Nehemiah 8:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሌዋውያን ድማ ንብዘሎ ህዝቢ ኣህዲኦም፡ እታ መዓልቲ ቅድስቲ እያ እሞ፡ ስቕ በሉ። ኣይትሓዘኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሌዋ​ው​ያ​ንም “ቀኑ የተ​ቀ​ደሰ ነውና ዝም በሉ፤ አት​ዘ​ኑም” እያሉ ሕዝ​ቡን ሁሉ ጸጥ ያደ​ርጉ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሌዋውያንም። ቀኑ የተቀደሰ ነውና ዝም በሉ፥ አትዘኑም ብለው ሕዝቡን ሁሉ ጸጥ ያደርጉ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሌዋውያንም፦ “ቀኑ ቅዱስ ነውና ዝም በሉ፥ አትዘኑም” እያሉ ሕዝቡን ሁሉ ዝም አሰኙት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሌዋቱካ ቃይ፥ “ሀዌ ጌሻ ጋላሳ ግድያ ድራዉ፥ ካዮቶፕተ፤ ሀይዝተ” ያጊደ አሳ ጮኡ ኦድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Leewatuukka k'ay, «Hawe geeshsha gallassaa gidiyaa diraw, kayyottoppite; hayzzite» yaagiide asaa c'o"u ootseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Lewe baggati, «Ha anjjettida gallas intte ceecana bessenna» giidi deraa hayzissida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሌዌ ባጋቲ፥ «ሃ ኣንጄቲዳ ጋላስ ኢንቴ ጬጫና ቤሴና» ጊዲ ዴራ ሃይዚሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሌወት፥ “ሀች ጋላሳይ ጌሻ ጋላስ ግድያ ግሾ፥ አዛኖፕተ፤ ስእ ጊተ” ያግድ አሳ ስእ ኦዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Leeweti, “Hachi gallasay geeshsha gallas gidiya gisho, azzanopite; si77i giite” yaagidi asa si77i oothidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሌዋውያኑም፣ “ይህች ቀን የተቀደሰች ስለሆነች ዝም በሉ፤ አትዘኑም” በማለት ሕዝቡን ሁሉ አረጋጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሌዋውያኑም በዚህ በተቀደሰ ዕለት ማዘን እንደማይገባቸው በማስረዳት የሕዝቡን ጩኸት ጸጥ አደረጉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ሌዋውያን ከዓ ንዅሎም እቶም ህዝቢ “እዛ መዓልቲ እዚኣ ቕድስቲ እያ እሞ፥ ስቕ በሉ፤ ኣይትሕዘኑ” እናበሉውን ኣህድእዎም።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ሌዋውያን ከአ ንኹሎም እቶም ህዝቢ፡ እዛ መዓልቲ እዚኣ ቅድስቲ እያ እሞ፡ ስቕ በሉ፡ ኣይትጉሀዩ፡ ኢሎም ኣህድእዎም።