Nehemiah 6:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ ድማ፡ ኣምላኽ ከም ዘይለኣኾ ተረዳእኩ። ግናኸ ጦብያን ሰንባላትን ስለ ዝቘጽርዎ፡ ነዚ ትንቢት እዚ ኣብ ልዕለይ ከም ዝዛረበ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ልኮት እንዳልነበረ፥ በእኔ ላይ ግን ትንቢት እንደ ተናገረ፥ እነሆ፥ ዐወቅሁ፤ ጦብያና ሰንባላጥም ገዝተውት ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ልኮት እንዳልነበረ፥ በእኔ ላይ ግን ትንቢት እንደ ተናገረ፥ እነሆ፥ አወቅሁ፤ ጦብያና ሰንባላጥም ገዝተውት ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ እግዚአብሔር እንዳልላከው አወቅሁ፥ በእኔ ላይ ትንቢት የተናገረው ጦቢያና ሰንባላጥ ገዝተውት ስለ ነበረ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ የዉዋ ቆፕያ ዎደ፥ ቱሙካ አ ጾሳይ ኪቴዳ ትምቢትያ ኦድያዋ ግደናዋነ ጾቢነ ሳንባላጽ አ ሚሻን ሻሜዳ ድራዉ፥ ታ ቦላ ዎርዶ ትምቢትያ ኦድያዋ ግድያዋ አኬካድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta yewuwaa k'oppiyaa wode, tumukka Aa S'oossay kiitteedda timbbitiyaa odiyaawaa gidennawaanne S'oobbiinne Sanbbalaas'i Aa miishshan shammeedda diraw, ta bolla worddo timbbitiyaa odiyaawaa gidiyaawaa akeekaaddi. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha zoreza ta yuushsha qoppishin Shamayay hayssa mala wordo yo7o taas yootana mala Xoobbiyaynne Sanbalaaxey miishshan iza baleththida gishshas attiin izi Xoossafe kiitettida as gidonttayssa ta shaakka eradis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ዞሬዛ ታ ዩሻ ቆፒሺን ሻማያይ ሃይሳ ማላ ዎርዶ ዮኦ ታስ ዮታና ማላ ጾቢያይኔ ሳንባላጼይ ሚሻን ኢዛ ባሌዳ ጊሻስ ኣቲን ኢዚ ጾሳፌ ኪቴቲዳ ኣስ ጊዶንታይሳ ታ ሻካ ኤራዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ቆፓ በእያ ዎደ ሻማየይ ፆሳይ ኪትዳ ናበ ግዶናሽን ፆበይነ ሳንባላፅ እያ ሚሸን ሻምድ የድን ታ ቦላ ዎርዶ ትንብተ ኦደይሳ አኬካስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta qopa be7iya wode Shamayey Xoossay kiitida nabe gidonashin Xoobeynne Sanbalaaxi iya miishen shammidi yeddin ta bolla wordo tinbite odeysa akeekas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእኔ ላይ ትንቢት የተናገረው ጦብያና ሰንባላጥ በገንዘብ ስለ ደለሉት እንጂ እግዚአብሔር ወደ እኔ እንዳልላከው ተረዳሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በነገሩ ሳሰላስል፥ እርሱ እንዲህ ዐይነቱን የሐሰት ማስጠንቀቂያ እንዲሰጠኝ ጦቢያና ሰንባላጥ በገንዘብ የደለሉት እንጂ ሸማዕያ ከእግዚአብሔር የተላከ ነቢይ አለመሆኑን ተገነዘብኩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጦብያን ሰንባላጥን ንሸማያ ብገንዘብ ሓቢሎምዎ ኸፈራርሐኒ ይንበየለይ ኣሎ እምበር፥ እግዚኣብሄር ከም ዘይለኣኾ ኣስተውዓልኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጦብያን ሳንባላጥን ደአ ንሱ ኼፍርሃኒ እሞ ፈርሄ ሓጢኣት ክገብርን፡ ንኣይ ክፉእ ኬውርዩለይን ኬላግጹለይን ኢሎም ዋጋ ሂቦምዎ፡ ብገንዘብ ሐቢሎምዎ፡ ይንበየለይ ኣሎ እምበር፡ ኣምላኽ ከም ዘይለአኾ ኣስተውዐልኩ። |