Nehemiah 7:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኸይ ከኣ ነቶም መኳንንቲን ንገዛእትን ንህዝብን ከዋህልሎም፡ ከከም ትውልዲ ምእንቲ ኪቝጸሩ፡ ኣብ ልበይ ኣንበሮ። ብዛዕባ ትውልዲ እቶም ቀዳሞት ዝደየቡ፡ ኣብኡ ድማ ተጻሒፉ ረኸብኩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ታላላቆቹንና ሹሞቹን፥ ሕዝቡንም ሰብስቤ በየትውልዳቸው እቈጥራቸው ዘንድ ልቤን አነሣሣ፤ አስቀድመው የመጡትንም ሰዎች የትውልድ መጽሐፋቸውን አገኘሁ፤ በእርሱም እንደዚህ ተጽፎ አገኘሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላኬም ታላቆቹንና ሹማምቱን ሕዝቡንም ሰብስቤ እቈጥራቸው ዘንድ በልቤ አደረገ፤ አስቀድመው የመጡትን ሰዎች የትውልድ መጽሐፋቸውን አገኘሁ፥ በእርሱም እንደዚህ ተጽፎ አገኘሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አምላኬም መኳንንቱን፥ ሹማምቱንና ሕዝቡን ሰብስቤ እንድቆጥራቸው በልቤ አስቀመጠ፤ አስቀድመው የመጡትን ሰዎች የትውልድ መጽሐፋቸውን አገኘሁ፥ በእርሱም እንደዚህ ተጽፎ አገኘሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ አሳ ካለያዋንታ፥ ካፓቱዋነ አሳ ኡባ ሺሻደ ኡንቱንቱ የለታ ማራን ማራን ማዝጋባና ማላ፥ ጾሳይ ታና ቆፍሴዳ። ኦሞዱዋፐ ካሰቲደ ስሜዳ አሳ የለታ ማራ ማጻፋካ ደማድ፤ ሄ ማጻፋን ጻፈቴዳዌ ሀዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, asaa kaaletsiyaawantta, kaappatuwaanne asaa ubbaa shiishshaade unttunttu yeletaa maaran maaran mazggabana mala, S'oossay taana k'ofisseedda. Omooduwaappe kasetiide simmeedda asaa yeletaa maaraa mas'aafaakka demmaad; he mas'aafan s'aafetteeddawe hawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay dereza, deraa ayssizaytanne shuumeta ta shiishshada istta yeleta zarkkey waani waani xaafettidaakko ta xeellana mala tana qofsides; hessa gishshas kase di7eteththafe simmida asata mazgaba demmadis; ta demmida mazgabay hayssafe kaallizayssa; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳይ ዴሬዛ፥ ዴራ ኣይሲዛይታኔ ሹሜታ ታ ሺሻዳ ኢስታ ዬሌታ ዛርኬይ ዋኒ ዋኒ ጻፌቲዳኮ ታ ጼላና ማላ ታና ቆፍሲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ካሴ ዲኤቴፌ ሲሚዳ ኣሳታ ማዝጋባ ዴማዲስ፤ ታ ዴሚዳ ማዝጋባይ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ አሳ ካለይሳታ፥ ሀላቃታነ አሳ ኡባ ሺሻዳ ኤንታ ሶ አሳን አሳን ማዝጋባና መላ ፆሳይ ታና ቆፍስስ። ድኤተፈ ስን ስምዳ አሳ ኤንታ ሶ አሳን አሳን ፃፈትዳ ማፃፋካ ደማስ፤ ሄ ማፃፋን ፃፈትዳይ ሀይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, asa kaaletheyisata, halaqatanne asa ubbaa shiishada enta soo asan asan mazgabana mela Xoossay tana qofisis. Di7etethaafe sinthe simmida asaa enta soo asan asan xaafetida maxaafaka demmas; he maxaafan xaafetiday haysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ መኳንንቱን፣ ሹማምቱና ተራውን ሕዝብ ሰብስቤ በየቤተ ሰቡ ይመዘገቡ ዘንድ እግዚአብሔር ይህን በልቤ አኖረ። ወደ ምድራቸው ለመመለስ የመጀመሪያ የሆኑትን ሰዎች የትውልድ ሐረግ መዝገብ አገኘሁ፤ ተጽፎ ያገኘሁትም ይህ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም ሕዝቡንና መሪዎቻቸው የሆኑ ባለሥልጣኖችን እንድሰበስብና የቤተሰባቸውን የትውልድ ሐረግ አመዘጋገብ እንድቈጣጠር አነሣሣኝ፤ ቀደም ባለው ጊዜ የተመለሱትንም ምርኮኞች የትውልድ ሐረግ ማስረጃ መዝገብ አገኘሁ፤ ያገኘሁትም ማስረጃ ከዚህ የሚከተለው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ህዝብን መራሕቶምን ሹመኛታትን ኣብ መፅሓፍ ወለዶ ምእንቲ ኽፀሓፉ፥ ክእክቦም ድማ ኣምላኸይ ንልበይ ኣለዓዓለ። ናይቶም ቅድም ካብ ምርኮ ዝተመለሱ መፅሓፍ ወለዶኦም ረኸብክዎ። ኣብኡ ኸዓ ኸምዙይ ዝብል ፅሑፍ ረኸብኩ፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ከበርተን ንሹማምትን ንህዝብን ኣብ መጽሓፍ ወለዶ ኺጸሓፉ፡ ክእክቦም ድማ፡ ኣምላኸይ ኣብ ልበይ ሀበኒ። ናይቶም ቅድም ዝደየቡ ኸአ እቲ መጽሓፍ ወለዶታት ረኸብክዎ። ኣብኡ ኸአ ከምዚ ዚብል ጽሑፍ ረኸብኩ። |