Nehemiah 7:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ሒዝዎም ናብ የሩሳሌምን ይሁዳን፡ ነፍሲ ወከፎም ኣብ ከተማኦም ተመሊሱ፡ ካብ ምርኮ ዝደየቡ ደቂ ኣውራጃ፡ ካብ ምሩኻት እዚኣቶም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የባ​ቢ​ሎን ንጉሥ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር ከማ​ረ​ካ​ቸው ምር​ኮ​ኞች ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምና ወደ ይሁዳ፥ ወደ እየ​ከ​ተ​ማ​ቸው የተ​መ​ለ​ሱት የሀ​ገር ልጆች እነ​ዚህ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ እየከተማቸው የተመለሱት የአገር ልጆች እነዚህ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ ገዛ ከተማቸው የተመለሱት የአገር ልጆች እነዚህ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባብሎነ ካቲ ናቡካዳናጾረ ኦሞዲደ፥ ባረ ጋድያ አፌዳ አሳፐ ጉየ ባረንቱ ካታማ ካታማ የሩሳላመነ ይሁዳ ስሜዳ አሳቱ ሀዋፐ ካልያዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Baabloone Kaatii Naabukadanas'oore omoodiide, bare gadiyaa afeedda asaappe guyye barenttu katamaa katamaa Yerusaalamenne Yihudaa simmeedda asatuu hawaappe kaalliyaawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Baabiloone kawo Nabukadanaxoorey di7idi ba dere efida asatappe guye ba katama katama Yerusalaamenne Yuhuda simmida asati hayssafe kaallizayta;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ዲኢዲ ባ ዴሬ ኤፊዳ ኣሳታፔ ጉዬ ባ ካታማ ካታማ ዬሩሳላሜኔ ዩሁዳ ሲሚዳ ኣሳቲ ሃይሳፌ ካሊዛይታ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባብሎነ ካዎይ ናቡካዳናፆር ድእድ፥ ባ ቢታ ኤፍዳ አሳፐ ጉየ ባንታ ካታማ የሩሳላመነ ይሁዳን ደእያ ባንታ ካታማታ ስምዳ አሳይ ሀይሳፈ ካልድ ደኤይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Babiloone kawoy Nabukadanaxoori di7idi, ba biitta efida asape guye banta katamaa Yerusalaamenne Yihudan de7iya banta katamata simmida asay haysafe kaallidi de7eyisata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ማርኮ ከወሰዳቸው ምርኮኞች መካከል የተመለሱት የአውራጃው ተወላጆች እነዚህ ናቸው፤ እያንዳንዳቸውም በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ወደሚገኙት ወደ የራሳቸው ከተሞች ተመለሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከምርኮኞች ብዙዎቹ ከባቢሎን አውራጃዎች ተነሥተው፥ ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ምድር በመመለስ፥ እያንዳንዱ ወደ ገዛ ከተማው ገብቶአል፤ ናቡከደነፆር ከወሰዳቸው ጊዜ ጀምሮ ቤተሰቦቻቸው በባቢሎን ምድር ይኖሩ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን ማሪኽዎም ካብ ዝነበረ እሞ፥ ካብ ምርኮ ተመሊሶም ናብ ኢየሩሳሌምን ናብ ይሁዳን ነፍሲ ወከፍ ነናብ ከተማኣቶም ዝመፁ፥ ደቂ ሃገር እዚኣቶም እዮም፦
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ደቂ ሃገር ነቡክነጸር ንጉስ ባቢሎን ማሪኽዎም ዝነበረ እሞ፡ ካብ ምርኮ ደይቦም ናብ ዮርሳሌምን ናብ ይሁዳን፡ ነፍስ ወከፍ ነናብ ከተማኡ እተመልሱ፡ እዚኣቶም እዮም፡