Nehemiah 9:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘይካዚ፡ መንግስትታትን ኣህዛብን ሂብካዮም፡ ኣብ መኣዝናት ከኣ መቒልካዮም፣ ንምድሪ ሲሆንን ንምድሪ ንጉስ ሄሽቦንን ንምድሪ ኦግ ንጉስ ባሳንን ወሰዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “መን​ግ​ሥ​ታ​ት​ንና አሕ​ዛ​ብን ዕድል ፈንታ አድ​ር​ገህ ሰጠ​ሃ​ቸው፤ የሐ​ሴ​ቦ​ንን ንጉሥ የሴ​ዎ​ንን ምድር፥ የባ​ሳ​ን​ንም ንጉሥ የዐ​ግን ምድር ወረሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መንግሥታትንና አሕዛብን ከፍለህ ሰጠሃቸው፤ የሐሴቦንን ንጉሥ የሴዎንን ምድር፥ የባሳንንም ንጉሥ የዐግን ምድር ወረሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “መንግሥታትንና አሕዛብን ሰጠሃቸው፤ የሐሴቦንን ንጉሥ የሴዎንን ምድር፥ የባሳንንም ንጉሥ የዐግን ምድር ወረሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ባረንቱ ዛዋን ደእያ ጋጻ ቢታቱዋነ ካዉተቱዋ ኡንቱንቱ ጾኒደ ኦይቃናዳን ኦዳ። ስሆና ጌተትያ ካቲ ሞድያ ሀሰቦና ጋድያነ ኦጋ ጌተትያ ካቲ ሞድያ ባሳነ ጋድያ ኡንቱንቱ ላቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Barenttu zawaan de'iyaa gas'aa biittatuwaanne kawutetsatuwaa unttunttu s'ooniide oyk'k'anaadan ootsaadda. Sihoona geetettiyaa kaatii mooddiyaa Haseboona gadiyanne Ooga geetettiyaa kaatii mooddiyaa Baasaane gadiyaa unttunttu laatteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Istta deraa yuuyi aadhdhi diza deretanne istti kawoteththata ubbaa xoonidi he biitta ekkana mala ooththadasa; hessa gishshas kawo Sihooney ayssiza Haseboone geetettiza biittanne kawo Aagey ayssiza Baasaane geetettiza biitta xoonidi laattida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢስታ ዴራ ዩዪ ኣ ዲዛ ዴሬታኔ ኢስቲ ካዎቴታ ኡባ ጾኒዲ ሄ ቢታ ኤካና ማላ ኦዳሳ፤ ሄሳ ጊሻስ ካዎ ሲሆኔይ ኣይሲዛ ሃሴቦኔ ጌቴቲዛ ቢታኔ ካዎ ኣጌይ ኣይሲዛ ባሳኔ ጌቴቲዛ ቢታ ጾኒዲ ላቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ኤንታ ካዎተታነ ደረታ ሀር አቶሽን ሃሆን ደእያ ቢታታ ፆንድ ኦይካና መላ ኦዳሳ። ካዎይ ስሆነይ ሃርያ ሀሰቦና ቢታነ ካዎይ ኦገይ ሃርያ ባሳነ ቢታ ኤንታና ላትሳዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne enta kawotethatanne dereta hari attoshin haahon de7iya biittata xoonidi oykana mela oothadasa. Kawoy Sihooney haariya Haseboona biittanne kawoy Oogey haariya Baasane biitta entana laatisadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በሩቅ የሚገኙትን ድንበሮች እንኳ ሳይቀር፣ መንግሥታትንና አሕዛብን ሰጠሃቸው። የሐሴቦን ንጉሥ የሴዎንን ምድር፣ የባሳን ንጉሥ የዐግን ምድር ወረሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የአሕዛብን መንግሥታትና ነገሥታትን ድል ነሥተው፥ ከምድራቸው አዋሳኞች የሆኑትን ጠረፎች እንዲይዙ አደረግህ፤ ሲሖን የተባለ ንጉሥ ይገዛት የነበረችውን ሐሴቦን ተብላ የምትጠራውን ምድር፥ በድል አድራጊነት ያዙ፤ ዖግ የተባለው ንጉሥ ይገዛት የነበረችውንም የባሳንን ምድር ወረሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “መንግስታትን ሃገራትን ከፊልካ ሃብካዮም፤ ንጉስ ሴዎን ዝገዝኣ ሃገር ሓሴቦንን ንጉስ ዓግ ዝገዝኣ ባሳንን ወረሱ።
Amharic Tigrinya 2011 መንግስትታት ህዝብታትን ከአ ሀብካዮም፡ ግደ ጌርካ ድማ ከፈልካዮም እሞ ምድሪ ሲሆን፡ እታ ሃገር ንጉስ ሔሽቦንን ሃገር ዖግ ንጉስ ባሳንን ወረሱ።