Nehemiah 8:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብታ እግዚኣብሄር ብሙሴ ኣቢሉ ደቂ እስራኤል ብበዓል ሻብዓይ ወርሒ ኣብ ዳስ ክነብሩ ዝኣዘዘ ሕጊ ድማ መግለጺታት ረኸቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሰባተኛውም ወር ባለው በዓል የእስራኤል ልጆች በዳስ ይቀመጡ ዘንድ በከተሞቻቸውና በኢየሩሳሌምም ይናገሩና ያውጁ ዘንድ እግዚአብሔር በሙሴ እጅ እንዳዘዘ በሕጉ ውስጥ ተጽፎ አገኙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰባተኛውም ወር ባለው በዓል የእስራኤል ልጆች በዳስ ይቀመጡ ዘንድ በከተሞቻቸውና በኢየሩሳሌምም። ወደ ተራራ ሂዱ፤ የዘይትና የበረሀ ወይራ የባርሰነትም የዘንባባም የለመለመውን ዛፍ ቅርንጫፍ አምጡ፥ እንደ ተጻፈውም ዳሶችን ሥሩ ብለው ይናገሩ ያውጁም ዘንድ እግዚአብሔር በሙሴ እጅ እንዳዘዘ በሕጉ ውስጥ ተጽፎ አገኙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሰባተኛው ወር ባለው በዓል የእስራኤል ልጆች በዳስ እንዲቀመጡ ጌታ በሙሴ በኩል ያዘዘውን በሕጉ ውስጥ ተጽፎ አገኙ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋን ታማሪደ፥ ላፑን አግናን ዳስያ ባላ ቦንችያ ዎደ፥ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ዳስያ ግዶን ኡታናዳን መና ጎዳይ ሙሴ ባጋና አዛዜዳዋ አኬኬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewan tamaariidde, laappuntsa aginaan Daasiyaa Baalaa bonchchiyaa wode, Israa'eeliyaa Asay ubbay daasiyaa giddon uttanaadan Med'inaa Goday Muse baggana azazeeddawaa akeekeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay laappunththa aginan bonchchettiza daase ba7aalezan daase giddon uttana mala Xoossi Muse baggara immida azazozi woga maxaafan xaafetti dizayssa demmida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ላፑን ኣጊናን ቦንቼቲዛ ዳሴ ባኣሌዛን ዳሴ ጊዶን ኡታና ማላ ጾሲ ሙሴ ባጋራ ኢሚዳ ኣዛዞዚ ዎጋ ማጻፋን ጻፌቲ ዲዛይሳ ዴሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ታማርያ ዎደ ላፑን አጌናን ሻቃራ ባኣለ ቦንችያ ዎደ እስራኤለ አሳይ ሻቃራ ጋርሳን ኡትድ ቦንቻና መላ ፆሳይ ሙሰ ባጋራ ኪትዳይሳ ደምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti tamaariya wode laapuntha ageenan Shaqara Ba7aale bonchiya wode Isra7eele asay shaqara garsan uttidi bonchana mela Xoossay Muse baggara kiitidaysa demmidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን በሰባተኛው ወር በሚውለው በዓል በዳስ ውስጥ እንዲቀመጡ እግዚአብሔር በሙሴ አማካይነት የሰጠውን ትእዛዝ በሕጉ ውስጥ ተጽፎ አገኙ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን ሕጉን በሚያነቡበት ጊዜ የሰባተኛውን ወር በዓል በዳስ ውስጥ ሆነው እንዲያከብሩ መታዘዙን እግዚአብሔር በሙሴ አማካይነት ባዘዘው ሕግ ውስጥ ተጽፎ አገኙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ሻውዐይቲ ወርሒ እትብዓል በዓል ዳስ ደቂ እስራኤል ኣብ ዳስ ክቕመጡ ኸም ዘለዎም ኣብቲ እግዚኣብሄር ብሙሴ ገይሩ ዝኣዘዞም ሕጊ ተፅሒፉ ረኸቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብበዓል እታ ሳብዐይቲ ወርሒ ኸአ ደቂ እስራኤል ካብ ዳስ ኪቕመጡ፡ ናብ ኩለን ከተማታቶምን ናብ ዮርሳሌምን ከአ፡ ናብ ከረን ውጹ እሞ፡ ከምቲ ጽሑፍ ዝበሎ፡ ንምስራሕ ዳስ ጨናፍር ኣውልዕ ዘይትን ፀናፍር ኦም ኣውልዕ መሮርን ጨናፍር ጸጾን ጨናፍር ስየን ጨናፍር ደስዳስ ኣእዋምን ኣምጽኡ ኢሎም ኬስምዑን ኬእውጅይን፡ እግዚእብሄር ብሙሴ ኸም ዝአዘዞም፡ ኣብቲ ሕጊ ተጽሒፉ ረኸቡ። |