Nehemiah 9:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንባሕሪ ኣብ ቅድሚኦም መቐልካዮ፣ ኣብ ደረቕ መሬት ብባሕሪ ሓለፉ። ንሰጐጉቶም ድማ ከም እምኒ ናብ ብርቱዕ ማያት ናብ መዓሙቕ ደርበኻዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከፊታቸውም ባሕሩን ከፈልህ፤ በባሕሩም መካከል በደረቅ ዐለፉ፤ የተከተሉአቸውን ግን ድንጋይ በጥልቅ ውኃ እንዲጣል በቀላይ ውስጥ ጣልሃቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከፊታቸውም ባሕሩን ከፈልህ፥ በባሕሩም መካከል በደረቅ አልፉ፤ ጠላቶቻቸውን ግን ድንጋይ ለጥልቅ ውኃ እንዲጣል በቀላይ ውስጥ ጣልሃቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በፊታቸውም ባሕሩን ከፈልህ፥ በባሕሩ መካከል በደረቅ ምድር ተሻገሩ፤ አሳዳጆቻቸውን ግን በኃይለኛ ውኃ እንደሚጣል ድንጋይ ወደ ጥልቁ ጣልካቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አባ ያነ ሃነ ሻካደ፥ ግዱዋና ነ አሳ መላ ቢታና ፕንዳ። ሽን ሹቻይ ጪሞ ሃን ኦልና፥ ጪሙዋ ዱገ ዎያዋዳን፥ ኡንቱንቱ የደርስያ ሞርከቱዋ አባን ምትሳደ ይሳዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abbaa yaanne haanne shaakkaade, gidduwaana ne asaa mela biittaana pintsaadda. Shin shuchchay c'iimmo haatsaan olina, c'iimmuwaa duge wod'd'iyaawaadan, unttunttu yederssiyaa morkkatuwaa abbaan mitissaade d'ayssaada. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta sinththan abbaa nam7u kessa shaakkada, mela biittarakka istta pinththadasa; Shuch duge ciimma haaththa giddon yeggiza mala istta gooddizayta ciimma haaththa giddo yeggadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ሲንን ኣባ ናምኡ ኬሳ ሻካዳ፥ ሜላ ቢታራካ ኢስታ ፒንዳሳ፤ ሹች ዱጌ ጪማ ሃ ጊዶን ዬጊዛ ማላ ኢስታ ጎዲዛይታ ጪማ ሃ ጊዶ ዬጋዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አባ ሻካዳ ነ አሳ መላ ቢታራ ፕንዳሳ። ሽን ሹች ጪሞ ሃን ሆልን፥ ምተተይሳዳ ኤንታ ጎድያ ሞርከታ አባን ምትሳዳ ይሳዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abbaa shaakada ne asaa mela biittara pinthadasa. Shin shuchi ciimmo haathan holin, miteteysada enta goodiya morketa abban mitisada dhaysadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በደረቅ ምድር እንዲሻገሩ ባሕሩን በፊታቸው ከፈልህ፤ ያሳደዷቸውን ግን በኀይለኛ ውሃ ውስጥ እንደሚጣል ድንጋይ ወደ ጥልቁ ውስጥ ወረወርሃቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባሕሩን በፊታቸው ለሁለት ከፈልክ፤ በደረቅ ምድርም ተሻገሩ፤ ድንጋይ ወደ ጥልቅ ባሕር እንደሚጣል፥ እነርሱን ያሳድዱ የነበሩትንም ወደ ጥልቁ ጣልካቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ባሕሪ ኣብ ቅድሚኣቶም ንኽልተ ሰንጠቕካዮ፤ ንቑፅ እናረገፁ ኸዓ ብእኡ ሓለፉ። ነቶም ዝስዕብዎም ግና ኣብ ማዕበል ማያት ደርበኻዮም፤ ከም እምኒ ድማ ኣብ መዓሙቕ ሰጠሙ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ባሕሪ ድማ ኣብ ቅድሜኦም መቐልካዮ፡ ብማእከል ባሕሪ ኸአ ብንቑጽ ሐለፉ። ነቶም ዚስዕብዎም ግና ከም እምኒ ኣብ ብዙሕ ማይ ኣብቲ መዓሙቕ ደርቤኻዮም። |