Nehemiah 5:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ቅድመይ ዝነበሩ ኣመሓደርቲ ግና ንህዝቢ ይጸርፉ ነበሩ፣ ብዘይካ ኣርብዓ ሲቃል ብሩር እንጌራን ወይንን ይወስዱ ነበሩ። እወ፡ ኣገልገልቶም እኳ ኣብ ልዕሊ እቲ ህዝቢ ይገዝኡ፤ ኣነ ግና ብሰንኪ ፍርሃት ኣምላኽ ከምኡ ኣይገበርኩን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእኔ አስቀድመው የነበሩት አለቆች ግን በሕዝቡ ላይ አክብደው ነበር፤ ስለ እንጀራውና ስለ ወይኑ አርባ ሰቅል ብር ይወስዱ ነበር፤ ሎሌዎቻቸውም ደግሞ በሕዝቡ ላይ ይሰለጥኑ ነበር። እኔ ግን እግዚአብሔርን ስለ ፈራሁ እንዲህ አላደረግሁም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእኔ አስቀድመው የነበሩት አለቆች ግን በሕዝቡ ላይ አክብደው ነበር፤ ስለ እንጀራውና ስለ ወይኑ አርባ ሰቅል ብር ይወስዱ ነበር፤ ሎሌዎቻቸውም ደግሞ በሕዝቡ ላይ ይሠለጥኑ ነበር፤ እኔ ግን እግዚአብሔርን ስለ ፈራሁ እንዲህ አላደረግሁም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእኔ በፊት የነበሩት የቀድሞ ገዢዎች ግን በሕዝቡ ላይ አክብደውባቸው ነበር፥ ምግብ፥ ወይና አርባ ሰቅል ብር ከእነሱ ይወስዱ ነበር፤ አገልጋዮቻቸው ደግሞ ሕዝቡን ይጨቁኑአቸው ነበር፤ እኔ ግን እግዚአብሔርን ስለ ፈራሁ እንዲህ አላደረግሁም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ታፐ ካሰና ሞድያዋንቱ አሳዉ ዴጾ ቶኮ ግዲደ፥ ሀቼ ሀቼ ካውነ ዎይንያ ኡሻው ኦይታሙ ጻጋራ ብራ ጭግሴድኖ። ሀራይ አቶ አይስያዋንቶ ቆማቱካ ባረንቱ አሳ ቦላን ጎዳ ማላትሲደ ጋምኤድኖ። ግዶፐነ፥ ታን ጾሳዉ ያዬዳ ድራዉ፥ ሄዋዳን ኦበይከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin taappe kasena mooddiyaawanttu asaw dees'o tookko gidiide, hachche hachche katsawunne woyniyaa ushshaw oytamu s'agaraa biraa c'iggisseeddino. Haray atto ayissiyawanttu k'oomatuukka barenttu asaa bollan godaa malatissiidde gam"eeddino. Gidooppenne, taani S'oossaw yayyeedda diraw, hewaadan ootsabeykke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka taappe kase dere ayssizayti ubbay deraa bolla gita tooho gididi gallas gallas mizaazinne uyizaazi izappe attiin bollarakka oyddu tammu saqile bira cigissida; haray attoshin istta aylletikka deraa bolla keehi godatidi waayisida; gido attiin tani Xoossas yayyiza gishshas hessaththo ooththabeekke. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ታፔ ካሴ ዴሬ ኣይሲዛይቲ ኡባይ ዴራ ቦላ ጊታ ቶሆ ጊዲዲ ጋላስ ጋላስ ሚዛዚኔ ኡዪዛዚ ኢዛፔ ኣቲን ቦላራካ ኦይዱ ታሙ ሳቂሌ ቢራ ጪጊሲዳ፤ ሃራይ ኣቶሺን ኢስታ ኣይሌቲካ ዴራ ቦላ ኬሂ ጎዳቲዲ ዋዪሲዳ፤ ጊዶ ኣቲን ታኒ ጾሳስ ያዪዛ ጊሻስ ሄሳ ኦቤኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ታፐ ካሰ ሹመትዳይሳት አሳስ ዴፆ ቶሆ ግድድ፥ ጋላስ ጋላስ ካስነ ዎይነ ኡሻስ ኦይታሙ ብራ ቃንፅስዶሶና። ሀር አቶሽን ሹማታ አይለት አሳ ቦላ ጎዳ ግድድ ኡንኤድ ጋምእዶሶና። ሽን ታኒ ፆሳስ ያይዳ ግሾ፥ ሄሳዳ ኦብከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin taape kase shuumetidaysati asaas deexo tooho gididi, gallas gallas kathasinne woyne ushshas oytamu bira qanxisidosona. Hari attoshin shuumata aylleti asaa bolla godaa gididi un7ethidi gam7idosona. Shin taani Xoossas yayyida gisho, hessada oothabike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእኔ በፊት የነበሩት የቀድሞዎቹ አገረ ገዦች ግን ከምግቡና ከወይኑ ሌላ፣ በሕዝቡ ላይ ከባድ ሸክም በመጫን አርባ ሰቅል ብር ይወስዱ ነበር፤ ረዳቶቻቸውም እንዲሁ ይጭኑባቸው ነበር። እኔ ግን እግዚአብሔርን ከመፍራቴ የተነሣ እንዲህ ያለውን አላደረግሁም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእኔ በፊት የሕዝብ ገዢ ሆኖ የተሾመው ሁሉ በሕዝቡ ላይ ከባድ ሸክም በመሆን፥ በየቀኑ ለምግብና ለመጠጥ የሚሆን አርባ ብር ያስከፍላቸው ነበር፤ የገዢዎቹም አገልጋዮች እንኳ በሕዝቡ ላይ ሠልጥነውባቸው ይጨቊኑአቸው ነበር፤ እኔ ግን እግዚአብሔርን ስለምፈራ እንደዚያ አላደረግሁም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ቅድመይ ዝነበሩ ኣሕሉቕ ግና ነቲ ህዝቢ የኽብዱሉ ነበሩ። ካብኣቶም እንጀራን ወይንን ኣርብዓ ቕርሺ ብሩርን ይወስዱ ነበሩ። እቶም ሓሻኽሮም ድማ ኣብ ልዕሊ እቲ ህዝቢ ሰልጢኖም ነበሩ። ኣነ ግና ንእግዚኣብሄር እፈርሕ ስለ ዝነበርኩ ከምኡ ኣይገበርኩን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ቅድመይ ዝነበሩ ሹማምቲ ነቲ ህዝቢ የኽብዱሉ ነበሩ። ካባታቶም እንጌራን ወይንን ደሓር ከአ ኣርብዓ ሚትቃል ብሩር ይወስዱ ነብሩ። እቶም ገላውኦም ድማ ኣብ ልዕሊ እቲ ህዝቢ ሰልጢኖም ነበሩ። ኣነ ግና፡ ንእግዚኣብሄር ስለ ዝፈራህኩ፡ ከምኡ ኣይገበርኩን። |