Nehemiah 6:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ከምዚ ክብል ለኣኽክዎ፡ ከምዚ ትብሎ ዘለኻ ነገር ኣይተገብረን፡ ግናኸ ካብ ልብኻ ተቕርቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም፥ “አንተ ከልብህ ፈጥረኸዋል እንጂ እንደ ተናገርኸው ነገር አይደለም” ብዬ ላክሁበት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም። አንተ ከልብህ ፈጥረኸዋል እንጂ እንደ ተናገርኸው ነገር ምንም የለም ብዬ ላክሁበት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም እንዲህ ብዬ ላክሁበት፦ “አንተ ከምትለው ነገር አንድም አልተደረገም፥ አንተ ከልብህ ፈጥረኸዋልና” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታንካ፥ “ሀ ኔን ግያ የዉዋ ኡባይ ኡባካ ቱማ ግደናዋነ ኔን ጮ መዳዋ” ያጋደ ዛራድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taanikka, «Ha neeni giyaa yewuwaa ubbay ubbakka tuma gidennawaanne neeni c'oo med'd'eeddawaa» yaagaadde zaaraad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tanikka, «Hayssi ne gizayssi tumu gidontta neni neeppe medha ekkida wordo yo7o» ga zaaradis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒካ፥ «ሃይሲ ኔ ጊዛይሲ ቱሙ ጊዶንታ ኔኒ ኔፔ ሜ ኤኪዳ ዎርዶ ዮኦ» ጋ ዛራዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ፥ “ሀ ኔኒ ግያ ኦዳ ኡባይ ቱማ ግዶናባነ ነ ኔፐ መዳባ” ያጋዳ ዛራስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani, “Ha neeni giya oda ubbay tuma gidonnabaanne ne neepe medhidaba” yaagada zaaras. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም “አንተ የምትለውን የመሰለ ምንም ነገር አልተደረገም፤ ይህ አንተ በአእምሮህ የፈጠርኸው ነው” ብዬ መልስ ላክሁበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም “ይህ የምትለው ነገር ሁሉ ምንም እውነትነት የሌለውና አንተ ራስህ የፈለሰፍከው ሐሰት ነው” ብዬ መለስኩለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣነ “እዙይስ ባዕልኻ ዝፈጠርካዮ ደኣ እዩ እምበር፥ እቲ ዝበልካዮ ነገር ሓቂ ኣይኮነን” ኢለ ለኣኽኩሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኣነ፡ ካብ ልብኻ ዘንቃሕካዮ እዩ እምበር፡ እዚ ንገር እዚ ኸምዚ ንስኻ እትዛረቦ ኣይኮነን፡ ኢለ ለአኽኩሉ። |