰውነታቸውን አወፈሩ፤ በቸርነትህ በሰጠሃቸው መልካም ነገር ሁሉ ተደሰቱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ህዝብኻ ዝተዓረዳ ኸተማታትን ልሙዕ ምድርን ሓዙ። ኵሉ ፅቡቕ ነገር ዝመልኣ ኣባይትን ዝተዅዓተ ሓፅብታትን ወይንታትን ኣዋልዕን ብዙሕ ፈራዪ ኣእዋምን ድማ ወረሱ እሞ፥ በቲ ዓብዪ ለውሃትካ በልዑን ፀገቡን ሰብሑን ተሓጐሱን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እተዐርዳ ኸተማታትን ረጉድ ምድርን ከአ ሐዙ። ኩሉ ጽቡቕ ነገር ዝመልአ ኣባይትን እተኻዕተ ሓጽብታትን ወይንታትን ኣዋልዕን ብዙሕ ፈራዩ ኣእዋሞን ድማ ወረሱ እሞ በቲ ዓብዩ ለውሃትካ በልዑን ጸገቡን ስብሑን ተሓጎሱን። |