Nehemiah 8:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵሉ እቲ ህዝቢ ድማ ኣብ ቅድሚ ኣፍ ደገ ማይ ኣብ ዝነበረ ጐደና ከም ሓደ ሰብ ተኣከበ። ነቲ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ዝኣዘዞ መጽሓፍ ሕጊ ሙሴ ኬምጽእ ድማ ንእዝራ ጸሓፊ ተዛረቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰባ​ተ​ኛ​ውም ወር በደ​ረሰ ጊዜ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች በከ​ተ​ሞ​ቻ​ቸው ነበሩ። ሕዝ​ቡም ሁሉ በው​ኃው በር ፊት ወዳ​ለው አደ​ባ​ባይ እንደ አንድ ሰው ሆነው ተሰ​በ​ሰቡ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለእ​ስ​ራ​ኤል ያዘ​ዘ​ውን የሙ​ሴን ሕግ መጽ​ሐፍ ያመጣ ዘንድ ጸሓ​ፊ​ውን ዕዝ​ራን ነገ​ሩት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰባተኛውም ወር በደረሰ ጊዜ የእስራኤል ልጆች በከተሞቻቸው ነበሩ። ሕዝቡም ሁሉ በውኃው በር ፊት ወዳለው አደባባይ እንደ አንድ ሰው ሆነው ተሰበሰቡ፤ እግዚአብሔርም ለእስራኤል ያዘዘውን የሙሴን ሕግ መጽሐፍ ያመጣ ዘንድ ጸሐፊውን ዕዝራን ተናገሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቡም ሁሉ በውኃው በር ፊት ወዳለው አደባባይ እንደ አንድ ሰው ሆነው ተሰበሰቡ፤ ጌታ ለእስራኤል ያዘዘውን የሙሴን ሕግ መጽሐፍ እንዲያመጣ ለጸሐፊው ለዕዝራ ነገሩት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላፑን አግናይ ጋኮ ዎደ፥ እስራኤልያ አሳይ ኡባይካ ባረንቱ ካታማን ካታማን ኡቴድኖ። ሄ አግናን ኡንቱንቱ ኡባይካ እትፐ ሃ ፐንግያ ስንን ደእያ ዳባባን ሺቄድኖ። መና ጎዳይ ሙሴ ባጋና እስራኤልያ አሳዉ እሜዳ ህግያ ማጻፋ አሀና ማላ፥ ጻፍያ እዝራ ኦቼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laappuntsa aginay gakko wode, Israa'eeliyaa Asay ubbaykka barenttu kataman kataman utteeddino. He aginaan unttunttu ubbaykka ittippe Haatsaa Penggiyaa sintsan de'iyaa dabaaban shiik'k'eeddino. Med'inaa Goday Muse baggana Israa'eeliyaa asaw immeedda Higgiyaa Mas'aafaa ahana mala, s'aafiyaa Izira oochcheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele derey laappunththa aginan ba diza kataman kataman uttides; he aginan koyro gallas Yerusalaamen haaththa penge geetettizason gaaththa baggara asay issi wozinan gididi issi bolla shiiqides; isttika Xoossa woga maxaafa eranchcha gidida astamaare Izray Xoossay Isra7eeles azazida woga maxaafa isttas ehana mala oychchida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ዴሬይ ላፑን ኣጊናን ባ ዲዛ ካታማን ካታማን ኡቲዴስ፤ ሄ ኣጊናን ኮይሮ ጋላስ ዬሩሳላሜን ሃ ፔንጌ ጌቴቲዛሶን ጋ ባጋራ ኣሳይ ኢሲ ዎዚናን ጊዲዲ ኢሲ ቦላ ሺቂዴስ፤ ኢስቲካ ጾሳ ዎጋ ማጻፋ ኤራንቻ ጊዲዳ ኣስታማሬ ኢዝራይ ጾሳይ ኢስራኤሌስ ኣዛዚዳ ዎጋ ማጻፋ ኢስታስ ኤሃና ማላ ኦይቺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላፑን አጌናይ ገልያ ዎደ እስራኤለ አሳይ ባንታ ካታማን ካታማን ኡትዶሶና። ሄ አጌናን ኤንቲ ኡባይ እስፈ ሃ ፐንገ ስንን ደእያ ዳባባን ሺቅዶሶና። ኤንቲ ጎዳይ ሙሰ ባጋራ እስራኤለ አሳስ እምዳ ህገ ማፃፋ ኤሀና መላ ፃፍያ እዝራ ኦይችዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laapuntho ageenay geliya wode Isra7eele asay banta kataman kataman uttidosona. He ageenan enti ubbay issife Haatha Penge sinthan de7iya dabaaban shiiqidosona. Enti Goday Muse baggara Isra7eele asaas immida Higge Maxaafa ehana mela xaafiya Izira oychidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቡ ሁሉ “ከውሃ በር” ፊት ለፊት በሚገኘው አደባባይ ላይ እንደ አንድ ሰው ተሰበሰቡ፤ ከዚያም እግዚአብሔር ለእስራኤል ያዘዘውን የሙሴ ሕግ መጽሐፍ እንዲያመጣ ለጸሓፊው ለዕዝራ ነገሩት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ሕዝብ በሰባተኛው ወር በየከተሞቻቸው መስፈራቸውን አበቁ፤ በዚያም ወር በመጀመሪያው ቀን በኢየሩሳሌም የውሃ በር ተብሎ በሚጠራው አደባባይ በውስጥ በኩል ሕዝቡ ሁሉ በአንድነት ተሰበሰቡ፤ እነርሱም የሕግ ምሁሩን ዕዝራን እግዚአብሔር በሙሴ አማካይነት ለእስራኤል ሕዝብ የሰጠውን የኦሪትን ሕግ መጽሐፍ ያመጣላቸው ዘንድ ለመኑት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ህዝቢ ዅላቶም ከም ሓደ ሰብ ኮይኖም፥ ኣብ ቅድሚ እቲ ኣፍ ደገ ማይ ዝበሃል ገፊሕ ቦታ ተኣከቡ። ንእዝራ እቲ ፀሓፊ ድማ እቲ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ዝኣዘዞ መፅሓፍ ሕጊ ሙሴ ኸምፅአሎም ጠየቕዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ህዝቢ ኹላቶም ከአ ከም ሓደ ሰብ ኮይኖም፡ ኣብ ቅድሚ ደገ ማይ ኣብ ዘላ ገፋሕ ቦታ ተአከቡ። ንእዝራ እቲ ጸሓፊ ድማ እቲ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ዝአዘዞ መጽሓፍ ሕጊ ሙዌ ኼምጽአሎም ተዛረብዎ።