Nehemiah 9:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምእንቲ ጥሜቶም ድማ ካብ ሰማይ እንጌራ ሃቦም፡ ንጽምኦም ድማ ካብ ከውሒ ማይ ኣምጺኡሎም፡ ነታ ክትህቦም ኢልካ ማሕላ ዝመሓልካላ ምድሪ ኺወርስዋ ድማ ቃል ኣተወሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለራ​ባ​ቸ​ውም ከሰ​ማይ እን​ጀ​ራን ሰጠ​ሃ​ቸው፤ ለጥ​ማ​ታ​ቸ​ውም ከዓ​ለቱ ውኃን አወ​ጣ​ህ​ላ​ቸው፤ ትሰ​ጣ​ቸ​ውም ዘንድ እጅ​ህን የዘ​ረ​ጋ​ህ​ባ​ትን ምድር ገብ​ተው ይወ​ር​ሷት ዘንድ አዘ​ዝ​ሃ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለራባቸውም ከሰማይ እንጀራ ሰጠሃቸው፥ ለጥማታቸውም ከዓለቱ ውኃ አመጣህላቸው፤ ወደ ማልህላቸውም ምድር ገብተው ይወርሱ ዘንድ አዘዝሃቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለረኃባቸው ከሰማይ ምግብ ሰጠሃቸው፥ ለጥማታቸውም ከዓለቱ ውኃ አፈለቅህላቸው፤ ልትሰጣቸው ወደ ማልክላቸው ምድር ገብተው እንዲወርሱ ነገርካቸው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኮሻቴዳ ዎደ ሳሉዋፐ ቁማ እማዳ፤ ቃይ ኡንቱንቱ ሳመቴዳ ዎደ ዛላፐ ሃ ፑልትሳዳ። ኔን ኡንቱንቶ እማናዉ ጫቄዳ ጋድያ ገሊደ ላታና ማላ አዛዛዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu koshateedda wode saluwaappe k'umaa immaadda; k'ay unttunttu saametteedda wode zaallaappe haatsaa pulttissaadda. Neeni unttunttoo immanaw c'aak'k'eedda gadiyaa geliide laattana mala azazaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti gafettida wode saloppe kath immadasa; istti saamettida wode haath zaallafe isttas pulttisadasa; qasse ne isttas immana gaada caaqqida biittaa gelidi ekkana mala azazadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ጋፌቲዳ ዎዴ ሳሎፔ ካ ኢማዳሳ፤ ኢስቲ ሳሜቲዳ ዎዴ ሃ ዛላፌ ኢስታስ ፑልቲሳዳሳ፤ ቃሴ ኔ ኢስታስ ኢማና ጋዳ ጫቂዳ ቢታ ጌሊዲ ኤካና ማላ ኣዛዛዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ኮሻትዳ ዎደ ሳሎፐ ካ እማዳሳ፤ ቃስ ኤንቲ ሳሞትዳ ዎደ ዛላፈ ሃ ፑልትሳዳሳ። ኔኒ ኤንታዉ እማና ጋዳ ጫቅዳ ቢታ ኤንቲ ገልድ ላታና መላ ኪታዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti koshatida wode salope kathi immadasa; qassi enti saamotida wode zaallafe haathe pultisadasa. Neeni entaw immana gada caaqida biitta enti gelidi laattana mela kiittadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በተራቡ ጊዜ ከሰማይ መና ሰጠሃቸው፤ በተጠሙም ጊዜ ከዐለት ውሃ አፈለቅህላቸው፤ ልትሰጣቸው በተዘረጋች እጅ ወደ ማልህላቸውም ምድር ገብተው እንዲወርሱ አዘዝሃቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በተራቡም ጊዜ ምግብን ከሰማይ ሰጠሃቸው፤ በተጠሙም ጊዜ ውሃን ከአለት አፈለቅህላቸው፤ ለእነርሱ ልትሰጣቸው ቃል የገባህላቸውንም ምድር በቊጥጥራቸው ሥር ያደርጉ ዘንድ አዘዝካቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስ ጠመዩ ኻብ ሰማይ መና ኣውሪድካ ሃብካዮም፤ ምስ ፀምኡ ኸዓ ኻብ ኰዅሒ ማይ ኣውፃእኻሎም። እታ ንኣኣቶም ክትህቦም ዘተስፈኻዮም ምድሪ ምእንቲ ኽወርስዋ ናብኣ ኽኣትዉ ኣዘዝካዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ንጥሜቶም ድማ ካብ ሰማይ እንጌራ ሀብካዮም፡ ንጽምኣቶምውን ካብ ከውሒ ማይ ኣውጻእካሎም። እታ ንኣታቶም ክትህቦም ኢድካ ዝዘርጋሕካላ ምድሪ ምእንቲ ኺወርስዋ ድማ ናብኣ ኺአትው ተዛረብካዮም።