Nehemiah 8:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዝራ እቲ ጸሓፊ ድማ ኣብ ልዕሊ እቲ ዝሰርሓሉ ዕንጨይቲ መንበረ ጵጵስና ደው ኢሉ ነበረ። ብእኡ ድማ ማቲታን ሸማን ኣናጃን ኡርያን ሂልክያን ማሴጃን ኣብ የማኑ ደው በሉ። ብጸጋሙ ድማ ፔዳያን ሚሻኤልን ማልቅያን ሓሹምን ሓስባዳንን ዘካርያስን መሹላምን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጸሓፊውም ዕዝራ ስለዚህ ነገር በተሠራ በዕንጨት መረባርብ ላይ ቆሞ ነበር፤ በአጠገቡ መቲትያ፥ ሰምያ፥ ሐናንያ፤ ኦርያ፥ ሕልቅያ፥ መዕሢያ በቀኙ በኩል፥ ፈድያ፥ ሚሳኤል፥ ሚልክያ፥ ሐሱም፥ ሐስበዳና፥ ዘካርያስ፥ ሜሱላም በግራው በኩል ቆመው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጸሐፊውም ዕዝራ ስለዚህ ነገር በተሠራ በእንጨት መረባርብ ላይ ቆሞ ነበር፤ በአጠገቡ መቲትያ፥ ሽማዕ፥ ዓናያ፥ ኦርዮ፥ ኬልቅያስ፥ መዕሤያ በቀኙ በኩል፥ ፈዳያ፥ ሚሳኤል፥ መልክያ፥ ሐሱም፥ ሐሽበዳና፥ ዘካርያስ፥ ሜሱላም በግራው በኩል ቆመው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጸሐፊውም ዕዝራ ለዚህ ተብሎ በተሠራ የእንጨት መድረክ ላይ ቆሞ ነበር፤ በአጠገቡ ማቲትያ፥ ሼማዕ፥ ዓናያ፥ ኡሪያ፥ ሒልቅያና ማዓሴያ በቀኙ በኩል፤ ፐዳያ፥ ሚሻኤል፥ ማልኪያ፥ ሐሹም፥ ሐሽባዳና፥ ዘካርያስ፥ ሜሹላም በግራው በኩል ቆመው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዝር ኤቂደ ናባባናዉ ምፐ ጊግሴዳ ጉታራ ቦላን ኤቄዳ። አፐ ኡሸቻ ባጋና ማቲትያ፥ ሻማእያ፥ አናያ፥ ኦርዮና፥ ህልቂያነ ማእሴያ ጌተትያ አሳቱ ኤቄድኖ። ሀድርሳ ባጋና ቃይ ፓዳያ፥ ምሻኤላ፥ ማልክያ፥ ሀሹማ፥ ሀሽባዳናሀ፥ ዛካራሳነ ማሹላማ ጌተትያ አሳቱ ኤቄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iziri ek'k'iide nabbabanaw mitsaappe giigisseedda gutaraa bollan ek'k'eedda. Aappe ushechcha baggana Matiitiyaa, Shamaa'iyaa, Anaaya, Ooriyoona, Hilk'k'iyaanne Ma'iseeya geetettiyaa asatuu ek'k'eeddinno. Haddirssa baggana k'ay Padaaya, Mishaa'eela, Malkkiyaa, Hashuuma, Hashibadanaaha, Zakkaraasanne Mashulaama geetettiyaa asatuu ek'k'eeddinno. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He oosozas injje gidana mala Izray miththafe oosettida dhoqqasohon eqqides; izas ushachcha baggara eqqida asati Matitiya, Shema7e, Anaya, Uriya, Hilqiyanne Ma7isaya gidishin hadirsa baggara eqqidayti Paddaya, Misha7eele, Malkiya, Hashume, Hashibadaane, Zakaraasanne Mashulaame. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ኦሶዛስ ኢንጄ ጊዳና ማላ ኢዝራይ ሚፌ ኦሴቲዳ ቃሶሆን ኤቂዴስ፤ ኢዛስ ኡሻቻ ባጋራ ኤቂዳ ኣሳቲ ማቲቲያ፥ ሼማኤ፥ ኣናያ፥ ኡሪያ፥ ሂልቂያኔ ማኢሳያ ጊዲሺን ሃዲርሳ ባጋራ ኤቂዳይቲ ፓዳያ፥ ሚሻኤሌ፥ ማልኪያ፥ ሃሹሜ፥ ሃሺባዳኔ፥ ዛካራሳኔ ማሹላሜ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፃፈይ እዝር፥ ናባባናዉ ምፈ ኦሰትዳ ቃ በሳን ከይድ ኤቅስ። እያፐ ኡሻቻ ባጋራ ማትታ፥ ሻማያ፥ አናያ፥ ኡራያ፥ ካልቀነ ማእሰያ ጌተትያ አሳት ኤቅዶሶና። ሀድርሳ ባጋራ ፓዳያ፥ ምሳኤላ፥ ማልክያ፥ ሀሱማ፥ ሀሽባዳ፥ ዛካርያሳነ ማሱላማ ጌተትያ አሳት ኤቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xaafey Iziri, nabbabanaw mithafe oosetida dhoqa bessan keyidi eqis. Iyape ushacha baggara Matita, Shamaya, Anaya, Uraya, Kalqenne Ma7iseya geetetiya asati eqidosona. Haddirsa baggara Padaya, Misa7eela, Malkiya, Hasuma, Hashibada, Zakariyasanne Masulaama geetetiya asati eqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጸሓፊው ዕዝራ ለዚሁ ተብሎ በተሠራውና ከፍ ብሎ በሚገኘው የዕንጨት መድረክ ላይ ቆሞ ነበር፤ በአጠገቡም በስተ ቀኙ በኩል መቲትያ፣ ሽማዕ፣ ዓናያ፣ ኦርዮ፣ ኬልቅያስ፣ መዕሤያ፣ በስተ ግራው በኩል ደግሞ ፈዳያ፣ ሚሳኤል፣ መልክያ፣ ሐሱም፣ ሐሽበዳ፣ ዘካርያስና ሜሱላም ቆመው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሕግ ምሁሩ ዕዝራ ለዚሁ ተግባር አመች ይሆን ዘንድ ከዕንጨት በተሠራ መድረክ ላይ ቆሞ ነበር፤ ከእርሱም ጋር በስተቀኙ በኩል የቆሙት ሰዎች ማቲትያ፥ ሼማዕ፥ ዓናያ፥ ኡሪያ፥ ሒልቂያና መዕሤያ ሲሆኑ፥ በስተ ግራው በኩል ደግሞ ፐዳያ፥ ሚሻኤል፥ ማልኪያ፥ ሐሹም፥ ሐሽባዳናህ፥ ዘካርያስና መሹላም ቆመው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝራ እቲ ፀሓፊ ድማ ኣብቲ ብዕንፀይቲ ዝተሰርሐ መድረኽ ደው ኢሉ ነበረ። ኣብ ጥቓኡ፥ ብየማኑ ድማ መቲትያን ሽማዕን ዓናያን ኦርዮን ኬልቂያስን መዕሰያን ኣብ ቅድሚኡ ደው ኢሎም ነበሩ። ብፀጋሙ ኸዓ ፈዳያን ሚሳኤልን መልክያን ሓሱምን ሓሽበዳናን ዘካርያስን ሜሱላምን ደው ኢሎም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዝራ እቲ አሓፊ ኸአ ኣብ ልዕሊ እቲ ነዚ ነገር እተሰርሔ ጸፍጻፍ ዕጨይቲ ደው ኢሉ ነበረ። ኣብ ጥቓኡ ብየማኑ ድማ ማቲትየን ሸማዕን ዓናያን ኡርያን ሒልቂያን ማዓሰያን፡ ኣብ ጸጋሙ ኸአ ጰዳያን ሚሻኤልን ማልኪያን ሓሹምን ሓሽባዳናን ዘካርያን መሹላምን ደው ኢሎም ነበሩ። |