Nehemiah 8:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ኪድ ስብሒ ብልዑ፡ ምቁር ድማ ስተዩ፡ ነቶም ዋላ ሓንቲ ዘይተዳለወሎም ድማ ግደ ስደዱሎም። እዛ መዓልቲ እዚኣ ንጐይታና ቅድስቲ እያ እሞ፤ ሓጐስ እግዚኣብሄር ሓይልኹም እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “ሂዱ፤ የሰ​ባ​ው​ንም ብሉ፤ ጣፋ​ጩ​ንም ጠጡ፤ ለእ​ነ​ዚ​ያም ምንም ለሌ​ላ​ቸው እድል ፈን​ታ​ቸ​ውን ላኩ፤ ዛሬ ለጌ​ታ​ችን የተ​ቀ​ደሰ ቀን ነው፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ኀይ​ላ​ችን ነውና አት​ዘኑ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። ሂዱ፥ የሰባውንም ብሉ፥ ጣፋጩንም ጠጡ፥ ለእነዚያም ላልተዘጋጀላቸው እድል ፈንታቸውን ስደዱ፤ ዛሬ ለጌታችን የተቀደሰ ቀን ነው፤ የእግዚአብሔርም ደስታ ኃይላችሁ ነውና አትዘኑ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም፦ “ሂዱ፥ የሰባውን ብሉ፥ ጣፋጩንም ጠጡ፥ ለእነዚያ ምንም ላልተዘጋጀላቸው ድርሻቸውን ላኩ፤ ይህ ቀን ለጌታችን ቅዱስ ነውና፤ አትዘኑ የጌታ ደስታ ኃይላችሁ ነውና” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ናህሚ ጉጂደካ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ቢተ፥ ሞዋ ሚተ፤ ማልእያዋካ ኡሽተ፤ ቃይ ባይናዋንቶካ ህንተዋፐ ሻክ እምተ። አያዉ ጎፐ፥ ሀቼ ጋላሳይ ኑ ጾሳዉ ጌሻ ጋላሳ። መና ጎዳ ናሸቻይ ህንተንቶ ዎልቃ ግድያ ድራዉ ካዮቶፕተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Nahimii gujjiidekka hawaadan yaageedda; «Biite, mod'd'uwaa miite; mal"iyaawaakka ushite; k'ay baynnawanttookka hinttewaappe shaakki immite. Ayaw gooppe, hachche gallassay nu S'oossaw geeshsha gallassaa. Med'inaa Godaa nashechchay hinttenttoo wolk'k'aa gidiyaa diraw kayyottoppite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nahimiyay, «Biidi lo7o kath miite; qasse mal7iza ushshu uyi ufayettite; aykkoy bayndaytas inttes dizayssafe immite; hayssi nu Xoossas anjjettida gallassa; Xoossa ufayssay inttes wolqqa gidida gishshas ceecopite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናሂሚያይ፥ «ቢዲ ሎኦ ካ ሚቴ፤ ቃሴ ማልኢዛ ኡሹ ኡዪ ኡፋዬቲቴ፤ ኣይኮይ ባይንዳይታስ ኢንቴስ ዲዛይሳፌ ኢሚቴ፤ ሃይሲ ኑ ጾሳስ ኣንጄቲዳ ጋላሳ፤ ጾሳ ኡፋይሳይ ኢንቴስ ዎልቃ ጊዲዳ ጊሻስ ጬጮፒቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናህመይ፥ “ብድ ዶረትዳ ካ ሚተ፤ ማልእያ ኡሽ ኡይተ፤ ቃስ አይኮይ ባይናይሳታስ ህንተይሳፈ ሻክድ እምተ። ሀች ጋላሳይ ኑ ጎዳስ ጌሻ ጋላስ። ጎዳ ኡፋይሳይ ህንተዉ ዎልቃ ግድያ ግሾ አዛኖፕተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nahimey, “Bidi dooretida kathaa miite; mal7iya ushshi uyite; qassi aykoy baynaysatas hinteysafe shaakidi immite. Hachi gallasay nu Godaas geeshsha gallas. Godaa ufaysay hintew wolqa gidiya gisho azzanopite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነህምያም፣ “ሂዱ፤ ጥሩ ምግብ በመብላት፣ ጣፋጩን በመጠጣት ደስ ይበላችሁ፤ ምንም የተዘጋጀ ነገር ለሌላቸውም ካላችሁ ላይ ከፍላችሁ ላኩላቸው። ይህች ቀን ለጌታችን የተቀደሰች ናት፤ የእግዚአብሔር ደስታ ብርታታችሁ ስለሆነ አትዘኑ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነህምያ፦ “ሂዱና ምርጡን ምግብ ብሉ፤ ጣፋጩን መጠጥ ጠጡ፤ ምንም ለሌላቸውም ላኩ፤ ይህ ቀን ለአምላካችን የተቀደሰ ቀን ነው፤ የእግዚአብሔር ደስታ ኀይላችሁ ስለ ሆነ አትዘኑ” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነህምያ ኸዓ “ኪዱሞ ዝሰብሐ ብልዑ፤ ጥዑምውን ስተዩ፤ ነቶም ዝተዳለወ ዘይብሎም ድማ ኻብ ዘለኩም ከፊልኩም ስደዱሎም። እዛ መዓልቲ እዚኣ ንጐይታና ዝተቐደሰት እያ። ናይ እግዚኣብሄር ሓጐስ ሓይልኹም እዩ እሞ፥ ኣይትሕዘኑ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኸአ ኪዱ ዝሰብሔ ብልዑ፡ ዝጠዐመ ድማ ስተዩ፡ ነቶም ዜብሎም ከአ ግዲኦም ስደድሎም። እዛ መዓልቲ እዚኣ ንጐይታና እተቐደሰት እያ እሞ፡ ሓጎስ እግዚኣብሄር ሓይልኹም እዩ እሞ፡ ኣይትጉሀዩ፡ በሎም።