Nehemiah 5:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ እውን፡ እዚ ምግባርካ ጽቡቕ ኣይኰነን፤ ብሰንኪ ጸርፊ ኣህዛብ ጸላእትና ብፍርሃት ኣምላኽና ክትመላለሱዶ ኣይግባእን?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደግ​ሞም አልሁ፥ “የም​ታ​ደ​ር​ጉት ነገር መል​ካም አይ​ደ​ለም፤ ጠላ​ቶ​ቻ​ችን አሕ​ዛብ እን​ዳ​ይ​ሰ​ድ​ቡን አም​ላ​ካ​ች​ንን በመ​ፍ​ራት ትሄዱ ዘንድ አይ​ገ​ባ​ች​ሁ​ምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደግሞም አልሁ። የምታደርጉት ነገር መልካም አይደለም፤ ጠላቶቻችን አሕዛብ እንዳይሰድቡን አምላካችንን በመፍራት ትሄዱ ዘንድ አይገባችሁምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም አልኳቸው፦ የምታደርጉት ነገር መልካም አይደለም፤ ጠላቶቻችን አሕዛብ እንዳይሰድቡን አምላካችንን በመፍራት መሄድ አይገባችሁምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ቃይካ ሀዋዳን ያጋድ፤ “ህንተንቱ ኦያባይ ልከ ግደና፤ ኑ ሞርከቱ፥ አይሁዳ ግደናዋንቱ ኑ ቦላን ቅሊጨና ማላ፥ ኑ ጾሳዉ ያያናዉነ ልከ ግድያባ ኦናዉ ህንተንቶ በሰኔ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani k'aykka hawaadan yaagaad; «Hinttenttu ootsiyaabay likke gidenna; nu morkketuu, Ayhuda gidennawanttu nu bollan k'iliic'enna mala, nu S'oossaw yayyanawunne likke gidiyaabaa ootsanaw hinttenttoo bessennee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka kaaleththada isttas, «Hayssi intte ooththida oosozi woga gidenna! Intte Xoossas yayyidi lo7o ooso ooththanaas bessees; hessaththo intte ooththidaakko nu morkke gidida Ayzaabeti nuna naacanaas dandayetennakoshin.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ካሌዳ ኢስታስ፥ «ሃይሲ ኢንቴ ኦዳ ኦሶዚ ዎጋ ጊዴና! ኢንቴ ጾሳስ ያዪዲ ሎኦ ኦሶ ኦናስ ቤሴስ፤ ሄሳ ኢንቴ ኦዳኮ ኑ ሞርኬ ጊዲዳ ኣይዛቤቲ ኑና ናጫናስ ዳንዳዬቴናኮሺን።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ካላዳ፥ “ህንተ ኦያባይ ዎጋ ግደና፤ አይሁደ ግዶና ኑ ሞርከት ኑና ቀልቅሶና መላ ህንተ ኑ ፆሳስ ያያናዉነ ሱረባ ኦናዉ በሰኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani kaallada, “Hinte oothiyabay woga gidenna; Ayhude gidonna nu morketi nuna qelqisonna mela hinte nu Xoossaas yayyanawunne suureba oothanaw bessennee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ በመቀጠል እንዲህ አልሁ፤ “ይህ የምታደርጉት ነገር ትክክል አይደለም፤ የጠላቶቻችንን የአሕዛብን ስድብ ለማስወገድ የአምላካችንን መንገድ በፍርሀት መከተል አይገባችሁምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ ግን ንግግሬን በመቀጠል እንዲህ አልኳቸው፤ “ያደረጋችኹት ነገር ትክክል አይደለም! እግዚአብሔርን መፍራትና ትክክል የሆነውን ነገር ማድረግ በተገባችሁ ነበር፤ ይህን አድርጋችሁ ቢሆን ኖሮ፥ አሕዛብ ጠላቶቻችን ባልተዘባበቱብንም ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መሊሰ ድማ “እዝ እትገብርዎ ዘለኹም ነገር ፅቡቕ ኣይኮነን። እቶም ፀላእትና ኣህዛብ ምእንቲ ኸይፀርፉና፥ ንኣምላኽና ብምፍራሕ ክትከዱ ኸመይ ዘይግብአኩም?
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ኸአ፡ እዚ እትገብርዎም ዘሎኹም ነገርስ ጽቡቕ ኣይኮነን። እቶም ጸላእትና ኣሕዛብ ከይትጸርፉስ፡ ከምይ ብፍርሃት ኣምላኽና ዘይትኸዱ፡