Nehemiah 6:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቅድመይ ሰናይ ተግባራቱን ቃለይን ድማ ነገሩሉ። ጦብያ ድማ ንዓይ ንምፍርራሕ ደብዳቤታት ሰደደለይ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም በፊቴ ስለ እርሱ መልካምነት ይናገሩ ነበር፤ የእርሱን ነገር ወደ እኔ ያመጡ ነበር፤ የእኔንም ቃል ወደ እርሱ ይወስዱ ነበር፤ ጦቢያም ሊያስፈራራኝ ደብዳቤዎችን ይልክ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም በፊቴ ስለ እርሱ መልካም ይናገሩ ነበር፥ ቃሌንም ያወሩለት ነበር፤ ጦብያም ሊያስፈራራኝ ደብዳቤዎችን ይልክ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በተጨማሪም መልካም ሥራውን በፊቴ ይናገሩ ነበር፥ እኔ ያልሁትንም ለእርሱ ይነግሩት ነበር፤ ጦቢያም ሊያስፈራራኝ ደብዳቤዎችን ይልክ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ጾቢ ኦዳ ሎኦባ ኡባ ታ ስንን ሃሳይኖ፤ ቃይ ታን ግያዋካ አዉ ኦዲኖ። ጾቢካ ታና ያሽሳናዉ ዳብዳበቱዋ ጻፍ የዴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu S'oobbii ootseedda lo"obaa ubbaa ta sintsan haasayino; k'ay taani giyaawaakka aw odiino. S'oobbiikka taana yashissanaw dabddaabbetuwaa s'aafi yeddee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He asati Xoobbiyay ooththida lo7o oosota ta sinththankka nashshida; ta gizayssaka ubbaa izas efi efi yooteettes; hessafe dendidayssan izikka tana babisana giidi dabdaabbeta daro wode yeddides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ኣሳቲ ጾቢያይ ኦዳ ሎኦ ኦሶታ ታ ሲንንካ ናሺዳ፤ ታ ጊዛይሳካ ኡባ ኢዛስ ኤፊ ኤፊ ዮቴቴስ፤ ሄሳፌ ዴንዲዳይሳን ኢዚካ ታና ባቢሳና ጊዲ ዳብዳቤታ ዳሮ ዎዴ ዬዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ አሳት ፆበይ ኦዳ ሎኦባ ኡባ ታ ስንን ናሽድ ሃሳዮሶና፤ ታኒ ግያባ እያዉ ኦዶሶና። ሄሳ ግሾ፥ ፆበይ ኡባ ዎደ ታና ያሽሳናዉ ዳብዳበ ፃፎ አግቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He asati Xoobbey oothida lo77oba ubbaa ta sinthan nashidi haasayoosona; taani giyaba iyaw odoosona. Hessa gisho, Xoobbey ubba wode tana yashisanaw dabdaabe xaafo aggibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህም በተጨማሪ ስለ መልካም ሥራው በየጊዜው ይነግሩኝና እኔም ያልሁትን ይነግሩት ነበር፤ ጦብያም እኔን ለማስፈራራት ደብዳቤ ይልክብኝ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጦቢያ ያደረገውን መልካም ነገር በማጋነን በፊቴ እንኳ ሳይቀር ይናገሩለት ነበር፤ እኔም የምለውን ሁሉ ለእርሱ ይነግሩት ነበር፤ ከዚህም የተነሣ እርሱ እኔን ለማስፈራራት ደብዳቤዎችን ከመላክ አልተቈጠበም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ጦብያ ዝገበሮ ሰናይ ነገራት” እናበሉ ኣብ ቅድመይ ይንእድዎ ነበሩ፤ ዘረባይ ከዓ ይነግርዎ ነበሩ፤ ጦብያ ድማ ኸፈራርሐኒ ኢሉ፤ መልእኽትታት ይሰደለይ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብሕያውነቱ ኣብ ቅድመይ ይንእድዎ ነበሩ፡ ዘረባይ ከአ ይነግርዎ ነበሩ። ጦብያ ድማ ኬፈራርሃኒ ኢሉ፡ ደብዳቤታት ሰደደ። |