Nehemiah 5:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ካብታ ኣብ ምድሪ ይሁዳ ኣመሓዳሮም ኰይነ እተሸምኩላ ጊዜ፡ ካብ መበል ዕስራ ዓመት ክሳዕ መበል ሰላሳን ክልተን ዓመት ንጉስ ኣርታሕሻሻ፡ ማለት ዓሰርተው ክልተ ዓመት፡ ኣነን ኣሕዋተይን እንጌራ እቲ ኣመሓዳሪ ኣይበልዕናን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም በይሁዳ ምድር ላይ አለቃ እሆን ዘንድ ካዘዘኝ ጊዜ ጀምሮ ከንጉሡ ከአርተሰስታ ከሃያኛው ዓመት እስከ ሠላሳ ሁለተኛው ዓመት ድረስ ዐሥራ ሁለት ዓመት ያህል እኔና ወንድሞች ለአለቃ የሚገባውን ቀለብ አልበላንም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም በይሁዳ ምድር ላይ አለቃ እሆን ዘንድ ካዘዘኝ ጊዜ ጀምሮ ከንጉሡ ከአርጤክስስ ከሀያኛው ዓመት እስከ ሠላሳ ሁለተኛው ዓመት ድረስ አሥራ ሁለት ዓመት ያህል እኔና ወንድሞቼ ለአለቃ የሚገባውን ስንቅ አልበላንም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በይሁዳ ምድር ላይ ገዢ እንድሆን ከተሾምሁበት፥ ከንጉሡ አርታሕሻስት ከሀያኛው ዓመት ጀምሮ እስከ ሠላሳ ሁለተኛው ዓመት ድረስ ለዐሥራ ሁለት ዓመት ያህል እኔና ወንድሞቼ የንጉሡን ምግብ አልበላንም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አርጸክስስ ካተቴዳ ላታማን ላይፐ ቢደ፥ ሀታማነ ላኤን ላይ ጋካናዉ፥ ታን ይሁዳ ሞድያዋ ግዳደ ሱንታድ። ሄ ታማነ ላኡ ላይን፥ ታና ግድና ዎይ ታ እሻቱ ሞድያዎ በስያ ቁማ ድርጉዋ አክበይኮ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ars's'ekissisi kaateteedda laatamantso laytsaappe biide, hattamanne laa'entso laytsaa gakkanaw, taani Yihudaa mooddiyaawaa gidaade suntsettaad. He tammanne laa"u laytsan, taana gidina woy ta ishatuu mooddiyaawoo bessiyaa k'umaa dirgguwaa akkibeykko. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Arxekisisi kawotida nam7u tammanththo layththafe doommidi heedzdzu tammanne nam7u layth gakkanaas diza 12 layththata giddon tani Yuhuda dere kumeth ayssiza as gida uttada tana gidiin ta dabbota gidiin dere ayssizaades bessiza miish aykkoka go7ettibeekko. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ኣርጼኪሲሲ ካዎቲዳ ናምኡ ታማን ላይፌ ዶሚዲ ሄ ታማኔ ናምኡ ላይ ጋካናስ ዲዛ 12 ላይታ ጊዶን ታኒ ዩሁዳ ዴሬ ኩሜ ኣይሲዛ ኣስ ጊዳ ኡታዳ ታና ጊዲን ታ ዳቦታ ጊዲን ዴሬ ኣይሲዛዴስ ቤሲዛ ሚሽ ኣይኮካ ጎኤቲቤኮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አርፀክስስ ካዎትዳ ላታማን ላይፈ ዶምድ ሀስታማነ ናምአን ላይ ጋካናዉ ታኒ ይሁዳ ቢታ ሃራስ። ሄ ታማነ ናምኡ ላይ ግዶን ታና ግድን ዎይኮ ታ እሻት ሹማስ በሲያ ካ ዳሞዘ ኤክቦኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Arxekisisi kawotida laatamantho laythafe doomidi hastamanne nam7antho laythi gakanaw taani Yihuda biitta haaras. He tammanne nam7u laytha giddon tana gidin woyko ta ishati shuumas bessiya katha damooze ekibooko. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህም በላይ በይሁዳ ምድር አገረ ገዥ ሆኜ ከተሾምሁበት፣ ከአርጤክስስ ሃያኛ ዓመት ጀምሮ እስከ ሠላሳ ሁለተኛው ዘመነ መንግሥቱ ድረስ፣ ለዐሥራ ሁለት ዓመት እኔም ሆንሁ ወንድሞቼ ለአንድ አገረ ገዥ የተመደበውን ምግብ ተቀብለን አልበላንም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አርጤክስስ ንጉሠ ነገሥት ከሆነበት ከኻኛው ዓመት ጀምሮ ሠላሳ ሁለት ዓመት እስከ ሆነው ድረስ እኔ የይሁዳ ገዢ በሆንኩበት የዐሥራ ሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ ዘመዶቼም ሆኑ ወይም እኔ ራሴ ለአንድ አገረ ገዢ የሚገባውን ምግብ አልበላንም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብታ ኣብ ሃገር ይሁዳ ሓለቓኣቶም ክኸውን ዝተኣዘዝኩላ መዓልቲ፥ ንንጉስ ኣርጤክስስ ካብ መበል ዕስራ ዓመቱ ኽሳዕ መበል ሰላሳን ክልተን ዓመቱ፥ ዓሰርተ ኽልተ ዓመት፥ ዝኣክል ኣነን ኣሕዋተይን እቲ ንሓለቓ ዝግባእ ምግቢ ኣይበላዕናን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድማ ካብታ ኣብ ሃገር ይሁዳ ሹሞም ክኽውን እተአዘዝኩላ መዓልቲ፡ ንንጉስ ኣርታሕሻስታ ኻብ መበል ዕስራ ዓመቱ ኽሳዕ መበል ሰላሳን ክልተን ዓመቱ፡ ዓሰርተው ክልተ ዓመት፡ ኣነን ኣሕዋተይን እቲ ንሹማምቲ ዚግባእ እንጊራ ኣይበላዕናን። |