Nehemiah 5:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እወ፡ ኣነ እውን ዕዮ እዚ መካበብያ እዚ ቀጸልኩ፣ መሬት ኣይገዛእናን፣ ኵሎም ገላውየይ ድማ ኣብኡ ተኣከቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም የቅጥሩን ሥራ ሠራሁ፤ እርሻም አልገዛሁም፤ ብላቴኖችም ሁሉ ወደዚያው ወደ ሥራው ተሰበሰቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም አጥብቄ የቅጥሩን ሥራ ሠራሁ፥ እርሻም አልገዛንም፤ ብላቴኖቼም ሁሉ ወደዚያው ወደ ሥራው ተሰበሰቡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በተጨማሪም ለዚህ የቅጥር ሥራ እራሴን ሰጠሁ፥ እርሻም አልገዛንም፤ አገልጋዮቼም ሁሉ ወደዚያው ወደ ሥራው ተሰበሰቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታናተ ኡባ የሩሳላመ ግምቢያ ድርሳ ኦሶ እማድፐ አትን፥ ታ ሁጰው አይ ጋድያነ ሻማበይከ። ታ ቆማቱካ ኡባይ ታናና ሄ ኪታን እትፐ ጋምኤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taanatetsaa ubbaa Yerusaalame gimbbiyaa dirssaa oosoo immaaddippe attin, ta huup'ew ay gadiyanne shammabeykke. Ta k'oomatuukka ubbay taananna he kiitaan ittippe gam"eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Taas diza wolqqa ubbaa Yerusalaame gimbe zaara gimbanaas immadis attiin taas aykko gadekka haarabeekke; ta oosanchchatikka ubbay he oosozan tanara issife ooththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታስ ዲዛ ዎልቃ ኡባ ዬሩሳላሜ ጊምቤ ዛራ ጊምባናስ ኢማዲስ ኣቲን ታስ ኣይኮ ጋዴካ ሃራቤኬ፤ ታ ኦሳንቻቲካ ኡባይ ሄ ኦሶዛን ታናራ ኢሲፌ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታዉ ደእያ ዎልቃ ኡባ የሩሳላመ ግምበ ኦሱዋስ እማስ፤ ታ ኦሳንቾትካ ታራ እስፈ ሄ ኦሱዋ ቦላ ጋምእዶሶና፤ ኑ አይብ ቢታካ ሻምቦኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taw de7iya wolqa ubbaa Yerusalaame gimbe oosuwas immas; ta oosanchotika taara issife he oosuwa bolla gam7idosona; nu aybi biittaka shammibooko. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህ ይልቅ ራሴን ለዚህ ቅጥር ሥራ ሰጠሁ። ሰዎቼም ሁሉ ለሥራው እዚያው ይሰበሰቡ ነበር፤ ምንም መሬት አልነበረንም ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያለኝን ኀይል ሁሉ የኢየሩሳሌምን ቅጽር እንደገና በማሳነጽ ተግባር ላይ አዋልኩት እንጂ ለግሌ ምንም ዐይነት ንብረት አልሰበሰብኩም፤ አገልጋዮቼም ሁሉ በዚህ ሥራ ተባበሩኝ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መሊሰውን ብምሉእ ሓይለይ ነቲ ቕፅሪ አዕሪ ነበርኩ። ግራትውን ኣይዓደግናን፤ ኵሎም እቶም ሓሻኽረይ ድማ ኣብኡ ኣብቲ ስራሕ ተኣኪቦም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብቲ ዕዮ እቲ መካበብያ ኸአ ኤዔሪ ነበርኩ። ግራትውን ኣይተሻየጥናን እሞ ኩሎም እቶም ገላዎይ ድማ ኣብኡ ኣብቲ ዕዮ ተአኪቦም ነበሩ። |