Nehemiah 4:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵላቶም ድማ መጺኦም ምስ የሩሳሌም ኪዋግኡን ኪከላኸሉላን ውዲት ኣተዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መጥተውም ኢየሩሳሌምን ይወጉና ያፈርሷት ዘንድ ሁሉም በአንድነት ተሰበሰቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መጥተውም ኢየሩሳሌምን ይወጉና ያሸብሩ ዘንድ ሁሉም በአንድነት ተማማሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አየሁና ተነሣሁ፥ መኳንንቶቹን፥ ሹማምቱንና የተቀረው ሕዝብ፦ “አትፍሩአቸው፤ ታላቁንና የተፈራውን ጌታ አስታውሱ፥ ስለ ወንድሞቻችሁ፥ ስለ ወንዶች ልጆቻች፥ ስለ ሴቶች ልጆቻችሁ፥ ስለ ሚስቶቻችሁና ስለ ቤቶቻችሁ ተዋጉ።” አልኳቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ደንዴዳዋን እትፐ የሩሳላመ ዪደ ኑና ኦላናዉነ ሻቢርሳናዉ ማቀቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe denddeeddawaan ittippe Yerusaalame yiide nuuna olanawunne shabbirisanaw mak'etteeddinno. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas istti issi bolla gididi Yerusalaame yiidi olanaassinne meto medhdhanaas nu bolla seerida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስቲ ኢሲ ቦላ ጊዲዲ ዬሩሳላሜ ዪዲ ኦላናሲኔ ሜቶ ሜናስ ኑ ቦላ ሴሪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ ኤንቲ እስፈ የሩሳላመ ይድ ኑና ኦላናዉነ መቶ መናዉ ማቀትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho enti issife Yerusalaame yidi nuna olanawunne meto medhanaw maqetidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መጥተውም ኢየሩሳሌምን ይወጉ ዘንድ፣ ሽብርንም ይፈጥሩ ዘንድ ሁሉም በአንድነት አደሙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም በአንድነት ተባብረው ወደ ኢየሩሳሌም ለመምጣትና አደጋ ጥለው ሽብር ለመፍጠር በእኛ ላይ አድማ አደረጉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵላቶም ሓደ ኾይኖም መፂኦም ድማ ንኢየሩሳሌም ክወግኡን ከሸብሩን ተመሓሓሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኩላቶም ሓደ ኾይኖም መጺኦም ንዮርሳሌም ኪወግኡን ኬሸብሩን ተማሓሓሉ። |