Nehemiah 6:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ልኡኻት ሰደድኩሎም ድማ፡ ክወርድ ስለ ዘይክእል፡ ዓቢ ዕዮ እሰርሕ ኣለኹ። እቲ ስራሕ ገዲፈ ናባኻትኩም እንተወረድኩ ንምንታይ ይቋረጽ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም እንዲህ ስል መልእክተኞችን ላክሁባቸው፥ “እኔ ታላቅ ሥራ እሠራለሁ፤ እወርድም ዘንድ አይቻለኝም። ስለምን ወደ እናንተ በመምጣቴና በመውረዴ ሥራው ይታጐላል? ሥራውን እንደ ፈጸምሁ እመጣለሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም። ትልቅ ሥራ እሠራለሁ፥ እወርድም ዘንድ አይቻለኝም፤ ሥራውን ትቼ ወደ እናንተ በመውረዴ ስለ ምን ሥራው ይታጐላል? ብዬ መልእክተኞችን ላክሁባቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም እንዲህ ብዬ መልእክተኞችን ላክሁባቸው፦ “ትልቅ ሥራ እሠራለሁ፥ መውረድም አልችልም፤ ሥራውን ትቼ ወደ እናንተ በመውረዴ ሥራው ለምን ይቆማል?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ታን ኡንቱንቶ ሀዋዳን ያጋደ ዛራ ኪታንቻቱዋ ኪታድ፤ “ታዉ ዳሮ ኪታይ ደኤ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ታን ህንተንቱ ግያ ሳኣ ባናዉ ዳንዳይከ። ታን ዱገ ህንተንቱኮ ቢና፥ ኪታይ አያዉ በቲ?” |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, taani unttunttoo hawaadan yaagaadde zaara kiitanchchatuwaa kiittaad; «Taw daro kiitay de'ee; hewaa diraw, taani hinttenttu giyaa sa'aa baanaw danddaykke. Taani duge hinttenttukko biina, kiittay ayaw d'ubettii?» |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tanikka, «Taas daro oosoy diza gishshas oosaa aggada intte gizaso baana dandaykke; ta agga biin oosoy ays eqqizee?» gaada taakko kiitetti yida asatas yoota yeddadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒካ፥ «ታስ ዳሮ ኦሶይ ዲዛ ጊሻስ ኦሳ ኣጋዳ ኢንቴ ጊዛሶ ባና ዳንዳይኬ፤ ታ ኣጋ ቢን ኦሶይ ኣይስ ኤቂዜ?» ጋዳ ታኮ ኪቴቲ ዪዳ ኣሳታስ ዮታ ዬዳዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኤንታዉ፥ “ታዉ ግታ ኦሶይ ደእያ ግሾ ሄሳ አጋዳ ህንተ ግዳ በሳ ባናዉ ዳንዳእከ። ታኒ ያ ብን፥ ኦሶይ አይስ በቲ?” ያጋዳ ዛራስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani entaw, “Taw gita oosoy de7iya gisho hessa aggada hinte gida bessaa baanaw danda7ike. Taani yaa bin, oosoy ayis dhubetii?” yaagada zaaras. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም፣ “ታላቅ ሥራ እየሠራሁ ስለሆነ፣ ወዳላችሁበት ስፍራ መውረድ አልችልም፤ ትቼው ወደ እናንተ ወርጄ ሥራው ለምን ይቆማል?” በማለት ይህን መልስ የሚያደርሱ መልእክተኞችን ወደ እነርሱ ላክሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም “አስቸኳይ ሥራ ስላለብኝ ተግባሬን አቁሜ እናንተ ወዳላችሁበት ስፍራ መውረድ አልችልም፤ ወደ እናንተ ለመምጣት ተብሎ ለምን ሥራው ይቆማል?” አልኳቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ድማ “ኣነስ ዓብዪ ስራሕ እሰርሕ ኣለኹ እሞ፥ ክወርድ ኣይክእልን እየ። ነቲ ስራሕ ሓዲገ ናባኻትኩም ብምውራደይ ንምንታይ እቲ ስራሕ ዝተኣጓጐል!” ኢለ ለኣኽኩሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ድማ፡ ኣነስ ዓብዩ ዕዩ እዐዩ አለኹ እሞ ክወርድ ኣይከአለንን፡ ሰልምንታይ ፡ ነቲ ዕዮ ሓዲገ ናባኻትኩም እንተ ወረድኩ፡ ንሱ ኺበኩር እዩ፡ ኢለ ለአኽኩሎም። |