Nehemiah 8:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘሎ እቲ ህዝቢ ድማ ነቲ እተሰብከሎም ቓላት ስለ እተረድኦም፡ ኪበልዑን ኪሰትዩን ግደ ክሰዱን ዓብዪ ሓጐስ ኪዀኑን ከዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝ​ቡም ሁሉ የተ​ነ​ገ​ራ​ቸ​ውን ቃል አስ​ተ​ው​ለ​ዋ​ልና ሊበ​ሉና ሊጠጡ፥ እድል ፈን​ታም ሊልኩ፥ ደስ​ታም ሊያ​ደ​ርጉ ሄዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቡም ሁሉ የተነገረላቸውን ቃል አስተውለዋልና ሊበሉና ሊጠጡ እድል ፈንታም ሊሰድዱ ደስታም ሊያደርጉ ሄዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቡም ሁሉ ሊበሉ፥ ሊጠጡ፥ ለሌላቸው ድርሻቸውን ሊልኩና ታላቅ ደስታ ሊያደርጉ ሄዱ፤ የተነገራቸውን ቃል ማስተዋል ችለው ነበርና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ አሳይ ናሸቻን ማናዉነ ኡሻናዉ ቃይ ባይናዋንቶካ ዴእያዋፐ ሻክ እማናዉ ቤድኖ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ኦዴዳ ቃላ ስሴድኖነ አኬኬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Asay nashechchaan maanawunne ushanaw k'ay baynnawanttookka de'iyaawaappe shaakki immanaw beeddino. Ayaw gooppe, unttunttu odeedda k'aalaa siseeddinonne akeekeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asay ba siyida qaala lo7eththi erida gishshas baso biidi kath miidinne haath uyi ufayettidi baas diza kaththaafe haratas shaakki immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳይ ባ ሲዪዳ ቃላ ሎኤ ኤሪዳ ጊሻስ ባሶ ቢዲ ካ ሚዲኔ ሃ ኡዪ ኡፋዬቲዲ ባስ ዲዛ ካፌ ሃራታስ ሻኪ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናበበትዳ ቃላ ብርሸይ ኤንታዉ ገልዳ ግሾ፥ አሳይ ኡፋይሳን ማናዉ፥ ኡያናዉነ አይኮይ ባይናይሳታስ ሻክድ እማናዉ ሶ ብዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nabbebetida qaala birshethay entaw gelida gisho, asay ufaysan maanaw, uyanawnne aykoy baynaysatas shaakidi immanaw soo bidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ሕዝቡ ሁሉ የተነገራቸውን ቃል ተረድተው ስለ ነበረ፣ ለመብላት፣ ለመጠጣት፣ ከምግባቸው ከፍለው ለመላክና ሐሤትም ለማድረግ ሄዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የተነበበላቸውን ቃል ትርጒም በሚገባ ተረድተው ስለ ነበር ሕዝቡ ሁሉ ወደየቤታቸው ሄደው በመብላትና በመጠጣት እጅግ ተደሰቱ፤ ያላቸውንም ምግብ ከሌሎቹ ጋር አብረው ተካፈሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም እቶም ህዝቢ ድማ ነቲ ዝነገርዎም ቃል ስለ ዘስተውዓልዎ ኽበልዑን ክሰትዩን ነቶም ዘይብሎምውን ከፊሎም ክሰዱሎምን፥ ዓብዪ ሓጐስ ክሕጐሱ ነናብ ገዝኦም ከዱ።
Amharic Tigrinya 2011 ኩሎም እቶም ህዝቢ ድማ ዝነገርዎም ቃል ኣስተውዒሎም እዮም እሞ፡ ኪበልዑን ኪሰትዩን ግዴታን ከአ ኪሰዱን ዓብዩ ሓጎስን ኪሕጎሱ ኸዱ።