Nehemiah 9:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መበል ዕስራን ኣርባዕተን መዓልቲ እዚኣ ድማ ደቂ እስራኤል ብጾምን ክዳን ሓዘንን ሓመድን ተኸዲኖም ተኣከቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ህም ወር በሃያ አራ​ተ​ኛው ቀን የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ጾመው፥ ማቅም ለብ​ሰው፥ በራ​ሳ​ቸ​ውም ላይ ትቢያ ነስ​ን​ሰው ተሰ​በ​ሰቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚህም ወር በሀያ አራተኛው ቀን የእስራኤል ልጆች ጾመው፥ ማቅም ለብሰው፥ በላያቸውም ትቢያ ነስንሰው ተከማቹ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚሁ ወር በሀያ አራተኛው ቀን የእስራኤል ልጆች ጾመው፥ ማቅም ለብሰውና በላያቸው ላይ ትቢያ ነስንሰው ተሰበሰቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ አግናን ላታማነ ኦይደን ጋላሳን እስራኤልያ አሳይ ጾሚደ፥ ማቃ ማዪደነ ባረንቱ ሁጲያን ባና ቆሊደ፥ እት ሳኣ ሺቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He aginaan laatamanne oyddentso gallassan Israa'eeliyaa Asay s'oomiidde, maak'aa mayiidenne barenttu huup'iyaan baanaa k'oliidde, itti sa'aa shiik'k'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He aginan nam7u tammanne oydanththo gallas Isra7eele asay issi bolla shiiqidi ba nagara gishshas keehi modhettidayssanne ceecidayssa qonccisiinaas maaqa may7idi ba hu7e bolla gudulla laallidi xoomides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ኣጊናን ናምኡ ታማኔ ኦይዳን ጋላስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኢሲ ቦላ ሺቂዲ ባ ናጋራ ጊሻስ ኬሂ ሞቲዳይሳኔ ጬጪዳይሳ ቆንጪሲናስ ማቃ ማይኢዲ ባ ሁኤ ቦላ ጉዱላ ላሊዲ ጾሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ አጌናን ላታማነ ኦይዳን ጋላሳን እስራኤለ አሳይ እስፈ ሺቅድ፥ ካዮ ማኦ ማእድ፥ ባንታ ሁጰን ባና ቆልድ ፆምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He ageenan laatamanne oyddantho gallasan Isra7eele asay issife shiiqidi, kayo ma7o ma7idi, banta huuphen baana qolidi xoomidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያኑ ወር ሃያ አራተኛ ቀን እስራኤላውያን ጾመው፣ ማቅ ለብሰው፣ በራሳቸው ላይ ትቢያ ነስንሰው በአንድነት ተሰበሰቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚሁ ወር በሃያ አራተኛው ቀን የእስራኤል ሕዝብ በአንድነት ተሰበሰቡ፤ ስለ ኃጢአታቸው መጸጸታቸውንና ማዘናቸውን ለመግለጥም ማቅ ለብሰው፥ በራሳቸው ላይ ትቢያ ነስንሰው ጾሙ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ መበል ዕስራን ኣርባዕተን መዓልቲ ናይዛ ወርሒ እዚኣ፥ ደቂ እስራኤል ተኣኪቦም፥ ወጮ ተኸዲኖም፥ ሓመድ ኣብ ርእሶም ነስኒሶም ፆሙ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብዛ ወርሒ እዚኣ ኣብ መበል ዕስራን ኣርባዕተን መዓልቲ ፡ ደቂ እስራኤል ካብ ኩሎም ደቂ ጓኖት ተፈልዩ። ደው ኢሎም ከአ ብሓጢኣቶምን ብበደል ኣቦታቶምን ተናዘዙ።