Nehemiah 9:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዘርኢ እስራኤል ድማ ካብ ኵሎም ጓኖት ተፈልዮም ተንሲኦም ሓጢኣቶምን ኣበሳ ኣቦታቶምን ተናዘዙ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ከባ​ዕድ ሕዝብ ሁሉ ራሳ​ቸ​ውን ለዩ፤ ቆመ​ውም ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ው​ንና የአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን ኀጢ​አት ተና​ዘዙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ዘር ከእንግዶች ሁሉ ራሳቸውን ለዩ፥ ቆመውም ኃጢአታቸውንና የአባቶቻቸውን ኃጢአት ተናዘዙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል ዘር ከባዕድ ሕዝቦች ሁሉ ራሳቸውን ለዩ፥ ቆመውም ኃጢአታቸውንና የአባቶቻቸውን በደል ተናዘዙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባረንታ አላጋ ጋደ አሳ ኡባፐ ሻኬድኖ። ሄዋፐ ጉይያን ደንድ ኤቂደ፥ ኡንቱንቱነ ካሰ ኡንቱንቱ አዎቱ ኦዳ ናጋራ ኡባ ፓጼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Barentta allaga gade asaa ubbaappe shaakkeeddino. Hewaappe guyyiyaan denddi ek'k'iide, unttunttune kase unttunttu aawotuu ootseedda nagaraa ubbaa paas'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay allaga asaa ubbaafe bana shaakkides; hessafe guye asay wuri dendi eqqidi isttinne kase istta aawati ooththida nagara ubbaa paaxida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይ ኣላጋ ኣሳ ኡባፌ ባና ሻኪዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኣሳይ ዉሪ ዴንዲ ኤቂዲ ኢስቲኔ ካሴ ኢስታ ኣዋቲ ኦዳ ናጋራ ኡባ ፓጺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባንታና አላጋ ደረ አሳፐ ሻክዶሶና። ሄሰፈ ጉየ ደንድ ኤቅድ ኤንትነ ኤንታ አዋት ኦዳ ናጋራ ኡባ ፓፅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Bantana allaga dere asaape shaakidosona. Hessefe guye dendi eqidi entinne enta aawati oothida nagaraa ubbaa paaxidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤላውያን ዘር የሆኑትም ራሳቸውን ከባዕዳን ሁሉ ለዩ። ቆመውም ኀጢአታቸውንና የአባቶቻቸውን በደል ተናዘዙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ራሳቸውንም ከባዕዳን ሕዝቦች ሁሉ ለዩ፤ ከዚህም በኋላ ሁሉም ተነሥተው በመቆም፥ እነርሱና የቀድሞ አባቶቻቸው የሠሩትን ኃጢአት ሁሉ ተናዘዙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስራኤል ካብ ኵሎም ባዕዳን ተፈለዩ። ደው ኢሎም ከዓ ብሓጢኣቶምን ብበደል ኣቦታቶምን ተናዘዙ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብታ ስፍራኣኦም ኮፕይኖም ደው ኢሎም፡ ራብዓይ ክፍሊ መዓልቲ መጽሓፍ ሕጊ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣንበቡ፡ ራብዓይ ክፍሊ መዓልቲ ድማ ተናዘዙ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ከአ ሰገዱሉ።