Nehemiah 6:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳንባላትን ገሰምን ድማ፡ ንዓ ኣብ ሓደ ኻብተን ኣብ ጐልጐል ኦኖ ዚርከባ ዓድታት ንእከብ፡ ኢሎም ለኣኹለይ። ንሳቶም ግን ክጎድኡኒ ሓሲቦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰንባላጥና ጌሳም፥ “መጥተህ በኦኖ ቈላ ውስጥ ባሉት መንደሮች እንገናኝ” ብለው ላኩብኝ፤ ነገር ግን ክፉ ያደርጉብኝ ዘንድ ይመክሩ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰንባላጥና ጌሳም። መጥተህ በኦኖ ቈላ ውስጥ ባሉት መንደሮች እንገናኝ ብለው ላኩብኝ፤ ነገር ግን ክፉ ያደርጉብኝ ዘንድ ያስቡ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰንባላጥና ጌሼም እንዲህ ብለው ላኩብኝ፦ “ናና በኦኖ ሜዳ ባሉት መንደሮች እንገናኝ፤” ነገር ግን ክፉ ሊያደርሱብኝ አቅደው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ኡንቱንቱ ስሴዳ ዎደ፥ ሳንባላጽነ ገሼም ሀዋዳን ያጊደ፥ ታኮ ኪቴድኖ፤ “ኦና ጌተትያ ደምባን ደእያ ቄር ካታማቱዋፐ እቱዋን ያደ ኑናና ጋከታ”። ሽን ኡንቱንቱ ታ ቦላ ኢታ ኦናዉ ማቀቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa unttunttu siseedda wode, Sanbbalaas'inne Gesheemi hawaadan yaagiide, taakko kiitteeddino; «Oona geetettiyaa dembban de'iyaa k'eeri katamatuwaappe ittuwaan yaade nuunanna gaketta». Shin unttunttu ta bolla iitaa ootsanaw mak'etteeddinno. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe dendidayssan Sanbalaaxeynne Geeshamey, «Oonno demban issi heeran yaada nunara gaytta» giidi kiita taas yeddida; istti hessa giday ta bolla qoho gaththanaassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ዴንዲዳይሳን ሳንባላጼይኔ ጌሻሜይ፥ «ኦኖ ዴምባን ኢሲ ሄራን ያዳ ኑናራ ጋይታ» ጊዲ ኪታ ታስ ዬዲዳ፤ ኢስቲ ሄሳ ጊዳይ ታ ቦላ ቆሆ ጋናሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳንባላፅነ ጌሳመይ፥ “ኦኖ ደምባን ደእያ ጉታታፐ እሱዋን ያዳ ኑራ ጋሄታ” ያግድ ኪታ የድዶሶና። ሄስ ኤንቲ ታና ቆሀናዉ ማቅዳ ማቆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sanbalaaxinne Geesamey, “Ono Demban de7iya gutatape issuwan yada nuura gaheta” yaagidi kiita yeddidosona. Hessi enti tana qohanaw maqida maqo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰንባላጥና ጌሳም፣ “ናና በኦኖ ሜዳ ከሚገኙት መንደሮች በአንዲቱ እንገናኝ” ሲሉ ይህችን መልእክት ላኩብኝ። እነርሱ ግን እኔን ለመጕዳት ዐቅደው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም የተነሣ ሰንባላጥና ጌሼም በተለይ ኦኖ ተብሎ በሚጠራው ሜዳ ከሚገኙት መንደሮች በአንዲቱ እንድንገናኛቸው መልእክት ላኩብኝ፤ ይህም እኔን ለመጒዳት በተንኰል የተዶለተ ዘዴ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰንባላጥን ጌሳምን ከዓ ኣብ ልዕለይ ክፉእ ክገብሩ ሓሲቦም ስለ ዝነበሩ “ነዓ፥ ካብተን ኣብ ጐልጐል ኦኖ ዘለዋ ዓድታት ኣብ ሓንቲ ንራኸብ” ኢሎም ለኣኹለይ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳንባላጥን ገሸምን ከአ፡ ንሳቶም ክፉእ ኪገብሩኒ ሓሲቦም ነበሩ እሞ፡ ንዓ፡ ኣብ ጎልጎል ኦኖ ኣብ ዘለዋ ዓድታት ንራኸብ፡ ኢሎም ለአኹለይ። |