Nehemiah 5:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ በብመዓልቱ እተዳለወለይ ድማ ሓንቲ ላምን ሽዱሽተ ሕሩያት ኣባጊዕን እየን። ከምኡ ውን ኣዕዋፍ ተዳልየለይ ኣብ ዓሰርተ መዓልቲ ሓንሳብ ኩሉ ዓይነት ወይኒ ይኽዘን ነበረ፤ ግናኸ እቲ ባርነት ኣብ ልዕሊ እዚ ህዝቢ እዚ ስለ ዝኸበደ፡ እንጌራ እቲ ኣመሓዳሪ ኣይደለኹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለአንድ ቀን አንድ በሬና ስድስት የሰቡ በጎች፥ አንድ ፍየልም፥ በዐሥር በዐሥር ቀንም ብዙ ልዩ ልዩ ዓይነት ወይን ጠጅ ይዘጋጅልኝ ነበር፤ ነገር ግን አገዛዝ በሕዝቡ ላይ ከብዶ ነበርና ለአለቃ የሚገባውን ቀለብ አልሻም ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከወፎችም በቀር ለአንድ ቀን አንድ በሬና ስድስት የሰቡ በጎች፥ በአሥር በአሥር ቀንም ብዙ ልዩ ልዩ ዓይነት ወይን ጠጅ ይዘጋጅልኝ ነበር፤ ነገር ግን አገዛዝ በሕዝቡ ላይ ከብዶ ነበርና ለአለቃ የሚገባውን ስንቅ አልሻም ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለአንድ ቀን ይሠራ የነበረው አንድ በሬ፥ ስድስት የተመረጡ በጎች ነበር፤ ዶሮዎችም ይዘጋጁልኝ ነበር፥ በየዐሥር ቀኑም ብዛት ያለው ልዩ ልዩ ዓይነት ወይን ጠጅ ይዘጋጅልኝ ነበር፤ ይህም ሆኖ ግን የንጉሡን ምግብ አልሻም ነበር በዚህ ሕዝብ ላይ ሥራው ከብዶ ነበርና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀቼ ሀቼ እት ቦራ፥ ኡሱፑን ዶረቴዳ ዶርሳቱዋነ ዳሮ ኩቶቱዋ ሹክ ሹኪደ፥ አሳዉ ሺሽኖ፤ ቃይ ታሙ ጋላሳን እት ገደ ዳሮ ባ ዎይንያ ኤሳ ኡንቱንቶ አጊኖ። ሽን አሳ ቦላን ደእያ ቶኩ ዴጹዋ ግድያዋ ታን ኤርያ ድራዉ፥ ጋድያ ሞድያዎ በስያ ቁማ ድርጉዋ ኦቻበይከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hachche hachche itti booraa, usuppun dooretteedda dorssatuwaanne daro kuttotuwaa shukki shukkiide, asaw shiishshino; k'ay tammu gallassan itti gede daro baatsaa woyniyaa eessaa unttunttoo agiino. Shin asaa bollan de'iyaa tookuu dees'uwaa gidiyaawaa taani eriyaa diraw, gadiyaa mooddiyaawoo bessiyaa k'umaa dirgguwaa oochchabeykke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gallas gallas issi boora, doorettida usuppun dorsinne daro kuttota shukka isttas shiishshays; qasseka tammu gallassafe issi gallas lo7o woyne ushshu isttas giigsays; gido attiin deraa bolla toohoy daridayssa ta eriza gishshas dere ayssizaades bessiza miish taas oychchabeekke. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋላስ ጋላስ ኢሲ ቦራ፥ ዶሬቲዳ ኡሱፑን ዶርሲኔ ዳሮ ኩቶታ ሹካ ኢስታስ ሺሻይስ፤ ቃሴካ ታሙ ጋላሳፌ ኢሲ ጋላስ ሎኦ ዎይኔ ኡሹ ኢስታስ ጊጊሳይስ፤ ጊዶ ኣቲን ዴራ ቦላ ቶሆይ ዳሪዳይሳ ታ ኤሪዛ ጊሻስ ዴሬ ኣይሲዛዴስ ቤሲዛ ሚሽ ታስ ኦይቻቤኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጋላስ ጋላስ እስ ቦር፥ ኡሱፑን ሞ ዶርሳታነ ዳሮ ኩቶታ ሹክድ አሳስ ሺሾሶና፤ ቃስ ታሙ ጋላሳፐ እስ ቶሆ ዳሮ ባ ዎይነ ኡሻ አጎሶና። ሽን አሳ ቦላ ደእያ ዴፆ ቶሁዋ ታ ኤርያ ግሾ ቢታ ሹማስ በሲያ ካ ዳሞዘ ኦይቻብከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gallas gallas issi boori, usupun modho dorsatanne daro kuttota shukidi asaas shiishosona; qassi tammu gallasape issi toho daro baatha woyne ushsha aggoosona. Shin asaa bolla de7iya deexo toohuwa ta eriya gisho biitta shuumas bessiya katha damooze oychabike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በየዕለቱም አንድ በሬ፣ ስድስት ምርጥ በጎችና የተወሰኑ ዶሮዎች፣ በየዐሥሩም ቀን ብዛት ያለው ልዩ ልዩ የወይን ጠጅ ይዘጋጅልኝ ነበር። ይህም ሁሉ ሆኖ ለአንድ አገረ ገዥ የተመደበውን ምግብ ከቶ ጠይቄ አላውቅም፤ በሕዝቡ ላይ የተጣለው ሸክም ከባድ ነበርና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በየዕለቱ አንድ በሬ፥ ስድስት ምርጥ በጎችና ብዙ ዶሮች ታርደው ይዘጋጁልኝ ነበር፤ በተጨማሪም በየዐሥር ቀን አንድ ጊዜ የወይን ጠጅ ግብዣ አደርግላቸው ነበር፤ ነገር ግን በሕዝቡ ላይ የተጣለውን ከባድ ሸክም ስለማውቅ፥ ለአገረ ገዢነት የሚገባውን አበል አልጠየቅሁም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሓንቲ መዓልቲ ዝዳሎ ድማ ሓደ ብዕራይን ሽዱሽተ ስቡሓት ኣባጊዕን ካብ ኣዕዋፍን ይዳለወለይ ነበረ። በብዓሰርተ መዓልቲ ድማ በብዓይነቱ ዝተፈላለየ ወይኒ ይዳለወለይ ነበረ። በዝ ዅሉ ግና፥ ነቲ ህዝቢ ኸቢድዎ ነበረ እሞ እቲ ንሽመተይ ዝግብአኒ ምግቢ እኳ ሃቡኒ ኣይበልኩን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሓንቲ መዓልቲ ዚዳሎ ድማ ሓደ ብዕራይን ሹድሽተ ስቡሓት ኣባጊዕን እዩ፡ ንኣይ ከአ ካብ ኣዕዋፍ ይዳለውለይ ነበረ፡ በብዓሰርተ መዓልቲ ድማ ኣዝዩ ብዙሕ ወይኒ ነበረ። ምስናይ እዚ ግና ነዚ ህዝቢ እዚ እቲ ዕዮ ኺቢድዎ ነበረ እሞ፡ እቲ ንሽመተይ እተገብኣኒ ምግቢ እኳ ሀቡኒ ኣይበልኩን። |