Nehemiah 5:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነውን ሕቝፈይ ነቕኒቐ ከምዚ በልኩ፦ እምበኣር ኣምላኽ ነዚ ተስፋ እዚ ዘይፍጽም ዘበለ ዅሉ ካብ ቤቱን ካብ ስርሑን የናውጾ። በዚ ኸምዚ ይንቀጥቀጥን ባዶን ይኹን። ሽዑ ብዘሎ እቲ ጉባኤ፡ ኣሜን፡ ንእግዚኣብሄር ኣመስግንዎ፡ በሉ። እቲ ህዝቢ ድማ በዚ መብጽዓ እዚ ገበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም ልብሴን አራገፍሁና፥ “ይህን ነገር የማያደርገውን ሰው ከቤቱና ከሥራው እንዲሁ እግዚአብሔር ያራግፈው፤ እንዲሁ የተራገፈና ባዶ ይሁን” አልሁ። ጉባኤውም ሁሉ፥ “አሜን” አሉ፤ እግዚአብሔርንም አመሰገኑ፤ ሕዝቡም እንደዚህ ነገር አደረጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም ልብሴን አራገፍሁና። ይህን ነገር የማያደርገውን ሰው ከቤቱና ከሥራው እንዲሁ እግዚአብሔር ያራግፈው፤ እንዲሁም የተራገፈና ባዶ ይሁን አልሁ። ጉባኤውም ሁሉ። አሜን አሉ፥ እግዚአብሔርንም አመሰገኑ፤ ሕዝቡም እንደዚህ ነገር አደረጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደግሞም ልብሴን አራገፍሁና፦ “ይህን ቃል የማይፈጽመውን ሰው እግዚአብሔር ከቤቱና ከንብረቱ እንደዚሁ ያራግፈው፤ እንዲሁም የተራገፈና ባዶ ይሁን” አልሁ። ጉባኤውም ሁሉ፦ “አሜን” አሉና ጌታን አመሰገኑ፤ ሕዝቡ ቃል ኪዳኑ አደረጉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ታ ማዩዋ ቆቆፋደ ሀዋዳን ያጋድ፤ “ኦንነ ህንተፐ ባረ ጌዳ ቃላ ፖለናን ዮፐ፥ ጾሳይ አ ሀዋዳን አ ጎልያፐነ አ አቁዋፐ ቆቆፎ፤ እካ ቆቆፈቲደ መላ አቶ”። ሺቄዳ አሳይ ኡባይ እት ቃላን፥ “አመንእ” ያጊደ መና ጎዳ ጋላቴድኖ። አሳይ ኡባይ ባረ ጫቄዳዋዳን ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, ta mayuwaa k'ok'k'ofaade hawaadan yaagaad; «Ooninne hintteppe bare geedda k'aalaa polennan d'ayooppe, S'oossay Aa hawaadan Aa golliyaappenne Aa ak'uwaappe k'ok'k'ofo; ikka k'ok'k'ofettiide mela atto». Shiik'eedda Asay ubbay itti k'aalan, «Amen"i» yaagiide Med'ina Godaa galateeddino. Asay ubbay bare c'aak'k'eeddawaadan ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye ta may7ida may7o kessa qoqofada, «Ay asikka intte giddofe ba gelida qaala polontta aggizaa gidikko Xoossi iza keeththinne haaro hayssada mela ashsho!» ta giin heen diza asay wuri issi qaalara, «Amiin» giidi Xoossa galatides; kaaleththizaytikka ba caaqqida qaala polida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ታ ማይኢዳ ማይኦ ኬሳ ቆቆፋዳ፥ «ኣይ ኣሲካ ኢንቴ ጊዶፌ ባ ጌሊዳ ቃላ ፖሎንታ ኣጊዛ ጊዲኮ ጾሲ ኢዛ ኬኔ ሃሮ ሃይሳዳ ሜላ ኣሾ!» ታ ጊን ሄን ዲዛ ኣሳይ ዉሪ ኢሲ ቃላራ፥ «ኣሚን» ጊዲ ጾሳ ጋላቲዴስ፤ ካሌዛይቲካ ባ ጫቂዳ ቃላ ፖሊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ታ ማኡዋ ቃራዳ ቆቆፋሸ፥ “ህንተፈ ኦንካ ባ ግዳ ቃላ ፖሎና እፅኮ፥ ፆሳይ እያ፥ እያ ኬፈነ እያ አቁዋፐ ሀይሳዳ ቆቆፍድ መላ ኩሸ አሾ” ያጋስ። ሺቅዳ አሳ ኡባይ እስ ቃላን፥ “አምንእ” ያግድ ጎዳ ጋላትዶሶና። አሳ ኡባይ ጫቅዳይሳዳ ኦዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani ta ma7uwa qaarada qoqofashe, “Hintefe oonika ba gida qaala polonna ixiko, Xoossay iya, iya keethaafenne iya aquwape haysada qoqofidi mela kushe asho” yaagas. Shiiqida asa ubbay issi qaalan, “Amin7i” yaagidi Godaa galatidosona. Asa ubbay caaqidaysada oothidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም የልብሴን ዘርፍ አራግፌ፣ “ይህን የተስፋ ቃል የማይፈጽመውን ማናቸውንም ሰው አምላክ ቤቱንና ንብረቱን እንደዚህ ያራግፈው፤ እንደዚህ ያለውም ሰው ይርገፍ፤ ባዶም ይሁን” አልሁ። በዚህም ጉባኤው ሁሉ፣ “አሜን” በማለት እግዚአብሔርን አመሰገነ፤ ሕዝቡም የገቡትን ቃል ፈጸሙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለብሼው የነበረውንም ልብስ በማውለቅ አራግፌ “ከእናንተ መካከል ማንም ሰው የገባውን የተስፋ ቃል ቢያፈርስ እግዚአብሔር እንደዚህ ያድርገው፤ ቤት ንብረቱንም ወስዶ ባዶ እጁን ያስቀረው” አልኳቸው። በዚያም የተገኘው ሰው ሁሉ በአንድ ድምፅ “አሜን!” በማለት እግዚአብሔርን አመሰገነ፤ መሪዎቹም የገቡትን ቃል ፈጸሙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ድማ ኽዳነይ ነገፍኩሞ “ኵሉ ነዝ ማሕላ እዙይ ዘይፍፅም ሰብ፥ ኣምላኽ ካብ ቤቱን ካብ ገንዘቡን ከምዙይ ይንገፎ፤ እወ፥ ንጉፍን ጥራሑን ይኹን” በልኩ። ኵሎም እቶም ኣብኡ ዝተአከቡ ህዝቢ ድማ “ኣሜን” በሉ፤ ንእግዚኣብሄር ድማ ኣመስገኑ፤ እቶም ህዝቢ እውን ከምቲ ዝተብሃለ ገበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ድማ፡ ነዚ ተስፋ እዚ ዘይፍጸም ኩሉ ሰብሲ ኣምላኽ ካብ ቤቱን ካብ ገንዘቡን ከምኡ ይንገፎ፡ እዎ፡ ከምኡ ንጉፍን ጥራዩን ይኹን፡ ኢለ ኣብ ጎድነይ ዝነበረ ባርኖስ ነገፍኩ። ኩሉ እቲ ኣኼባ ኸአ፡ ኣሜን፡ በለ። ንእግዚኣብሄር ድማ ኣመስገኑ። እዚ ህዝቢ ኸአ ከም እዚ ዘረባ እዚ ገበረ። |