Nehemiah 9:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እወ፡ ንርእሶም ዝፈሰሰ ጤለ-በጊዕ ሰሪሖም፡ እዚ ኻብ ግብጺ ዘዕበየኩምን ብዙሕ ሽግር ዘስዓበኩምን ኣምላኽኩም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳግመኛም ቀልጦ የተሠራውን እንቦሳ አድርገው፦ ‘ከግብፅ ያወጡን አምላኮቻችን እሊህ ናቸው’ አሉ፤ እጅግም አስቈጡህ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቀልጦ የተሠራውንም እምቦሳ አድርገው። ከግብጽ ያወጣህ አምላክህ ይህ ነው ባሉ ጊዜ፥ እጅግም ባስቈጡህ ጊዜ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከቀለጠ ብረት የተቀረጸ ጥጃ ሠርተው “ከግብጽ ያወጣህ አምላክህ ይህ ነው” አሉ፥ ብዙ ተሳደቡ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኡንቱንቱ ማራ ማላትያ ኤቃ መደ፥ ‘ህንተና ግብጼ ጋድያፐ ከሴዳ ህንተንቱ ጾሳይ ሀዋ’ ያጊደ ኔና ዎልቃማ ሸቃ ሸቆፐካ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Unttunttu maraa malatiyaa eek'aa med'd'iide, ‹Hinttena Gibs'e gadiyaappe kesseedda hinttenttu s'oossay hawaa› yaagiide neena wolk'k'aama shek'k'aa shek'k'ooppekka, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mara leemison baas eeqa xoos ooththidi, ‹Gibxe biittafe nuna kaaleththidi kessida Xoossi hayssako!› gida. Ne sunththaaka ay mala mooro mooridoo! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማራ ሌሚሶን ባስ ኤቃ ጾስ ኦዲ፥ ‹ጊብጼ ቢታፌ ኑና ካሌዲ ኬሲዳ ጾሲ ሃይሳኮ!› ጊዳ። ኔ ሱንካ ኣይ ማላ ሞሮ ሞሪዶ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ማራ ማላን ኤቃ መድ፥ “ህንተና ግብፀ ቢታፈ ከስዳ ህንተ ፆሳይ ሀይሳ” ያግድ ነና ግታ ጫሸ ጫይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti mara malan eeqa medhidi, “Hintena Gibxe biittafe kessida hinte xoossay haysa” yaagidi nena gita cashshe cayidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጥጃ ምስል ለራሳቸው አቅልጠው፣ ‘ከግብፅ ያወጣህ አምላክ ይህ ነው’ ባሉና አስጸያፊ የስድብ ቃል በተናገሩ ጊዜ እንኳ አልተለየሃቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በጥጃ አምሳል ለራሳቸው ጣዖትን ሠርተው፥ ‘ከግብጽ ምድር መርቶ ያወጣን አምላክ ይህ ነው!’ አሉ፤ በአንተ ላይም ከፍተኛ የስድብን ቃል እንኳ ተናገሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ወርቂ ኣፍሲሶም ብምስሊ ምራኽ ጣዖት ገበሩ፤ ‘እቲ ኻብ ምድሪ ግብፂ ዘውፅአና እዙይ እዩ’ እናበሉ ኬርና ኣቘጥዑኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፍሰሲ ብተይ ገይሮምሲ፡ እቲ ኻብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻእካ ኣምላኽካ እዚ እዩ፡ ምስ በሉ፡ ኣዝዮም ኣኾረዩኻ። |