Nehemiah 8:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ኪድ ስብሒ ብልዑ፡ ምቁር ድማ ስተዩ፡ ነቶም ዋላ ሓንቲ ዘይተዳለወሎም ድማ ግደ ስደዱሎም። እዛ መዓልቲ እዚኣ ንጐይታና ቅድስቲ እያ እሞ፤ ሓጐስ እግዚኣብሄር ሓይልኹም እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “ሂዱ፤ የሰባውንም ብሉ፤ ጣፋጩንም ጠጡ፤ ለእነዚያም ምንም ለሌላቸው እድል ፈንታቸውን ላኩ፤ ዛሬ ለጌታችን የተቀደሰ ቀን ነው፤ እግዚአብሔርም ኀይላችን ነውና አትዘኑ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። ሂዱ፥ የሰባውንም ብሉ፥ ጣፋጩንም ጠጡ፥ ለእነዚያም ላልተዘጋጀላቸው እድል ፈንታቸውን ስደዱ፤ ዛሬ ለጌታችን የተቀደሰ ቀን ነው፤ የእግዚአብሔርም ደስታ ኃይላችሁ ነውና አትዘኑ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም፦ “ሂዱ፥ የሰባውን ብሉ፥ ጣፋጩንም ጠጡ፥ ለእነዚያ ምንም ላልተዘጋጀላቸው ድርሻቸውን ላኩ፤ ይህ ቀን ለጌታችን ቅዱስ ነውና፤ አትዘኑ የጌታ ደስታ ኃይላችሁ ነውና” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ናህሚ ጉጂደካ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ቢተ፥ ሞዋ ሚተ፤ ማልእያዋካ ኡሽተ፤ ቃይ ባይናዋንቶካ ህንተዋፐ ሻክ እምተ። አያዉ ጎፐ፥ ሀቼ ጋላሳይ ኑ ጾሳዉ ጌሻ ጋላሳ። መና ጎዳ ናሸቻይ ህንተንቶ ዎልቃ ግድያ ድራዉ ካዮቶፕተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Nahimii gujjiidekka hawaadan yaageedda; «Biite, mod'd'uwaa miite; mal"iyaawaakka ushite; k'ay baynnawanttookka hinttewaappe shaakki immite. Ayaw gooppe, hachche gallassay nu S'oossaw geeshsha gallassaa. Med'inaa Godaa nashechchay hinttenttoo wolk'k'aa gidiyaa diraw kayyottoppite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nahimiyay, «Biidi lo7o kath miite; qasse mal7iza ushshu uyi ufayettite; aykkoy bayndaytas inttes dizayssafe immite; hayssi nu Xoossas anjjettida gallassa; Xoossa ufayssay inttes wolqqa gidida gishshas ceecopite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናሂሚያይ፥ «ቢዲ ሎኦ ካ ሚቴ፤ ቃሴ ማልኢዛ ኡሹ ኡዪ ኡፋዬቲቴ፤ ኣይኮይ ባይንዳይታስ ኢንቴስ ዲዛይሳፌ ኢሚቴ፤ ሃይሲ ኑ ጾሳስ ኣንጄቲዳ ጋላሳ፤ ጾሳ ኡፋይሳይ ኢንቴስ ዎልቃ ጊዲዳ ጊሻስ ጬጮፒቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናህመይ፥ “ብድ ዶረትዳ ካ ሚተ፤ ማልእያ ኡሽ ኡይተ፤ ቃስ አይኮይ ባይናይሳታስ ህንተይሳፈ ሻክድ እምተ። ሀች ጋላሳይ ኑ ጎዳስ ጌሻ ጋላስ። ጎዳ ኡፋይሳይ ህንተዉ ዎልቃ ግድያ ግሾ አዛኖፕተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nahimey, “Bidi dooretida kathaa miite; mal7iya ushshi uyite; qassi aykoy baynaysatas hinteysafe shaakidi immite. Hachi gallasay nu Godaas geeshsha gallas. Godaa ufaysay hintew wolqa gidiya gisho azzanopite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነህምያም፣ “ሂዱ፤ ጥሩ ምግብ በመብላት፣ ጣፋጩን በመጠጣት ደስ ይበላችሁ፤ ምንም የተዘጋጀ ነገር ለሌላቸውም ካላችሁ ላይ ከፍላችሁ ላኩላቸው። ይህች ቀን ለጌታችን የተቀደሰች ናት፤ የእግዚአብሔር ደስታ ብርታታችሁ ስለሆነ አትዘኑ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነህምያ፦ “ሂዱና ምርጡን ምግብ ብሉ፤ ጣፋጩን መጠጥ ጠጡ፤ ምንም ለሌላቸውም ላኩ፤ ይህ ቀን ለአምላካችን የተቀደሰ ቀን ነው፤ የእግዚአብሔር ደስታ ኀይላችሁ ስለ ሆነ አትዘኑ” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነህምያ ኸዓ “ኪዱሞ ዝሰብሐ ብልዑ፤ ጥዑምውን ስተዩ፤ ነቶም ዝተዳለወ ዘይብሎም ድማ ኻብ ዘለኩም ከፊልኩም ስደዱሎም። እዛ መዓልቲ እዚኣ ንጐይታና ዝተቐደሰት እያ። ናይ እግዚኣብሄር ሓጐስ ሓይልኹም እዩ እሞ፥ ኣይትሕዘኑ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸአ ኪዱ ዝሰብሔ ብልዑ፡ ዝጠዐመ ድማ ስተዩ፡ ነቶም ዜብሎም ከአ ግዲኦም ስደድሎም። እዛ መዓልቲ እዚኣ ንጐይታና እተቐደሰት እያ እሞ፡ ሓጎስ እግዚኣብሄር ሓይልኹም እዩ እሞ፡ ኣይትጉሀዩ፡ በሎም። |