Nehemiah 6:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ ድማ፡ ኣምላኽ ከም ዘይለኣኾ ተረዳእኩ። ግናኸ ጦብያን ሰንባላትን ስለ ዝቘጽርዎ፡ ነዚ ትንቢት እዚ ኣብ ልዕለይ ከም ዝዛረበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ልኮት እን​ዳ​ል​ነ​በረ፥ በእኔ ላይ ግን ትን​ቢት እንደ ተና​ገረ፥ እነሆ፥ ዐወ​ቅሁ፤ ጦብ​ያና ሰን​ባ​ላ​ጥም ገዝ​ተ​ውት ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ልኮት እንዳልነበረ፥ በእኔ ላይ ግን ትንቢት እንደ ተናገረ፥ እነሆ፥ አወቅሁ፤ ጦብያና ሰንባላጥም ገዝተውት ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ እግዚአብሔር እንዳልላከው አወቅሁ፥ በእኔ ላይ ትንቢት የተናገረው ጦቢያና ሰንባላጥ ገዝተውት ስለ ነበረ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ የዉዋ ቆፕያ ዎደ፥ ቱሙካ አ ጾሳይ ኪቴዳ ትምቢትያ ኦድያዋ ግደናዋነ ጾቢነ ሳንባላጽ አ ሚሻን ሻሜዳ ድራዉ፥ ታ ቦላ ዎርዶ ትምቢትያ ኦድያዋ ግድያዋ አኬካድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta yewuwaa k'oppiyaa wode, tumukka Aa S'oossay kiitteedda timbbitiyaa odiyaawaa gidennawaanne S'oobbiinne Sanbbalaas'i Aa miishshan shammeedda diraw, ta bolla worddo timbbitiyaa odiyaawaa gidiyaawaa akeekaaddi.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha zoreza ta yuushsha qoppishin Shamayay hayssa mala wordo yo7o taas yootana mala Xoobbiyaynne Sanbalaaxey miishshan iza baleththida gishshas attiin izi Xoossafe kiitettida as gidonttayssa ta shaakka eradis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ዞሬዛ ታ ዩሻ ቆፒሺን ሻማያይ ሃይሳ ማላ ዎርዶ ዮኦ ታስ ዮታና ማላ ጾቢያይኔ ሳንባላጼይ ሚሻን ኢዛ ባሌዳ ጊሻስ ኣቲን ኢዚ ጾሳፌ ኪቴቲዳ ኣስ ጊዶንታይሳ ታ ሻካ ኤራዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ቆፓ በእያ ዎደ ሻማየይ ፆሳይ ኪትዳ ናበ ግዶናሽን ፆበይነ ሳንባላፅ እያ ሚሸን ሻምድ የድን ታ ቦላ ዎርዶ ትንብተ ኦደይሳ አኬካስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta qopa be7iya wode Shamayey Xoossay kiitida nabe gidonashin Xoobeynne Sanbalaaxi iya miishen shammidi yeddin ta bolla wordo tinbite odeysa akeekas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእኔ ላይ ትንቢት የተናገረው ጦብያና ሰንባላጥ በገንዘብ ስለ ደለሉት እንጂ እግዚአብሔር ወደ እኔ እንዳልላከው ተረዳሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በነገሩ ሳሰላስል፥ እርሱ እንዲህ ዐይነቱን የሐሰት ማስጠንቀቂያ እንዲሰጠኝ ጦቢያና ሰንባላጥ በገንዘብ የደለሉት እንጂ ሸማዕያ ከእግዚአብሔር የተላከ ነቢይ አለመሆኑን ተገነዘብኩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጦብያን ሰንባላጥን ንሸማያ ብገንዘብ ሓቢሎምዎ ኸፈራርሐኒ ይንበየለይ ኣሎ እምበር፥ እግዚኣብሄር ከም ዘይለኣኾ ኣስተውዓልኩ።
Amharic Tigrinya 2011 ጦብያን ሳንባላጥን ደአ ንሱ ኼፍርሃኒ እሞ ፈርሄ ሓጢኣት ክገብርን፡ ንኣይ ክፉእ ኬውርዩለይን ኬላግጹለይን ኢሎም ዋጋ ሂቦምዎ፡ ብገንዘብ ሐቢሎምዎ፡ ይንበየለይ ኣሎ እምበር፡ ኣምላኽ ከም ዘይለአኾ ኣስተውዐልኩ።