Nehemiah 8:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘሎ እቲ ህዝቢ ድማ ነቲ እተሰብከሎም ቓላት ስለ እተረድኦም፡ ኪበልዑን ኪሰትዩን ግደ ክሰዱን ዓብዪ ሓጐስ ኪዀኑን ከዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቡም ሁሉ የተነገራቸውን ቃል አስተውለዋልና ሊበሉና ሊጠጡ፥ እድል ፈንታም ሊልኩ፥ ደስታም ሊያደርጉ ሄዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቡም ሁሉ የተነገረላቸውን ቃል አስተውለዋልና ሊበሉና ሊጠጡ እድል ፈንታም ሊሰድዱ ደስታም ሊያደርጉ ሄዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቡም ሁሉ ሊበሉ፥ ሊጠጡ፥ ለሌላቸው ድርሻቸውን ሊልኩና ታላቅ ደስታ ሊያደርጉ ሄዱ፤ የተነገራቸውን ቃል ማስተዋል ችለው ነበርና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ አሳይ ናሸቻን ማናዉነ ኡሻናዉ ቃይ ባይናዋንቶካ ዴእያዋፐ ሻክ እማናዉ ቤድኖ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ኦዴዳ ቃላ ስሴድኖነ አኬኬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Asay nashechchaan maanawunne ushanaw k'ay baynnawanttookka de'iyaawaappe shaakki immanaw beeddino. Ayaw gooppe, unttunttu odeedda k'aalaa siseeddinonne akeekeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asay ba siyida qaala lo7eththi erida gishshas baso biidi kath miidinne haath uyi ufayettidi baas diza kaththaafe haratas shaakki immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳይ ባ ሲዪዳ ቃላ ሎኤ ኤሪዳ ጊሻስ ባሶ ቢዲ ካ ሚዲኔ ሃ ኡዪ ኡፋዬቲዲ ባስ ዲዛ ካፌ ሃራታስ ሻኪ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናበበትዳ ቃላ ብርሸይ ኤንታዉ ገልዳ ግሾ፥ አሳይ ኡፋይሳን ማናዉ፥ ኡያናዉነ አይኮይ ባይናይሳታስ ሻክድ እማናዉ ሶ ብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nabbebetida qaala birshethay entaw gelida gisho, asay ufaysan maanaw, uyanawnne aykoy baynaysatas shaakidi immanaw soo bidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ሕዝቡ ሁሉ የተነገራቸውን ቃል ተረድተው ስለ ነበረ፣ ለመብላት፣ ለመጠጣት፣ ከምግባቸው ከፍለው ለመላክና ሐሤትም ለማድረግ ሄዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የተነበበላቸውን ቃል ትርጒም በሚገባ ተረድተው ስለ ነበር ሕዝቡ ሁሉ ወደየቤታቸው ሄደው በመብላትና በመጠጣት እጅግ ተደሰቱ፤ ያላቸውንም ምግብ ከሌሎቹ ጋር አብረው ተካፈሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም እቶም ህዝቢ ድማ ነቲ ዝነገርዎም ቃል ስለ ዘስተውዓልዎ ኽበልዑን ክሰትዩን ነቶም ዘይብሎምውን ከፊሎም ክሰዱሎምን፥ ዓብዪ ሓጐስ ክሕጐሱ ነናብ ገዝኦም ከዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኩሎም እቶም ህዝቢ ድማ ዝነገርዎም ቃል ኣስተውዒሎም እዮም እሞ፡ ኪበልዑን ኪሰትዩን ግዴታን ከአ ኪሰዱን ዓብዩ ሓጎስን ኪሕጎሱ ኸዱ። |