Nehemiah 9:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እቶም ቈልዑ ኣትዮም ነታ ምድሪ ወሰድዋ፣ ነቶም ኣብታ ምድሪ ዚነብሩ ከነኣናውያን ከኣ ኣብ ቅድሚኦም ኣግዚእካዮም፣ ምስ ነገስታቶምን ምስ ህዝቢ እታ ሃገርን ኣብ ኢዶም ኣሕሊፍካዮም ከምቲ ዝገብርዎ ዝነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም ወረ​ሱ​አት፤ በከ​ነ​ዓን ምድር የሚ​ኖ​ሩ​ት​ንም ሰዎች በፊ​ታ​ቸው አጠ​ፋ​ሃ​ቸው፤ የሚ​ወ​ድ​ዱ​ት​ንም ነገር ያደ​ር​ጉ​ባ​ቸው ዘንድ እነ​ር​ሱ​ንና ነገ​ሥ​ታ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን፥ የም​ድ​ሩ​ንም አሕ​ዛብ በእ​ጃ​ቸው አሳ​ል​ፈህ ሰጠ​ሃ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ልጆቹም ገብተው ምድሩን ወረሱ፥ የምድሩን ሰዎች ከነዓናውያንን በፊታቸው አዋረድህ፤ የሚወድዱትንም ነገር ያደረጉባቸው ዘንድ እነርሱንና ነገሥታቶቻቸውን የምድሩንም አሕዛብ በእጃቸው አሳልፈህ ሰጠሃቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ልጆቹም ገብተው ምድሪቷን ወረሱ፤ የምድሪቱን ሰዎች ከነዓናውያንን በፊታቸው ደመሰስካቸው፥ የወደዱትን ነገር እንዲያደረጉባቸው ከነገሥታቶቻቸውና ከምድሪቱ ሕዝቦች ጋር በእጃቸው አሳልፈህ ሰጠሃቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ካናነ ጋድያ ላቴድኖ፤ ሄ ጋድያን ደእያ ካናነ አሳ ኡባ ኡንቱንቱ ስንን ኔን ካዉሻዳ። ኡንቱንቱ ካናነ አሳ ቦላን፥ ኡንቱንቱ ካተቱዋ ቦላንነ ሄ ጋድያን ደእያ አሳ ኡባ ቦላን ባረንቱ ዶሴዳዋ ኦና ማላ፥ ኡንቱንቱ ኩሽያን አ እማዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Kanaane gadiyaa laatteeddino; he gadiyaan de'iyaa Kanaane asaa ubbaa unttunttu sintsan neeni kawushshaadda. Unttunttu Kanaane asaa bollan, unttunttu kaatetuwaa bollaaninne he gadiyaan de'iyaa asaa ubbaa bollan barenttu doseeddawaa ootsana mala, unttunttu kushiyan aatsa immaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta nayti Kanaane biitta xooni laattida; he biittan diza asata neni xoonadasa; istta kawota bollanne Kanaane biittan diza asaa bolla ba dosida mala ooththana mala wolqqa immadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ናይቲ ካናኔ ቢታ ጾኒ ላቲዳ፤ ሄ ቢታን ዲዛ ኣሳታ ኔኒ ጾናዳሳ፤ ኢስታ ካዎታ ቦላኔ ካናኔ ቢታን ዲዛ ኣሳታ ቦላ ባ ዶሲዳ ማላ ኦና ማላ ዎልቃ ኢማዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታ ናይት ካናነ ቢታ ላትዶሶና። ሄ ቢታን ደእያ ካናነ አሳ ኤንታ ስንን ኔኒ ካዉሻዳሳ። ኤንቲ ካናነ አሳ ቦላ፥ ኤንታ ካዎታ ቦላነ ቢታን ደእያ አሳ ቦላ ዶስዳባ ኦና መላ ኤንታ ኩሸን አ እማዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enta nayti Kanaane biitta laattidosona. He biittan de7iya Kanaane asaa enta sinthan neeni kawushadasa. Enti Kanaane asaa bolla, enta kawota bollanne biittan de7iya asaa bolla dosidaba oothana mela enta kushen aatha immadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በምድሪቱ ወንዶች ልጆቻቸው ገቡባት፤ ወረሷትም። በምድሪቱ ላይ ይኖሩ የነበሩትን ከነዓናውያን በፊታቸው አንበረከክህ፤ ያሻቸውን ያደርጉባቸው ዘንድ ከነዓናውያንን ከንጉሦቻቸውና ከምድሪቱ ሕዝቦች ጋር በእጃቸው አሳልፈህ ሰጠሃቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልጆቻቸው የከነዓንን ምድር ድል አድርገው ያዙ፤ በዚያ ይኖሩ የነበሩትንም ሕዝብ በፊታቸው ሆነህ አንተ ድል ነሣህላቸው፤ በነገሥታትና በዚያች የከነዓን አገር ሕዝብ ላይ የፈለጉትን ሁሉ ያደርጉባቸው ዘንድ ኀይልን ሰጠሃቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ደቆም ከዓ ነታ ሃገር ኣትዮም ወረስዋ፤ ነቶም ኣብታ ሃገር ዝነበሩ ከነዓናውያን ካብ ቅድሚኣቶም ኣጥፋእኻዮም፥ ንነገስታትን ንህዝብታት እታ ሃገርን፥ ዝደለዩ ኽገብርዎም ድማ ኣብ ኢዶም ኣሕሊፍካ ሃብካዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ደቂ ኸአ ኣተውዋ እሞ ነታ ሀገር ወረስዋ። ነቶም ኣብታ ሃገር ዝደለዩ ኺገብርዎም ኣብ ኢዶም ኣሕሊፍካ ሀብካዮም።