Nehemiah 7:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኸይ ከኣ ነቶም መኳንንቲን ንገዛእትን ንህዝብን ከዋህልሎም፡ ከከም ትውልዲ ምእንቲ ኪቝጸሩ፡ ኣብ ልበይ ኣንበሮ። ብዛዕባ ትውልዲ እቶም ቀዳሞት ዝደየቡ፡ ኣብኡ ድማ ተጻሒፉ ረኸብኩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ታላ​ላ​ቆ​ቹ​ንና ሹሞ​ቹን፥ ሕዝ​ቡ​ንም ሰብ​ስቤ በየ​ት​ው​ል​ዳ​ቸው እቈ​ጥ​ራ​ቸው ዘንድ ልቤን አነ​ሣሣ፤ አስ​ቀ​ድ​መው የመ​ጡ​ት​ንም ሰዎች የት​ው​ልድ መጽ​ሐ​ፋ​ቸ​ውን አገ​ኘሁ፤ በእ​ር​ሱም እን​ደ​ዚህ ተጽፎ አገ​ኘሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላኬም ታላቆቹንና ሹማምቱን ሕዝቡንም ሰብስቤ እቈጥራቸው ዘንድ በልቤ አደረገ፤ አስቀድመው የመጡትን ሰዎች የትውልድ መጽሐፋቸውን አገኘሁ፥ በእርሱም እንደዚህ ተጽፎ አገኘሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አምላኬም መኳንንቱን፥ ሹማምቱንና ሕዝቡን ሰብስቤ እንድቆጥራቸው በልቤ አስቀመጠ፤ አስቀድመው የመጡትን ሰዎች የትውልድ መጽሐፋቸውን አገኘሁ፥ በእርሱም እንደዚህ ተጽፎ አገኘሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ አሳ ካለያዋንታ፥ ካፓቱዋነ አሳ ኡባ ሺሻደ ኡንቱንቱ የለታ ማራን ማራን ማዝጋባና ማላ፥ ጾሳይ ታና ቆፍሴዳ። ኦሞዱዋፐ ካሰቲደ ስሜዳ አሳ የለታ ማራ ማጻፋካ ደማድ፤ ሄ ማጻፋን ጻፈቴዳዌ ሀዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, asaa kaaletsiyaawantta, kaappatuwaanne asaa ubbaa shiishshaade unttunttu yeletaa maaran maaran mazggabana mala, S'oossay taana k'ofisseedda. Omooduwaappe kasetiide simmeedda asaa yeletaa maaraa mas'aafaakka demmaad; he mas'aafan s'aafetteeddawe hawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossay dereza, deraa ayssizaytanne shuumeta ta shiishshada istta yeleta zarkkey waani waani xaafettidaakko ta xeellana mala tana qofsides; hessa gishshas kase di7eteththafe simmida asata mazgaba demmadis; ta demmida mazgabay hayssafe kaallizayssa;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሳይ ዴሬዛ፥ ዴራ ኣይሲዛይታኔ ሹሜታ ታ ሺሻዳ ኢስታ ዬሌታ ዛርኬይ ዋኒ ዋኒ ጻፌቲዳኮ ታ ጼላና ማላ ታና ቆፍሲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ካሴ ዲኤቴፌ ሲሚዳ ኣሳታ ማዝጋባ ዴማዲስ፤ ታ ዴሚዳ ማዝጋባይ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ አሳ ካለይሳታ፥ ሀላቃታነ አሳ ኡባ ሺሻዳ ኤንታ ሶ አሳን አሳን ማዝጋባና መላ ፆሳይ ታና ቆፍስስ። ድኤተፈ ስን ስምዳ አሳ ኤንታ ሶ አሳን አሳን ፃፈትዳ ማፃፋካ ደማስ፤ ሄ ማፃፋን ፃፈትዳይ ሀይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, asa kaaletheyisata, halaqatanne asa ubbaa shiishada enta soo asan asan mazgabana mela Xoossay tana qofisis. Di7etethaafe sinthe simmida asaa enta soo asan asan xaafetida maxaafaka demmas; he maxaafan xaafetiday haysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ መኳንንቱን፣ ሹማምቱና ተራውን ሕዝብ ሰብስቤ በየቤተ ሰቡ ይመዘገቡ ዘንድ እግዚአብሔር ይህን በልቤ አኖረ። ወደ ምድራቸው ለመመለስ የመጀመሪያ የሆኑትን ሰዎች የትውልድ ሐረግ መዝገብ አገኘሁ፤ ተጽፎ ያገኘሁትም ይህ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም ሕዝቡንና መሪዎቻቸው የሆኑ ባለሥልጣኖችን እንድሰበስብና የቤተሰባቸውን የትውልድ ሐረግ አመዘጋገብ እንድቈጣጠር አነሣሣኝ፤ ቀደም ባለው ጊዜ የተመለሱትንም ምርኮኞች የትውልድ ሐረግ ማስረጃ መዝገብ አገኘሁ፤ ያገኘሁትም ማስረጃ ከዚህ የሚከተለው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ህዝብን መራሕቶምን ሹመኛታትን ኣብ መፅሓፍ ወለዶ ምእንቲ ኽፀሓፉ፥ ክእክቦም ድማ ኣምላኸይ ንልበይ ኣለዓዓለ። ናይቶም ቅድም ካብ ምርኮ ዝተመለሱ መፅሓፍ ወለዶኦም ረኸብክዎ። ኣብኡ ኸዓ ኸምዙይ ዝብል ፅሑፍ ረኸብኩ፦
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ከበርተን ንሹማምትን ንህዝብን ኣብ መጽሓፍ ወለዶ ኺጸሓፉ፡ ክእክቦም ድማ፡ ኣምላኸይ ኣብ ልበይ ሀበኒ። ናይቶም ቅድም ዝደየቡ ኸአ እቲ መጽሓፍ ወለዶታት ረኸብክዎ። ኣብኡ ኸአ ከምዚ ዚብል ጽሑፍ ረኸብኩ።