Nehemiah 6:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኰነ ድማ ኩሎም ጸላእትና ነዚ ምስ ሰምዑን ኩሎም ኣብ ከባቢና ዝነበሩ ኣህዛብ ነዚ ነገር ምስ ረኣዩን፡ እዚ ዕዮ ብኣምላኽና ከም ዝተፈጸመ ስለ ዝተረድኡ፡ ኣብ ኣዒንቶም ኣዝዮም ተደርበዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፤ ጠላ​ቶ​ቻ​ችን ሁሉ ይህን በሰሙ ጊዜ በዙ​ሪ​ያ​ችን የነ​በሩ አሕ​ዛብ ሁሉ ፈሩ፤ አይ​ተ​ውም እጅግ ተደ​ና​ገጡ፤ ይህም ሥራ በአ​ም​ላ​ካ​ችን እንደ ተፈ​ጸመ አወቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጠላቶቻችንም ሁሉ ይህን በሰሙ ጊዜ በዙሪያችን የነበሩ አሕዛብ ሁሉ ፈሩ፥ በራሳቸውም አሳብ እጅግ ተዋረዱ፥ ይህም ሥራ በእግዚአብሔር እንደ ተደረገ አወቁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ሆነ፦ ጠላቶቻችን ሁሉ ይህን በሰሙ ጊዜ በዙሪያችን የነበሩ አሕዛብ ሁሉ ፈሩ፥ ዓይናቸውም እያየ ብዙ ውድቀት ሆነ፥ ይህ ሥራ በአምላካችን እንደ ተከናወነ አወቁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኑ ዩሹዋን ደእያ ካዉተቱዋ ግዶን ደእያ ኑ ሞርከቱ ሄዋ ስሴዳ ዎደ ያዬድኖነ ዬላቴድኖ። አያዉ ጎፐ፥ ሀዌ ኪታይ ኑ ጾሳይ ማድና ኦሰቴዳዋ አኬኬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nu yuushshuwaan de'iyaa kawutetsatuwaa giddon de'iyaa nu morkketuu hewaa siseedda wode yayyeeddinonne yeellateeddino. Ayaw gooppe, hawe kiitay nu S'oossay maaddina oosetteeddawaa akeekeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nu yuushon diza kawoteththaa giddon diza nu morkketi oosozi Xoossi maaddiin polettidayssa siyidi keehi hirgidi yayyida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኑ ዩሾን ዲዛ ካዎቴ ጊዶን ዲዛ ኑ ሞርኬቲ ኦሶዚ ጾሲ ማዲን ፖሌቲዳይሳ ሲዪዲ ኬሂ ሂርጊዲ ያዪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኑ ዩሹዋን ደእያ ካዎተታን ደእያ ኑ ሞርከት ሄሳ ስእዳ ዎደ ያይዶሶናነ ዬላትዶሶና። አይስ ጊኮ፥ ኦሶይ ኑ ፆሳ ማደን ፖለትዳይሳ አኬክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nu yuushuwan de7iya kawotethatan de7iya nu morketi hessa si7ida wode yayyidosonanne yeellatidosona. Ayis giiko, oosoy nu Xoossaa maaden poletidaysa akeekidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጠላቶቻችን ሁሉ ይህን ሲሰሙ፣ በዙሪያችን ያሉ አሕዛብ ሁሉ ፈሩ፤ በራሳቸው መተማመንም አልቻሉም፤ ምክንያቱም ይህ ሥራ የተከናወነው በአምላካችን ርዳታ መሆኑን ተገንዝበዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዙሪያችን የሚኖሩ አሕዛብ ጠላቶቻችን ይህን በሰሙ ጊዜ ሥራው አስደናቂ ሥራ መሆኑን ስለ ተገነዘቡና፤ ሥራውም በእግዚአብሔር ርዳታ የተከናወነ መሆኑን ስለ ተረዱ እጅግ ፈርተው ተደናገጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም እቶም ፀላእትና ነዙይ ምስ ሰምዑ፥ ኣብ ዙርያና ዝነበሩ ዅሎም ኣህዛብውን ምስ ረአዩ ፈርሑ፤ ብሓሳባቶም ድማ የመና ተዋረዱ፤ እዝ ስራሕ እዙይ ብሓገዝ ኣምላኽና ኸም ዝተፈፀመውን ፈለጡ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኸአ፡ ኩሎም ጸላእትና ምስ ሰምዕዎ፡ ኣብ ዙርያና ዚነብሩ ኹሎም ህዝብታት ፈርሁ፡ እዚ ዕዮ እዚ ብሓገዝ ኣምላኽና ኸም እተፈጸመ ፈለጡ እሞ፡ ኣብ ኣዒንቶም ሕሊናኦም ዐረቦም።