Nehemiah 6:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳንባላትን ገሰምን ድማ፡ ንዓ ኣብ ሓደ ኻብተን ኣብ ጐልጐል ኦኖ ዚርከባ ዓድታት ንእከብ፡ ኢሎም ለኣኹለይ። ንሳቶም ግን ክጎድኡኒ ሓሲቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰን​ባ​ላ​ጥና ጌሳም፥ “መጥ​ተህ በኦኖ ቈላ ውስጥ ባሉት መን​ደ​ሮች እን​ገ​ናኝ” ብለው ላኩ​ብኝ፤ ነገር ግን ክፉ ያደ​ር​ጉ​ብኝ ዘንድ ይመ​ክሩ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰንባላጥና ጌሳም። መጥተህ በኦኖ ቈላ ውስጥ ባሉት መንደሮች እንገናኝ ብለው ላኩብኝ፤ ነገር ግን ክፉ ያደርጉብኝ ዘንድ ያስቡ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰንባላጥና ጌሼም እንዲህ ብለው ላኩብኝ፦ “ናና በኦኖ ሜዳ ባሉት መንደሮች እንገናኝ፤” ነገር ግን ክፉ ሊያደርሱብኝ አቅደው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ኡንቱንቱ ስሴዳ ዎደ፥ ሳንባላጽነ ገሼም ሀዋዳን ያጊደ፥ ታኮ ኪቴድኖ፤ “ኦና ጌተትያ ደምባን ደእያ ቄር ካታማቱዋፐ እቱዋን ያደ ኑናና ጋከታ”። ሽን ኡንቱንቱ ታ ቦላ ኢታ ኦናዉ ማቀቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa unttunttu siseedda wode, Sanbbalaas'inne Gesheemi hawaadan yaagiide, taakko kiitteeddino; «Oona geetettiyaa dembban de'iyaa k'eeri katamatuwaappe ittuwaan yaade nuunanna gaketta». Shin unttunttu ta bolla iitaa ootsanaw mak'etteeddinno.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe dendidayssan Sanbalaaxeynne Geeshamey, «Oonno demban issi heeran yaada nunara gaytta» giidi kiita taas yeddida; istti hessa giday ta bolla qoho gaththanaassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ዴንዲዳይሳን ሳንባላጼይኔ ጌሻሜይ፥ «ኦኖ ዴምባን ኢሲ ሄራን ያዳ ኑናራ ጋይታ» ጊዲ ኪታ ታስ ዬዲዳ፤ ኢስቲ ሄሳ ጊዳይ ታ ቦላ ቆሆ ጋናሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳንባላፅነ ጌሳመይ፥ “ኦኖ ደምባን ደእያ ጉታታፐ እሱዋን ያዳ ኑራ ጋሄታ” ያግድ ኪታ የድዶሶና። ሄስ ኤንቲ ታና ቆሀናዉ ማቅዳ ማቆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sanbalaaxinne Geesamey, “Ono Demban de7iya gutatape issuwan yada nuura gaheta” yaagidi kiita yeddidosona. Hessi enti tana qohanaw maqida maqo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰንባላጥና ጌሳም፣ “ናና በኦኖ ሜዳ ከሚገኙት መንደሮች በአንዲቱ እንገናኝ” ሲሉ ይህችን መልእክት ላኩብኝ። እነርሱ ግን እኔን ለመጕዳት ዐቅደው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም የተነሣ ሰንባላጥና ጌሼም በተለይ ኦኖ ተብሎ በሚጠራው ሜዳ ከሚገኙት መንደሮች በአንዲቱ እንድንገናኛቸው መልእክት ላኩብኝ፤ ይህም እኔን ለመጒዳት በተንኰል የተዶለተ ዘዴ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰንባላጥን ጌሳምን ከዓ ኣብ ልዕለይ ክፉእ ክገብሩ ሓሲቦም ስለ ዝነበሩ “ነዓ፥ ካብተን ኣብ ጐልጐል ኦኖ ዘለዋ ዓድታት ኣብ ሓንቲ ንራኸብ” ኢሎም ለኣኹለይ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳንባላጥን ገሸምን ከአ፡ ንሳቶም ክፉእ ኪገብሩኒ ሓሲቦም ነበሩ እሞ፡ ንዓ፡ ኣብ ጎልጎል ኦኖ ኣብ ዘለዋ ዓድታት ንራኸብ፡ ኢሎም ለአኹለይ።