Nehemiah 5:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ድማ ከምዚ በልክዎም፡ ከም ዓቕምና ነቶም ንኣህዛብ ዝተሸጡ ኣሕዋትና ኣይሁድ ተበጀውናዮም። ንኣሕዋትኩምዶ ክትሸጡዎም ኢኹም፧ ወይስ ክሽየጡልና እዮም? ሽዑ ስቕ ኢሎም ዝምልስዎ ነገር ኣይረኸቡን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም፥ “ለአሕዛብ የተሸጡትን ወንድሞቻችንን አይሁድን በፈቃዳችን ተቤዠን፤ እናንተስ ወንድሞቻችሁን ትሸጣላችሁን? እነርሱስ ለእኛ የተሸጡ ይሆናሉን?” አልኋቸው። እነርሱም ዝም አሉ፤ መልስም አላገኙም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም። ለአሕዛብ የተሸጡትን ወንድሞቻችንን አይሁድን በፈቃዳችን ተቤዠን፤ እናንተስ ወንድሞቻችሁን ትሸጣላችሁን? እነርሱስ ለእኛ የተሸጡ ይሆናሉን? አልኋቸው። እነርሱም ዝም አሉ፥ መልስም አላገኙም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም እንዲህ አልኳቸው፦ “ለአሕዛብ የተሸጡትን አይሁድ ወንድሞቻችንን በተቻለን መጠን ተቤዠን፥ እናንተ ደግሞ ወንድሞቻችሁን ትሸጣላችሁ? እነርሱስ ለእኛ ይሸጣሉን? እነርሱም ዝም አሉ፥ የሚመልሱትንም ቃል አጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋዳን ያጋድ፤ “አይሁዳ ግደናዋንቶ ዛልኤቴዳ አይሁዳ ዛርያ ግዴዳ ኑ እሻቱዋ ዎዛናዉ ኑን ኑ ዎልቃይ ዳንዳዬዳዋ ኡባ ኦዶ። ሽን ህንተንቱ ቃይ፥ ህንተንቱ እሻቱዋ ግዴዳ ህንተንቱ ዛርያ ህንተንቶ ባረንታ ዛልአና ማላ ኦደ ደኢታ”። ካለያዋንቶ ዛርያ ቃላይ ይና፥ ጮኡ ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawaadan yaagaaddi; «Ayhuda gidennawanttoo zal"etteedda Ayhuda zariyaa gideedda nu ishatuwaa wozanaw nuuni nu wolk'k'ay danddayeeddawaa ubbaa ootseeddo. Shin hinttenttu k'ay, hinttenttu ishatuwaa gideedda hinttenttu zariyaa hinttenttoo barentta zal"ana mala ootsiide de'iita». Kaaletsiyaawanttoo zaariyaa k'aalay d'ayina, c'o"u yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ayzaabetas bayzettida intte bagga gidida ayhudata wozzanaas nuus nuus dandayettida mala ooththidos; gido attiin intte intte ishata Ayzaabetas aaththi bayzeeta» gaada hanqadis; kaaleththizaytikka gaanaazi dhayiin co7u gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣይዛቤታስ ባይዜቲዳ ኢንቴ ባጋ ጊዲዳ ኣይሁዳታ ዎዛናስ ኑስ ኑስ ዳንዳዬቲዳ ማላ ኦዶስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ኢንቴ ኢሻታ ኣይዛቤታስ ኣ ባይዜታ» ጋዳ ሃንቃዲስ፤ ካሌዛይቲካ ጋናዚ ዪን ጮኡ ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አይሁደ ግዶናይሳታስ ባይዘትዳ አይሁደ ኮቸ ግድዳ ኑ እሻታ ዎዛናዉ ኑስ ዳንዳኤትዳባ ኡባ ኦዳ። ሽን ህንተ እሻ ግድዳ አይሁደት ባንታ ኮቸ ግድዳ ህንተዉ፥ ባንታና ባይዛና መላ ኦታ፤ ኑ ኤንታ ዛር ዎዛናዉ ኮሼስ” ያጋስ። ካለይሳት ዛራናባ ይድ ስእ ግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ayhude gidonaysatas bayzetida Ayhude koche gidida nu ishata wozanaw nuus danda7etidaba ubbaa oothida. Shin hinte isha gidida Ayhudeti banta koche gidida hintew, bantana bayzana mela ootheeta; nu enta zaari wozanaw koshshees” yaagas. Kaaletheysati zaaranaba dhayidi si77i gidoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ለአሕዛብ ተሽጠው የነበሩትን አይሁድ ወንድሞቻችንን በተቻለን ሁሉ ተቤዥተናቸዋል፤ አሁንም እናንተ ወንድሞቻችሁን ትሸጣላችሁ፤ ይህም መልሰን እንድንቤዣቸው ለማድረግ ብቻ ነው!” አልኋቸው፤ እነርሱም የሚመልሱት አልነበራቸውምና ዝም አሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለአሕዛብ ሕዝቦች የተሸጡ አይሁድ ወገኖቻችንን ራሳችን ልንቤዣቸው በማሰብ የሚቻለንን ሁሉ አደረግን፤ እናንተ ደግሞ እነሆ፥ የገዛ ወንድሞቻችሁ የሆኑት አይሁድን ወገኖቻቸው ለሆናችሁት ለእናንተ ባርያዎች አድርገው ራሳቸውን እንዲሸጡላችሁ በማድረግ ላይ ትገኛላችሁ!” ብዬ ገሠጽኳቸው፤ መሪዎቹም የሚመልሱት ቃል አጥተው ዝም አሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ድማ በልክዎም፦ “ንሕናስ ነቶም ናብ ኣህዛብ ተሸይጦም ዝነበሩ ኣሕዋትና ኣይሁድ ኸም ዓቕምና ተቤዘውናዮም። ንስኻትኩምከ ነሕዋትኩምዶ ኽትሸጡ ኢኹም? ንሳቶምከ ነኣና ዝተሸጡዶ ክኾኑ እዮም?” በልኩዎም፤ ንሳቶምውን ስቕ በሉ፤ መልሲውን ኣይረኸቡን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሕናስ ነቶም ናብ ኣህዛብ ተሸይጦም ዝነበሩ ኣይሁድ ኣሕዋትና፡ ከም ዓቕምና ተበጀዮምናዮም። ንስኻኩምከ ኣሕዋትኩምሶ ባዕላትኩም ክትሸጡ ኢኹም፡ ንሳቶምሲ ነፍሶምዶ ኺሸጡልና እዮም፡ በልክዎም። ሽዑ ዘረባ ስኢኖም ስቕ በሉ። |