Nehemiah 8:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ቀዳመይቲ መዓልቲ ክሳዕ እታ ዳሕረዋይ መዓልቲ ኣብ መጽሓፍ ሕጊ ኣምላኽ እውን ካብ መዓልቲ ናብ መዓልቲ የንብብ ነበረ። ነቲ በዓል ድማ ንሾብዓተ መዓልቲ ኣኽበሩ። ኣብ ሻሙናይ መዓልቲ ድማ ከምቲ ዝተኣዘዘ ድግስ ኮነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከመ​ጀ​መ​ሪ​ያ​ውም ቀን ጀምሮ እስከ መጨ​ረ​ሻው ቀን ድረስ ዕለት ዕለት የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሕግ መጽ​ሐፍ ያነ​ብብ ነበር። በዓ​ሉ​ንም ሰባት ቀን ያህል አደ​ረጉ፤ በስ​ም​ን​ተ​ኛ​ውም ቀን እንደ ሕጋ​ቸው ወጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከመጀመሪያውም ቀን ጀምሮ እስከ መጨረሻው ቀን ድረስ ዕለት ዕለት የእግዚአብሔርን ሕግ መጽሐፍ ያነብብ ነበር። በዓሉን ሰባት ቀን ያህል አደረጉ፤ በስምንተኛውም ቀን እንደ ሕጉ የተቀደሰ ጉባኤ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ እስከ መጨረሻው ቀን ድረስ ዕዝራ ዕለት ዕለት የእግዚአብሔርን ሕግ መጽሐፍ ያነብብ ነበር። በዓሉን ሰባት ቀን አከበሩ፤ በስምንተኛው ቀን በሕጉ መሠረት የተቀደሰ ጉባኤ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባላይ ዶመቶደፐ ቢደ ዉራና ጋካናዉ፥ ሀቼ ሀቼ እዝር ጾሳ ህግያ ማጻፋፐ አሳዉ ናባቤዳ። ባላ ላፑን ጋላሳ ቦንቾዋፐ ጉይያን፥ ሆስፑን ጋላሳን ህጊ አዛዝያዋዳን ጌሻ ሽቁዋ ኦድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Baalay doomettoodeppe biide wurana gakkanaw, hachche hachche Iziri S'oossaa Higgiyaa Mas'aafaappe asaw nabbabeedda. Baalaa laappun gallassaa bonchchowaappe guyyiyaan, hosppuntsa gallassan higgii azaziyaawaadan geeshsha shiik'uwaa ootseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ba7aalezi doomettida gallassafe bi wurana gallas gakkanaas Izray Xoossa woga maxaafappe ubba wode gallas gallas issi issi kifile asaas nababides; Ba7aalezakka laappun gallas gakkanaas bonchchida; Osppunththo gallas wogazi azaziza mala ba7aaleza wurseththan moyzo ba7aale ooththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባኣሌዚ ዶሜቲዳ ጋላሳፌ ቢ ዉራና ጋላስ ጋካናስ ኢዝራይ ጾሳ ዎጋ ማጻፋፔ ኡባ ዎዴ ጋላስ ጋላስ ኢሲ ኢሲ ኪፊሌ ኣሳስ ናባቢዴስ፤ ባኣሌዛካ ላፑን ጋላስ ጋካናስ ቦንቺዳ፤ ኦስፑን ጋላስ ዎጋዚ ኣዛዚዛ ማላ ባኣሌዛ ዉርሴን ሞይዞ ባኣሌ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባለይ ዶመትድ ዉራና ጋካናዉ ጋላስ ጋላስ እዝር ፆሳ ህገ ማፃፋፐ አሳስ ናባቤስ። ባልያ ላፑን ጋላስ ቦንችዳፐ ጉየ ሆስፑን ጋላሳን ህገይ ኪተይሳዳ ጌሻ ዱላታ ኦዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ba7aaley doometidi wurana gakanaw gallas gallas Iziri Xoossaa Higge Maxaafape asaas nabbabees. Baaliya laapun gallas bonchidaape guye hospuntho gallasan higgey kiiteysada geeshsha duulatta oothidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ እስከ መጨረሻው ድረስ፣ ዕዝራ በየዕለቱ ከእግዚአብሔር ሕግ መጽሐፍ ያነብብ ነበር። እነርሱም በዓሉን ሰባት ቀን አከበሩ፤ በስምንተኛውም ቀን በሕጉ መሠረት የተቀደሰ ጉባኤ ተደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዓሉ ከተጀመረበት ዕለት አንሥቶ እስከ መጨረሻይቱ ቀን ድረስ ዕዝራ በየዕለቱ ከእግዚአብሔር ሕግ መጽሐፍ አንዳንድ ክፍል ያነብላቸው ነበር፤ በዓሉንም እስከ ሰባት ቀን አከበሩ፤ በስምንተኛውም ቀን ሕጉ በሚያዝዘው መሠረት የበዓሉ መዝጊያ ሥነ ሥርዓት ተደረገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝራ ኻብታ ቐዳመይቲ መዓልቲ ጀሚሩ ኽሳዕ መወዳእታ መዓልቲ፥ በብመዓልቱ ነቲ መፅሓፍ ሕጊ ኣምላኽ የንብብ ነበረ። ሸውዓተ መዓልቲ በዓል ኣብዓሉ፤ በታ ሻምነይቲ መዓልቲ ድማ ኸምቲ ሕጊ ዝእዝዞ ዝተቐደሰ ጉባኤ ገበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብታ ቐዳመይቲ መዓልቲ ጀሚሩ ኽሳዕ እታ ዳሕረይቲ መዓልቲ ድማ መመዓልቲ ነቲ መጽሓፍ ሕጊ ኣምላኽ ኣንበቦ። ሾብዓተ መዓልቲ በዓል ኣብዐሉ፡ በታ ሳምነይቲ መዓልቲ ድማ ከምቲ ሕጊ ቅዱስ ኣኼባ ኾነ።