Nehemiah 9:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምእንቲ ጥሜቶም ድማ ካብ ሰማይ እንጌራ ሃቦም፡ ንጽምኦም ድማ ካብ ከውሒ ማይ ኣምጺኡሎም፡ ነታ ክትህቦም ኢልካ ማሕላ ዝመሓልካላ ምድሪ ኺወርስዋ ድማ ቃል ኣተወሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለራባቸውም ከሰማይ እንጀራን ሰጠሃቸው፤ ለጥማታቸውም ከዓለቱ ውኃን አወጣህላቸው፤ ትሰጣቸውም ዘንድ እጅህን የዘረጋህባትን ምድር ገብተው ይወርሷት ዘንድ አዘዝሃቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለራባቸውም ከሰማይ እንጀራ ሰጠሃቸው፥ ለጥማታቸውም ከዓለቱ ውኃ አመጣህላቸው፤ ወደ ማልህላቸውም ምድር ገብተው ይወርሱ ዘንድ አዘዝሃቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለረኃባቸው ከሰማይ ምግብ ሰጠሃቸው፥ ለጥማታቸውም ከዓለቱ ውኃ አፈለቅህላቸው፤ ልትሰጣቸው ወደ ማልክላቸው ምድር ገብተው እንዲወርሱ ነገርካቸው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኮሻቴዳ ዎደ ሳሉዋፐ ቁማ እማዳ፤ ቃይ ኡንቱንቱ ሳመቴዳ ዎደ ዛላፐ ሃ ፑልትሳዳ። ኔን ኡንቱንቶ እማናዉ ጫቄዳ ጋድያ ገሊደ ላታና ማላ አዛዛዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu koshateedda wode saluwaappe k'umaa immaadda; k'ay unttunttu saametteedda wode zaallaappe haatsaa pulttissaadda. Neeni unttunttoo immanaw c'aak'k'eedda gadiyaa geliide laattana mala azazaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti gafettida wode saloppe kath immadasa; istti saamettida wode haath zaallafe isttas pulttisadasa; qasse ne isttas immana gaada caaqqida biittaa gelidi ekkana mala azazadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ጋፌቲዳ ዎዴ ሳሎፔ ካ ኢማዳሳ፤ ኢስቲ ሳሜቲዳ ዎዴ ሃ ዛላፌ ኢስታስ ፑልቲሳዳሳ፤ ቃሴ ኔ ኢስታስ ኢማና ጋዳ ጫቂዳ ቢታ ጌሊዲ ኤካና ማላ ኣዛዛዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ኮሻትዳ ዎደ ሳሎፐ ካ እማዳሳ፤ ቃስ ኤንቲ ሳሞትዳ ዎደ ዛላፈ ሃ ፑልትሳዳሳ። ኔኒ ኤንታዉ እማና ጋዳ ጫቅዳ ቢታ ኤንቲ ገልድ ላታና መላ ኪታዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti koshatida wode salope kathi immadasa; qassi enti saamotida wode zaallafe haathe pultisadasa. Neeni entaw immana gada caaqida biitta enti gelidi laattana mela kiittadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በተራቡ ጊዜ ከሰማይ መና ሰጠሃቸው፤ በተጠሙም ጊዜ ከዐለት ውሃ አፈለቅህላቸው፤ ልትሰጣቸው በተዘረጋች እጅ ወደ ማልህላቸውም ምድር ገብተው እንዲወርሱ አዘዝሃቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በተራቡም ጊዜ ምግብን ከሰማይ ሰጠሃቸው፤ በተጠሙም ጊዜ ውሃን ከአለት አፈለቅህላቸው፤ ለእነርሱ ልትሰጣቸው ቃል የገባህላቸውንም ምድር በቊጥጥራቸው ሥር ያደርጉ ዘንድ አዘዝካቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስ ጠመዩ ኻብ ሰማይ መና ኣውሪድካ ሃብካዮም፤ ምስ ፀምኡ ኸዓ ኻብ ኰዅሒ ማይ ኣውፃእኻሎም። እታ ንኣኣቶም ክትህቦም ዘተስፈኻዮም ምድሪ ምእንቲ ኽወርስዋ ናብኣ ኽኣትዉ ኣዘዝካዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጥሜቶም ድማ ካብ ሰማይ እንጌራ ሀብካዮም፡ ንጽምኣቶምውን ካብ ከውሒ ማይ ኣውጻእካሎም። እታ ንኣታቶም ክትህቦም ኢድካ ዝዘርጋሕካላ ምድሪ ምእንቲ ኺወርስዋ ድማ ናብኣ ኺአትው ተዛረብካዮም። |