Nehemiah 5:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ምስ ነብሰይ ተማኸርኩ፡ ነቶም መኳንንትን ንገዛእትን ገንሖ፡ ከምዚ ድማ በልክዎም፦ ነፍሲ ወከፍ ካብ ሓዉ ሓራ ትሓትት። ኣንጻሮም ድማ ዓብዪ ጉባኤ ኣልዓልኩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በል​ቤም አሰ​ብሁ፤ ታላ​ላ​ቆ​ቹ​ንና ሹሞ​ቹ​ንም፥ “ሁላ​ችሁ እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ችሁ ወለድ ትወ​ስ​ዳ​ላ​ችሁ” ብዬ ተጣ​ላ​ኋ​ቸው፤ ትል​ቅም ጉባኤ ሰበ​ሰ​ብ​ሁ​ባ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በልቤም አሰብሁ፥ ታላላቆቹንና ሹማምቱንም። ሁላችሁ እያንዳንዳችሁ ወለድ ትወስዳላችሁ ብዬ ተጣላኋቸው፤ ትልቅም ጉባኤ ሰበሰብሁባቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በልቤም አሰብሁና መኳንንቶቹንና ሹማምቱን ተከራከርኋቸው፥ እንዲህም አልኋቸው፦ “እያንዳንዳችሁ ለወንድማችሁ በአራጣ ታበድራላችሁ”፤ ትልቅ ጉባኤም ሰበሰብሁባቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኦናዋ ታ ዎዛናን ቆፓደ፥ አሳ ካለያዋንታነ ካፓቱዋ ጼሳደ፦ “ህንተንቱ ህንተንቱ ዛራቱዋ የሉዋ ጭግስያዋን ኡቁኒታ” ያጋደ ኡንቱንታ ሞታድ። ሄ መቱዋባ ሃሳዪደ ብላናዉ ዎልቃማ ሺቁዋ ኡንቱንቱና ኡዳድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ootsanawaa ta wozanaan k'oppaade, asaa kaaletsiyaawanttanne kaappatuwaa s'eesaade: «Hinttenttu hinttenttu zaratuwaa yeluwaa c'iggissiyaawan uk'k'unniita» yaagaadde unttuntta mootaaddi. He metuwaabaa haasayiide billanaw wolk'k'aama shiik'uwaa unttunttunna udaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani ooththana bessizaaz ta wozinan qachchada dere kaaleththizayta, «Hekko intte intte ishata qohidi isttafe dich meeta» gaada keeha hanqettadis; he metoza birshanaas gaada asaa issi bolla shiishshada,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኦና ቤሲዛዝ ታ ዎዚናን ቃቻዳ ዴሬ ካሌዛይታ፥ «ሄኮ ኢንቴ ኢንቴ ኢሻታ ቆሂዲ ኢስታፌ ዲች ሜታ» ጋዳ ኬሃ ሃንቄታዲስ፤ ሄ ሜቶዛ ቢርሻናስ ጋዳ ኣሳ ኢሲ ቦላ ሺሻዳ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ዎዛናን ኦናባ ቆፕዳፐ ጉየ፥ ካለይሳታነ ሀላቃታ ፄጋዳ፥ “ህንተ፥ ህንተ እሻታስ የሎራ ታልእሸ ኡንኤታ” ያጋዳ ኤንታ ካጫስ። ሄ መቱዋባ ኤንታራ ኦደታናዉ ደርያ ሺሻዳ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta wozanan oothanaba qopidaape guye, kaaletheysatanne halaqata xeegada, “Hinte, hinte ishatas yelora tal7ishe un7etheeta” yaagada enta kaccas. He metuwaba entara odetanaw deriya shiishada,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ነገሩን በሐሳቤ ካወጣሁ ካወረድሁ በኋላ፣ መኳንንቱንና ሹማምቱን ገሠጽኋቸው፤ “ከገዛ አገራችሁ ሰዎች ላይ እንዴት ዐራጣ ትበላላችሁ” አልኋቸውም። ስለዚህ ከእነርሱ ጋር ለመነጋገር ታላቅ ስብሰባ ጠራሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ላደርገው የሚገባኝንም በልቤ ወስኜ የሕዝቡ መሪዎች የሆኑትን ባለሥልጣኖች “እናንተ እኮ የገዛ ወንድሞቻችሁን በመጨቈን አራጣ ታስከፍላላችሁ!” በማለት በቊጣ ገሠጽኳቸው። ለችግሩም መፍትሔ ለማግኘት ሕዝቡን በአንድነት ሰብስቤ
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብልበይውን ሓሰብኩ፤ ነቶም ዓበይትን ኣሕሉቕን ከዓ “ካብ ኣሕዋትኩም ሃረፃ ትበልዑ ኣለኹም” ኢለ ዘለፍክዎም፤ ብዛዕባ እዙይውን ዓብዪ ኣኼባ ኣከብኩዎም፤
Amharic Tigrinya 2011 ብልበይ መኺረ ድማ፡ ነቶም ከበርተን ሓላቑን፡ ከመይ ኢልኩም ነፍሲ ወከፍ ነንሓው ብሓረጣ ተለቅሑ አለኹም፡ ኢለ ዘለፍክዎም። ናብ ልዕሊኦም ዓብዩ ኣኼባ ኣኪበ ኸአ፡