Nehemiah 9:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዘርኢ እስራኤል ድማ ካብ ኵሎም ጓኖት ተፈልዮም ተንሲኦም ሓጢኣቶምን ኣበሳ ኣቦታቶምን ተናዘዙ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ልጆች ከባዕድ ሕዝብ ሁሉ ራሳቸውን ለዩ፤ ቆመውም ኀጢአታቸውንና የአባቶቻቸውን ኀጢአት ተናዘዙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ዘር ከእንግዶች ሁሉ ራሳቸውን ለዩ፥ ቆመውም ኃጢአታቸውንና የአባቶቻቸውን ኃጢአት ተናዘዙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ዘር ከባዕድ ሕዝቦች ሁሉ ራሳቸውን ለዩ፥ ቆመውም ኃጢአታቸውንና የአባቶቻቸውን በደል ተናዘዙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረንታ አላጋ ጋደ አሳ ኡባፐ ሻኬድኖ። ሄዋፐ ጉይያን ደንድ ኤቂደ፥ ኡንቱንቱነ ካሰ ኡንቱንቱ አዎቱ ኦዳ ናጋራ ኡባ ፓጼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Barentta allaga gade asaa ubbaappe shaakkeeddino. Hewaappe guyyiyaan denddi ek'k'iide, unttunttune kase unttunttu aawotuu ootseedda nagaraa ubbaa paas'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay allaga asaa ubbaafe bana shaakkides; hessafe guye asay wuri dendi eqqidi isttinne kase istta aawati ooththida nagara ubbaa paaxida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ኣላጋ ኣሳ ኡባፌ ባና ሻኪዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኣሳይ ዉሪ ዴንዲ ኤቂዲ ኢስቲኔ ካሴ ኢስታ ኣዋቲ ኦዳ ናጋራ ኡባ ፓጺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባንታና አላጋ ደረ አሳፐ ሻክዶሶና። ሄሰፈ ጉየ ደንድ ኤቅድ ኤንትነ ኤንታ አዋት ኦዳ ናጋራ ኡባ ፓፅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Bantana allaga dere asaape shaakidosona. Hessefe guye dendi eqidi entinne enta aawati oothida nagaraa ubbaa paaxidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤላውያን ዘር የሆኑትም ራሳቸውን ከባዕዳን ሁሉ ለዩ። ቆመውም ኀጢአታቸውንና የአባቶቻቸውን በደል ተናዘዙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ራሳቸውንም ከባዕዳን ሕዝቦች ሁሉ ለዩ፤ ከዚህም በኋላ ሁሉም ተነሥተው በመቆም፥ እነርሱና የቀድሞ አባቶቻቸው የሠሩትን ኃጢአት ሁሉ ተናዘዙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እስራኤል ካብ ኵሎም ባዕዳን ተፈለዩ። ደው ኢሎም ከዓ ብሓጢኣቶምን ብበደል ኣቦታቶምን ተናዘዙ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብታ ስፍራኣኦም ኮፕይኖም ደው ኢሎም፡ ራብዓይ ክፍሊ መዓልቲ መጽሓፍ ሕጊ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣንበቡ፡ ራብዓይ ክፍሊ መዓልቲ ድማ ተናዘዙ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ከአ ሰገዱሉ። |