Nehemiah 6:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ልኡኻት ሰደድኩሎም ድማ፡ ክወርድ ስለ ዘይክእል፡ ዓቢ ዕዮ እሰርሕ ኣለኹ። እቲ ስራሕ ገዲፈ ናባኻትኩም እንተወረድኩ ንምንታይ ይቋረጽ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም እን​ዲህ ስል መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችን ላክ​ሁ​ባ​ቸው፥ “እኔ ታላቅ ሥራ እሠ​ራ​ለሁ፤ እወ​ር​ድም ዘንድ አይ​ቻ​ለ​ኝም። ስለ​ምን ወደ እና​ንተ በመ​ም​ጣ​ቴና በመ​ው​ረዴ ሥራው ይታ​ጐ​ላል? ሥራ​ውን እንደ ፈጸ​ምሁ እመ​ጣ​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም። ትልቅ ሥራ እሠራለሁ፥ እወርድም ዘንድ አይቻለኝም፤ ሥራውን ትቼ ወደ እናንተ በመውረዴ ስለ ምን ሥራው ይታጐላል? ብዬ መልእክተኞችን ላክሁባቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔም እንዲህ ብዬ መልእክተኞችን ላክሁባቸው፦ “ትልቅ ሥራ እሠራለሁ፥ መውረድም አልችልም፤ ሥራውን ትቼ ወደ እናንተ በመውረዴ ሥራው ለምን ይቆማል?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ታን ኡንቱንቶ ሀዋዳን ያጋደ ዛራ ኪታንቻቱዋ ኪታድ፤ “ታዉ ዳሮ ኪታይ ደኤ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ታን ህንተንቱ ግያ ሳኣ ባናዉ ዳንዳይከ። ታን ዱገ ህንተንቱኮ ቢና፥ ኪታይ አያዉ በቲ?”
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, taani unttunttoo hawaadan yaagaadde zaara kiitanchchatuwaa kiittaad; «Taw daro kiitay de'ee; hewaa diraw, taani hinttenttu giyaa sa'aa baanaw danddaykke. Taani duge hinttenttukko biina, kiittay ayaw d'ubettii?»
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tanikka, «Taas daro oosoy diza gishshas oosaa aggada intte gizaso baana dandaykke; ta agga biin oosoy ays eqqizee?» gaada taakko kiitetti yida asatas yoota yeddadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒካ፥ «ታስ ዳሮ ኦሶይ ዲዛ ጊሻስ ኦሳ ኣጋዳ ኢንቴ ጊዛሶ ባና ዳንዳይኬ፤ ታ ኣጋ ቢን ኦሶይ ኣይስ ኤቂዜ?» ጋዳ ታኮ ኪቴቲ ዪዳ ኣሳታስ ዮታ ዬዳዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ኤንታዉ፥ “ታዉ ግታ ኦሶይ ደእያ ግሾ ሄሳ አጋዳ ህንተ ግዳ በሳ ባናዉ ዳንዳእከ። ታኒ ያ ብን፥ ኦሶይ አይስ በቲ?” ያጋዳ ዛራስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani entaw, “Taw gita oosoy de7iya gisho hessa aggada hinte gida bessaa baanaw danda7ike. Taani yaa bin, oosoy ayis dhubetii?” yaagada zaaras.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔም፣ “ታላቅ ሥራ እየሠራሁ ስለሆነ፣ ወዳላችሁበት ስፍራ መውረድ አልችልም፤ ትቼው ወደ እናንተ ወርጄ ሥራው ለምን ይቆማል?” በማለት ይህን መልስ የሚያደርሱ መልእክተኞችን ወደ እነርሱ ላክሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔም “አስቸኳይ ሥራ ስላለብኝ ተግባሬን አቁሜ እናንተ ወዳላችሁበት ስፍራ መውረድ አልችልም፤ ወደ እናንተ ለመምጣት ተብሎ ለምን ሥራው ይቆማል?” አልኳቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ድማ “ኣነስ ዓብዪ ስራሕ እሰርሕ ኣለኹ እሞ፥ ክወርድ ኣይክእልን እየ። ነቲ ስራሕ ሓዲገ ናባኻትኩም ብምውራደይ ንምንታይ እቲ ስራሕ ዝተኣጓጐል!” ኢለ ለኣኽኩሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ድማ፡ ኣነስ ዓብዩ ዕዩ እዐዩ አለኹ እሞ ክወርድ ኣይከአለንን፡ ሰልምንታይ ፡ ነቲ ዕዮ ሓዲገ ናባኻትኩም እንተ ወረድኩ፡ ንሱ ኺበኩር እዩ፡ ኢለ ለአኽኩሎም።