Nehemiah 8:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካህን እዝራ ድማ ኣብታ ሻብዓይቲ ወርሒ ኣብ ቀዳመይቲ መዓልቲ፡ ነቲ ሕጊ ናብ ኣኼባ ሰብኡትን ኣንስትን ብኣእምሮ ኺሰምዑ ዚኽእሉ ዅሎምን ኣቕረቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህ​ኑም ዕዝራ በሰ​ባ​ተ​ኛው ወር በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ቀን ሕጉን በወ​ን​ዶ​ችና በሴ​ቶች ጉባኤ፥ አስ​ተ​ው​ለ​ውም በሚ​ሰ​ሙት ሁሉ ፊት አመ​ጣው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ካህኑም ዕዝራ በሰባተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን ሕጉን በማኅበሩ በወንዶችና በሴቶች አስተውለውም በሚሰሙት ሁሉ ፊት አመጣው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ካህኑ ዕዝራ በሰባተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን ሕጉን ወንዶች፥ ሴቶችና አስተውለው መስማት የሚችሉ ባሉበት በጉባኤው ሁሉ ፊት አመጣው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና፥ ላፑን አግናን ኮይሮ ጋላሳን፥ አቱማዌ ማጫዌ፥ አኬካናዉ ዳንዳይያ አሳይ ኡባይ ሺቄዳ ሳኣን እዝር ህግያ ማጻፋ አሄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina, laappuntsa aginaan koyro gallassan, attumawe mac'c'awe, akeekanaw danddayiyaa Asay ubbay shiik'k'eedda sa'aan Iziri Higgiyaa Mas'aafaa aheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Izray laappunththa aginay gelida koyro gallas lo7eththi akeekanawu dandayza asi ubbay, maccay, attumay wuri shiiqidaso woga maxaafa ekki yides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢዝራይ ላፑን ኣጊናይ ጌሊዳ ኮይሮ ጋላስ ሎኤ ኣኬካናዉ ዳንዳይዛ ኣሲ ኡባይ፥ ማጫይ፥ ኣቱማይ ዉሪ ሺቂዳሶ ዎጋ ማጻፋ ኤኪ ዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን፥ ካህነይ እዝር፥ ላፑን አጌናን ኮይሮ ጋላሳን፥ አደይ፥ ማጭነ አኬካናዉ ዳንዳእያ አስ ኡባይ ሺቅዳ በሳ ህገ ማፃፋ ኤህስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatin, kahiney Iziri, laapuntho ageenan koyro gallasan, addey, maccinne akeekanaw danda7iya asi ubbay shiiqida bessaa Higge Maxaafa ehis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ካህኑ ዕዝራ በሰባተኛው ወር የመጀመሪያ ቀን ወንዶች፣ ሴቶችና ማስተዋል የሚችሉ ሁሉ በተገኙበት ጉባኤ ፊት የሕጉን መጽሐፍ አመጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም ካህኑ ዕዝራ ሰባተኛው ወር በገባ በመጀመሪያው ቀን፥ ማስተዋል የሚችል ሕዝብ ሁሉ ሴት፥ ወንድ፥ ልጅ ዐዋቂው በሙሉ ወደተሰበሰቡበት ስፍራ፥ የሕጉን መጽሐፍ አመጣ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ ቐዳመይቲ መዓልቲ ናይታ ሻውዐይቲ ወርሒ፥ እዝራ እቲ ኻህን ናብ ቅድሚ እታ ማሕበር ሰብኡትን ኣንስትን ከስተውዕሉ ዝኽእሉ ቘልዑ ዅላቶምን፥ ነቲ ሕጊ ኣምፅኦ።
Amharic Tigrinya 2011 ብሳብዐይቲ ወርሒ፡ ብቐዳመይቲ መዓልቲ ኸአ እዝራ እቲ ኻህን ናብ ቅድሚ እታ ማሕበር ሰብኡትን ኣንስትን ኪሰምዑ ምስትውዓል ዘለዎም ኩላቶምን ነቲ ሕጊ ኣምጽኦ።