Nehemiah 8:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዝራ ድማ ንእግዚኣብሄር፡ ነቲ ዓብዪ ኣምላኽ ባረኾ። ብዘሎ እቲ ህዝቢ ድማ፡ ኣሜን፡ ኣሜን፡ ምስ ምልዓል ኣእዳዎም፤ ርእሶም ኣድኒኖም ድማ ገጾም ናብ ምድሪ ገይሮም ንእግዚኣብሄር ሰገዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዕዝራም ታላቁን አምላክ እግዚአብሔርን አመሰገነ፤ ሕዝቡም ሁሉ እጃቸውን እየዘረጉ፥ “አሜን፥ አሜን” ብለው መለሱ። ራሳቸውንም አዘነበሉ፤ በግንባራቸውም ወደ ምድር ተደፍተው ለእግዚአብሔር ሰገዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዕዝራም ታላቁን አምላክ እግዚአብሔርን ባረከ፤ ሕዝቡም ሁሉ እጃቸውን እየዘረጉ። አሜን፥ አሜን ብለው መለሱ። ራሳቸውንም አዘነበሉ፥ በግምባራቸውም ተደፍተው ለእግዚአብሔር ሰገዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዕዝራም ታላቁን አምላክ ጌታን ባረከ፤ ሕዝቡም ሁሉ እጆቻቸውን በመዘርጋት፦ አሜን፥ አሜን ብለው መለሱ። ራሳቸውን አዘነበሉ፥ በግምባራቸውም ተደፍተው ለጌታ ሰገዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዝር መና ጎዳ፥ ዎልቃማ ጾሳ ጋላቴዳ። አሳይ ኡባይ ባረንቱ ኩሽያ ፑደ ደንደ፥ “አመንእ፥ አመንእ” ያጌድኖ። ቃይ ኡንቱንቱ ሶምእ ሳኣ ቦቻና ጋካናዉ ጉፋኒደ፥ መና ጎዳዉ ጎይኔድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iziri Med'inaa Godaa, wolk'k'aama S'oossaa galateedda. Asay ubbay barenttu kushiyaa pude dentsiide, «Amen"i, Amen"i» yaageeddino. K'ay unttunttu som"i sa'aa bochchana gakkanaw guufanniide, Med'inaa Godaw goynneeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izray Gita Xoossaa galatides; asay wuri ba kushe pude denththidi «Amiin! Amiin!» gi zaarides; biitta bolla wuri gufannidi Xoossas goynnides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዝራይ ጊታ ጾሳ ጋላቲዴስ፤ ኣሳይ ዉሪ ባ ኩሼ ፑዴ ዴንዲ «ኣሚን! ኣሚን!» ጊ ዛሪዴስ፤ ቢታ ቦላ ዉሪ ጉፋኒዲ ጾሳስ ጎይኒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዝር ጎዳ፥ ግታ ፆሳ ጋላትስ። አሳ ኡባይ ባንታ ኩሽያ ደንድ፥ “አምንእ! አምንእ!” ያግዶሶና። ኤንታ ሶምኦይ ሳአ ቦቻና ጋካናዉ ጉፋንድ ጎዳ ጎይንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iziri Godaa, gita Xoossaa galatis. Asa ubbay banta kushiya denthidi, “Amin7i! Amin7i!” yaagidosona. Enta som7oy sa7a bochana gakanaw gufannidi Godaa goyinnidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዕዝራም ታላቁን አምላክ እግዚአብሔርን አመሰገነ፤ ሕዝቡም ሁሉ እጆቻቸውን በማንሣት፣ “አሜን! አሜን!” ብለው መለሱ፤ ከዚህ በኋላ በግምባራቸው ወደ መሬት ተደፍተው ለእግዚአብሔር ሰገዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዕዝራም ታላቁን አምላክ እግዚአብሔርን አመሰገነ። ሁሉም እጆቻቸውን ወደ ላይ በማንሣት “አሜን! አሜን!” ሲሉ መለሱ፤ ወደ ምድርም ለጥ ብለው ለእግዚአብሔር ሰገዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝራ ኸዓ ንእግዚኣብሄር፥ ነቲ ዓብዪ ኣምላኽ ኣመስገነ። ኵሎም እቶም ህዝቢ ድማ ኣእዳዎም ዘርጊሖም “ኣሜን፥ ኣሜን” በሉ፤ ድንን ኢሎም ብገፆም ኣብ ምድሪ ተደፊኦምውን ንእግዚኣብሄር ሰገዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዝራ ድማ ንእግዚኣብሄር፡ ነቲ ዓብዩ ኣምላኽ ባረኾ። ኩሎም ህዝቢ ኸአ ኣእዳዎም ኣልዒሎም፡ ኣሜን፡ ኣሜን፡ ኢሎም መለሱ። ተጎንቢሶም ድማ ብገጾም ኣብ ምድሪ ተደፊኦም ንእግዚኣብሄር ሰገዱሉ። |