Nehemiah 5:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ምስ ነብሰይ ተማኸርኩ፡ ነቶም መኳንንትን ንገዛእትን ገንሖ፡ ከምዚ ድማ በልክዎም፦ ነፍሲ ወከፍ ካብ ሓዉ ሓራ ትሓትት። ኣንጻሮም ድማ ዓብዪ ጉባኤ ኣልዓልኩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በልቤም አሰብሁ፤ ታላላቆቹንና ሹሞቹንም፥ “ሁላችሁ እያንዳንዳችሁ ወለድ ትወስዳላችሁ” ብዬ ተጣላኋቸው፤ ትልቅም ጉባኤ ሰበሰብሁባቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በልቤም አሰብሁ፥ ታላላቆቹንና ሹማምቱንም። ሁላችሁ እያንዳንዳችሁ ወለድ ትወስዳላችሁ ብዬ ተጣላኋቸው፤ ትልቅም ጉባኤ ሰበሰብሁባቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በልቤም አሰብሁና መኳንንቶቹንና ሹማምቱን ተከራከርኋቸው፥ እንዲህም አልኋቸው፦ “እያንዳንዳችሁ ለወንድማችሁ በአራጣ ታበድራላችሁ”፤ ትልቅ ጉባኤም ሰበሰብሁባቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦናዋ ታ ዎዛናን ቆፓደ፥ አሳ ካለያዋንታነ ካፓቱዋ ጼሳደ፦ “ህንተንቱ ህንተንቱ ዛራቱዋ የሉዋ ጭግስያዋን ኡቁኒታ” ያጋደ ኡንቱንታ ሞታድ። ሄ መቱዋባ ሃሳዪደ ብላናዉ ዎልቃማ ሺቁዋ ኡንቱንቱና ኡዳድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ootsanawaa ta wozanaan k'oppaade, asaa kaaletsiyaawanttanne kaappatuwaa s'eesaade: «Hinttenttu hinttenttu zaratuwaa yeluwaa c'iggissiyaawan uk'k'unniita» yaagaadde unttuntta mootaaddi. He metuwaabaa haasayiide billanaw wolk'k'aama shiik'uwaa unttunttunna udaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani ooththana bessizaaz ta wozinan qachchada dere kaaleththizayta, «Hekko intte intte ishata qohidi isttafe dich meeta» gaada keeha hanqettadis; he metoza birshanaas gaada asaa issi bolla shiishshada, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኦና ቤሲዛዝ ታ ዎዚናን ቃቻዳ ዴሬ ካሌዛይታ፥ «ሄኮ ኢንቴ ኢንቴ ኢሻታ ቆሂዲ ኢስታፌ ዲች ሜታ» ጋዳ ኬሃ ሃንቄታዲስ፤ ሄ ሜቶዛ ቢርሻናስ ጋዳ ኣሳ ኢሲ ቦላ ሺሻዳ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ዎዛናን ኦናባ ቆፕዳፐ ጉየ፥ ካለይሳታነ ሀላቃታ ፄጋዳ፥ “ህንተ፥ ህንተ እሻታስ የሎራ ታልእሸ ኡንኤታ” ያጋዳ ኤንታ ካጫስ። ሄ መቱዋባ ኤንታራ ኦደታናዉ ደርያ ሺሻዳ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta wozanan oothanaba qopidaape guye, kaaletheysatanne halaqata xeegada, “Hinte, hinte ishatas yelora tal7ishe un7etheeta” yaagada enta kaccas. He metuwaba entara odetanaw deriya shiishada, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ነገሩን በሐሳቤ ካወጣሁ ካወረድሁ በኋላ፣ መኳንንቱንና ሹማምቱን ገሠጽኋቸው፤ “ከገዛ አገራችሁ ሰዎች ላይ እንዴት ዐራጣ ትበላላችሁ” አልኋቸውም። ስለዚህ ከእነርሱ ጋር ለመነጋገር ታላቅ ስብሰባ ጠራሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ላደርገው የሚገባኝንም በልቤ ወስኜ የሕዝቡ መሪዎች የሆኑትን ባለሥልጣኖች “እናንተ እኮ የገዛ ወንድሞቻችሁን በመጨቈን አራጣ ታስከፍላላችሁ!” በማለት በቊጣ ገሠጽኳቸው። ለችግሩም መፍትሔ ለማግኘት ሕዝቡን በአንድነት ሰብስቤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብልበይውን ሓሰብኩ፤ ነቶም ዓበይትን ኣሕሉቕን ከዓ “ካብ ኣሕዋትኩም ሃረፃ ትበልዑ ኣለኹም” ኢለ ዘለፍክዎም፤ ብዛዕባ እዙይውን ዓብዪ ኣኼባ ኣከብኩዎም፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብልበይ መኺረ ድማ፡ ነቶም ከበርተን ሓላቑን፡ ከመይ ኢልኩም ነፍሲ ወከፍ ነንሓው ብሓረጣ ተለቅሑ አለኹም፡ ኢለ ዘለፍክዎም። ናብ ልዕሊኦም ዓብዩ ኣኼባ ኣኪበ ኸአ፡ |