Nehemiah 7:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ሒዝዎም ናብ የሩሳሌምን ይሁዳን፡ ነፍሲ ወከፎም ኣብ ከተማኦም ተመሊሱ፡ ካብ ምርኮ ዝደየቡ ደቂ ኣውራጃ፡ ካብ ምሩኻት እዚኣቶም እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ፥ ወደ እየከተማቸው የተመለሱት የሀገር ልጆች እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ እየከተማቸው የተመለሱት የአገር ልጆች እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ ገዛ ከተማቸው የተመለሱት የአገር ልጆች እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባብሎነ ካቲ ናቡካዳናጾረ ኦሞዲደ፥ ባረ ጋድያ አፌዳ አሳፐ ጉየ ባረንቱ ካታማ ካታማ የሩሳላመነ ይሁዳ ስሜዳ አሳቱ ሀዋፐ ካልያዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Baabloone Kaatii Naabukadanas'oore omoodiide, bare gadiyaa afeedda asaappe guyye barenttu katamaa katamaa Yerusaalamenne Yihudaa simmeedda asatuu hawaappe kaalliyaawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Baabiloone kawo Nabukadanaxoorey di7idi ba dere efida asatappe guye ba katama katama Yerusalaamenne Yuhuda simmida asati hayssafe kaallizayta; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ዲኢዲ ባ ዴሬ ኤፊዳ ኣሳታፔ ጉዬ ባ ካታማ ካታማ ዬሩሳላሜኔ ዩሁዳ ሲሚዳ ኣሳቲ ሃይሳፌ ካሊዛይታ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባብሎነ ካዎይ ናቡካዳናፆር ድእድ፥ ባ ቢታ ኤፍዳ አሳፐ ጉየ ባንታ ካታማ የሩሳላመነ ይሁዳን ደእያ ባንታ ካታማታ ስምዳ አሳይ ሀይሳፈ ካልድ ደኤይሳታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Babiloone kawoy Nabukadanaxoori di7idi, ba biitta efida asape guye banta katamaa Yerusalaamenne Yihudan de7iya banta katamata simmida asay haysafe kaallidi de7eyisata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ማርኮ ከወሰዳቸው ምርኮኞች መካከል የተመለሱት የአውራጃው ተወላጆች እነዚህ ናቸው፤ እያንዳንዳቸውም በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ወደሚገኙት ወደ የራሳቸው ከተሞች ተመለሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከምርኮኞች ብዙዎቹ ከባቢሎን አውራጃዎች ተነሥተው፥ ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ምድር በመመለስ፥ እያንዳንዱ ወደ ገዛ ከተማው ገብቶአል፤ ናቡከደነፆር ከወሰዳቸው ጊዜ ጀምሮ ቤተሰቦቻቸው በባቢሎን ምድር ይኖሩ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን ማሪኽዎም ካብ ዝነበረ እሞ፥ ካብ ምርኮ ተመሊሶም ናብ ኢየሩሳሌምን ናብ ይሁዳን ነፍሲ ወከፍ ነናብ ከተማኣቶም ዝመፁ፥ ደቂ ሃገር እዚኣቶም እዮም፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ደቂ ሃገር ነቡክነጸር ንጉስ ባቢሎን ማሪኽዎም ዝነበረ እሞ፡ ካብ ምርኮ ደይቦም ናብ ዮርሳሌምን ናብ ይሁዳን፡ ነፍስ ወከፍ ነናብ ከተማኡ እተመልሱ፡ እዚኣቶም እዮም፡ |