Nehemiah 6:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ናብ ቤት ሸምያ፡ ወዲ ደልያ ወዲ መሄታቤል፡ ኣብ ቤት ማእሰርቲ ዝነበረ፡ መጻእኩ። ከምዚ ድማ በለ፦ ኣብ ቤት ኣምላኽ፡ ኣብ ውሽጢ ቤተ መቕደስ ተኣኪብና፡ ክቐትሉኻ ክመጹ እዮም እሞ፡ ማዕጾታት ቤተ መቕደስ ንዕጸው፤ እወ ብለይቲ ክቐትሉኻ ክመጹ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም ወደ መሔጣብኤል ልጅ ወደ ዶልያ ልጅ ወደ ሴሜይ ቤት ገባሁ፤ እርሱም ተዘግቶ ነበርና፥ “በእግዚአብሔር ቤት በመቅደሱ ውስጥ እንግባ፤ የመቅደሱንም ደጆች እንዝጋ፤ እነርሱ በሌሊት ይገድሉህ ዘንድ ይመጣሉና” አለኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም ወደ መሔጣብኤል ልጅ ወደ ድላያ ልጅ ወደ ሸማያ ቤት ገባሁ፤ እርሱም ተዘግቶ ነበርና። በእግዚአብሔር ቤት በመቅደሱ ውስጥ እንገናኝ የመቅደሱንም ደጆች እንዝጋ፤ እነርሱ መጥተው ይገድሉሃልና፥ በሌሊትም ይገድሉህ ዘንድ ይመጣሉና አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም ወደ ሜሔጣብኤል ልጅ፥ ወደ ዴላያ ልጅ፥ ወደ ሼማዕያ ቤት ሄድሁ፤ እርሱም ተዘግቶ ነበርና፦ “በእግዚአብሔር ቤት፥ በመቅደሱ ውስጥ እንገናኝ፥ የመቅደሱንም በሮች እንዝጋ፤ ሊገድሉህ ይመጣሉና፥ በሌሊት ሊገድሉህ ይመጣሉና” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሶፐ ከሰናዳን ጎርድ ዎዳ ማሄጻብኤላ ናኣ ናኣ ዳላያ ናኣ ሻማእያኮ ባድ። እ ታዉ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “እት ቃማ አዉደንቶ ኡንቱንቱ ኔና ዎናዉ ያና ደእያ ድራዉ፥ ኔንነ ታን ጾሳ ጎልያ ግዶ ገሊደ፥ ጾሳ ጌሻ ጎልያ ግዶን ጾሳ ጌሻ ጎልያ ፐንገቱዋ ጎርዲደ ጋከቶይተ”። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, sooppe kessennaadan gorddi wotseedda Mahes'aabi'eela na'aa na'aa Dalaaya na'aa Shamaa'iyaakko baad. I taw hawaadan yaageedda; «Itti k'amma awudentto unttunttu neena wod'anaw yaana de'iyaa diraw, neeninne taani S'oossaa Golliyaa giddo geliide, S'oossaa Geeshsha Golliyaa giddon S'oossaa Geeshsha Golliyaa penggetuwaa gorddiidde gaketoytte». |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode iza bolla iza keeththa karey gordettiin diza Mahexabi7eele naaza naa Dallaya naa Shamayakko badis; izikka «Nena wodhana omarsatappe issi omars yiza gishshas taninne neni Xoossa keeth geli nu bolla pengeta gordidi ane qotettoos» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኢዛ ቦላ ኢዛ ኬ ካሬይ ጎርዴቲን ዲዛ ማሄጻቢኤሌ ናዛ ና ዳላያ ና ሻማያኮ ባዲስ፤ ኢዚካ «ኔና ዎና ኦማርሳታፔ ኢሲ ኦማርስ ዪዛ ጊሻስ ታኒኔ ኔኒ ጾሳ ኬ ጌሊ ኑ ቦላ ፔንጌታ ጎርዲዲ ኣኔ ቆቴቶስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ እስ ጋላስ ሶፐ ከዮና መላ ጎርድ ዎዳ ማሄፃቤላ ናኣ ናኣ ዳላያ ናኣ ሻማያኮ ባስ። እ ታኮ፥ “ቃማ ይድ ኤንቲ ነና ዎናዉ ዳንዳእያ ግሾ ኔራ ታራ ፆሳ ኬ ገልድ፥ ፐንግያ ጎርድድ ቆሰታና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani issi gallas soope keyonna mela gordi wothida Mahexabeela na7aa na7aa Dalaya na7aa Shamayako bas. I taako, “Qamma yidi enti nena wodhanaw danda7iya gisho neera taara Xoossa keethi gelidi, pengiya gordidi qosetana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንድ ቀን ቤቱ በላዩ ላይ ተዘግቶበት ወደ ነበረው ወደ መሔጣብኤል ልጅ ወደ ድላያ ልጅ ወደ ሸማያ ሄድሁ፤ እርሱም፣ “ሰዎች ሊገድሉህ ይመጣሉ፤ በርግጥም በሌሊት ሊገድሉህ ይመጣሉ፤ በእግዚአብሔር ቤት ባለው በቤተ መቅደሱ ውስጥ እንገናኝ፤ የቤተ መቅደሱንም በሮች እንዝጋቸው” አለኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህም ጊዜ ከቤቱ እንዳይወጣ ተዘግቶበት ወደነበረው የመሄጣብኤል የልጅ ልጅ ወደ ሆነው ወደ ደላያ ልጅ ሸማዕያ ዘንድ ሄድኩ፤ እርሱም “በሌሊት ሊገድሉህ ስለሚመጡ አንተና እኔ ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጥ ገብተን በሮቹን በመዝጋት እንደበቅ” አለኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ኸዓ ናብ ቤት ሸማያ፥ ወዲ ድላያ ወዲ መሄጣብኤል ኣተኹ። ንሱ ድማ ኣብ ገዛኡ ተዓፅዩ ነበረ እሞ “ክቐትሉኻ ኽመፁ እዮም፤ እወ፥ ብለይቲ ኽቐትሉኻ ኽመፁ እዮም እሞ ነዓ ናብ ቤተ መቕደስ ኣምላኽና ንእቶ፤ ነቲ ኣፍ ደገ ቤተ መቕደስውን ብውሽጢ ንዕፀዎ” በለኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ኸአ ናብ ቤት ሻማዕያ፡ ወዲ ደለያ ወዲ መሄጣብኤ፡ ኣቶኹ። ንሱ ድማ ተዓጽዩ ነበረ እሞ፡ ናብ ቤት ኣምላኽ ናብ ውሽጢ መቕደስ ብሓደ ንራኸብ፡ ኪቐትሉኻ ኺመጹ እዮም፡ እወ፡ ብለይቲ ኪቐትሉኻ ኺመጹ እዮም እሞ፡ ደገ ቤት መቕደስ ንዕጸዎ፡ በለኒ። |