Nehemiah 7:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ፓሮስ፡ ክልተ ሽሕን ሚእትን ሰብዓን ክልተን፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የፋሮስ ልጆች ሁለት ሺህ አንድ መቶ ሰባ ሁለት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ሕዝብ ሰዎች ቍጥር ይህ ነው፤ የፋሮስ ልጆች፥ ሁለት ሺህ መቶ ሰባ ሁለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የፓርዖሽ ልጆች፥ ሁለት ሺህ አንድ መቶ ሰባ ሁለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፓርኦሻ ያራቱ 2,172. |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Par"oosha yaratuu 2,172. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Di7eteththafe simmida Isra7eele asaa zarkkefe xaafettida zereththata qooday hayssafe kaallizayssa; Paaroose zereththafe 2,172; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዲኤቴፌ ሲሚዳ ኢስራኤሌ ኣሳ ዛርኬፌ ጻፌቲዳ ዜሬታ ቆዳይ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ፤ ፓሮሴ ዜሬፌ 2,172፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፓሮሳ ያራት 2,172፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Paroosa yarati 2,172; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከፋሮስ ዘሮች 2,172 |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከምርኮ ከተመለሱት ከእያንዳንዱ ጐሣ ተወጣጥተው የተመዘገቡት የእስራኤል ጐሣዎችና የትውልዳቸው ብዛት ይህ ነው፦ ከፓርዖሽ ወገን የተመዘገቡ 2172 ከሸፋጥያ ወገን የተመዘገቡ 372 ከአራሕ ወገን የተመዘገቡ 652 የኢያሱና የኢዮአብ ትውልድ ጐሣ ከሆነው ከፓሐትሞአብ ወገን የተመዘገቡ 2818 ከዔላም ወገን የተመዘገቡ 1254 ከዛቱ ወገን የተመዘገቡ 845 ከዛካይ ወገን የተመዘገቡ 760 ከቢኑይ ወገን የተመዘገቡ 648 ከቤባይ ወገን የተመዘገቡ 628 ከዓዝጋድ ወገን የተመዘገቡ 2322 ከአዶኒቃም ወገን የተመዘገቡ 667 ከቢግዋይ ወገን የተመዘገቡ 2067 ከዓዲን ወገን የተመዘገቡ 655 ሕዝቅያስ ተብሎ ከሚጠራው ከአጤር ወገን የተመዘገቡ 98 ከሐሹም ወገን የተመዘገቡ 328 ከቤጻይ ወገን የተመዘገቡ 324 ከሐሪፍ ወገን የተመዘገቡ 112 ከገባዖን ወገን የተመዘገቡ 95 |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ፋሮስ፥ ክልተ ሽሕን ሚእትን ሰብዓን ክልተን፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ፋርዖሽ ክልተ ሽሕን ሚእትን ሰብዓን ክልተን። |