Nehemiah 9:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መበል ዕስራን ኣርባዕተን መዓልቲ እዚኣ ድማ ደቂ እስራኤል ብጾምን ክዳን ሓዘንን ሓመድን ተኸዲኖም ተኣከቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚህም ወር በሃያ አራተኛው ቀን የእስራኤል ልጆች ጾመው፥ ማቅም ለብሰው፥ በራሳቸውም ላይ ትቢያ ነስንሰው ተሰበሰቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚህም ወር በሀያ አራተኛው ቀን የእስራኤል ልጆች ጾመው፥ ማቅም ለብሰው፥ በላያቸውም ትቢያ ነስንሰው ተከማቹ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚሁ ወር በሀያ አራተኛው ቀን የእስራኤል ልጆች ጾመው፥ ማቅም ለብሰውና በላያቸው ላይ ትቢያ ነስንሰው ተሰበሰቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ አግናን ላታማነ ኦይደን ጋላሳን እስራኤልያ አሳይ ጾሚደ፥ ማቃ ማዪደነ ባረንቱ ሁጲያን ባና ቆሊደ፥ እት ሳኣ ሺቄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He aginaan laatamanne oyddentso gallassan Israa'eeliyaa Asay s'oomiidde, maak'aa mayiidenne barenttu huup'iyaan baanaa k'oliidde, itti sa'aa shiik'k'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He aginan nam7u tammanne oydanththo gallas Isra7eele asay issi bolla shiiqidi ba nagara gishshas keehi modhettidayssanne ceecidayssa qonccisiinaas maaqa may7idi ba hu7e bolla gudulla laallidi xoomides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ኣጊናን ናምኡ ታማኔ ኦይዳን ጋላስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኢሲ ቦላ ሺቂዲ ባ ናጋራ ጊሻስ ኬሂ ሞቲዳይሳኔ ጬጪዳይሳ ቆንጪሲናስ ማቃ ማይኢዲ ባ ሁኤ ቦላ ጉዱላ ላሊዲ ጾሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ አጌናን ላታማነ ኦይዳን ጋላሳን እስራኤለ አሳይ እስፈ ሺቅድ፥ ካዮ ማኦ ማእድ፥ ባንታ ሁጰን ባና ቆልድ ፆምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He ageenan laatamanne oyddantho gallasan Isra7eele asay issife shiiqidi, kayo ma7o ma7idi, banta huuphen baana qolidi xoomidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያኑ ወር ሃያ አራተኛ ቀን እስራኤላውያን ጾመው፣ ማቅ ለብሰው፣ በራሳቸው ላይ ትቢያ ነስንሰው በአንድነት ተሰበሰቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚሁ ወር በሃያ አራተኛው ቀን የእስራኤል ሕዝብ በአንድነት ተሰበሰቡ፤ ስለ ኃጢአታቸው መጸጸታቸውንና ማዘናቸውን ለመግለጥም ማቅ ለብሰው፥ በራሳቸው ላይ ትቢያ ነስንሰው ጾሙ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ መበል ዕስራን ኣርባዕተን መዓልቲ ናይዛ ወርሒ እዚኣ፥ ደቂ እስራኤል ተኣኪቦም፥ ወጮ ተኸዲኖም፥ ሓመድ ኣብ ርእሶም ነስኒሶም ፆሙ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብዛ ወርሒ እዚኣ ኣብ መበል ዕስራን ኣርባዕተን መዓልቲ ፡ ደቂ እስራኤል ካብ ኩሎም ደቂ ጓኖት ተፈልዩ። ደው ኢሎም ከአ ብሓጢኣቶምን ብበደል ኣቦታቶምን ተናዘዙ። |