Nehemiah 4:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኰነ ግና፡ ሳንባላትን ጦብያን ዓረብን ዓሞናውያንን ኣሽዶዳውያንን መናድቕ የሩሳሌም ከም እተሃንጸን እቲ ስንጥቆታት ኪዕጾ ከም ዝጀመረን ምስ ሰምዑ፡ ኣዝዮም ተቘጥዑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰን​ባ​ላ​ጥና ጦብ​ያም፥ ዓረ​ባ​ው​ያ​ንም፥ አሞ​ና​ው​ያ​ንም፥ አዛ​ጦ​ና​ው​ያ​ንም የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ቅጥር እየ​ታ​ደሰ እንደ ሄደ፥ የፈ​ረ​ሰ​ውም ሊጠ​ገን እንደ ተጀ​መረ በሰሙ ጊዜ እጅግ ተቈጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰንባላጥና ጦብያም ዓረባውያንም አሞናውያንም አሽዶዳውያንም የኢየሩሳሌም ቅጥር እየታደሰ እንደ ሄደ፥ የፈረሰውም ሊጠገን እንደ ተጀመረ በሰሙ ጊዜ እጅግ ተቈጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔም ከቅጥሩ በስተ ኋላ በኩል ባለው በታችኛው ስፍራ ሰይፋቸውን፥ ጦራቸውንና ቀስታቸውን አስይዤ ሕዝቡን በየወገናቸው አቆምኳቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳንባላጽ፥ ጾቢ፥ አራባ ጋድያ አሳይ፥ አሞና ጋድያ አሳይነ አሽዶዳ ካታማ አሳይ የሩሳላመ ግምቢያ ድርሳ ኪታይ ሎኦ ሀኖተን ኦሰቲደ ደእያዋነ ኮለቴዳ ሳአቱካ ባረቴዳ ዎደ ሎይ ሀንቀቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sanbbalaas'i, S'oobbii, Araba gadiyaa asay, Amoona gadiyaa asaynne Ashidooda katamaa Asay Yerusaalame gimbbiyaa dirssaa kiittay lo"o hanotetsan oosettiidde de'iyaawaanne koleteedda sa'atuukka baretteeda wode loytsi hank'k'eteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sanbalaaxey, Xoobbiyay, Arabe dere asay, Amoone dere asaynne Ashdoode dere asay ubbay nuni Yerusalaame gimbeza zaari lo7eththi ooththida gimbeta giddon attida xoo7eta ubbaa tuccishin siyidi keehi hanqettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳንባላጼይ፥ ጾቢያይ፥ ኣራቤ ዴሬ ኣሳይ፥ ኣሞኔ ዴሬ ኣሳይኔ ኣሽዶዴ ዴሬ ኣሳይ ኡባይ ኑኒ ዬሩሳላሜ ጊምቤዛ ዛሪ ሎኤ ኦዳ ጊምቤታ ጊዶን ኣቲዳ ጾኤታ ኡባ ቱጪሺን ሲዪዲ ኬሂ ሃንቄቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳንባላፅ፥ ፆበይ፥ አራበ አሳይ፥ አሞነ አሳይነ አሽዶዳ አሳይ የሩሳላመ ግምበ ኦሶይ ሎኦ ኦሰትሸ ደኤይሳነ ዶያ በሳት ጎርደትዳይሳ ስእዳ ዎደ ዳሮ ይሎትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sanbalaaxi, Xoobbey, Arabe asay, Amoone asaynne Ashdooda asay Yerusalaame gimbe oosoy lo77o oosetishe de7eysanne dooya bessati gordetidaysa si7ida wode daro yilotidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰንባላጥ፣ ጦቢያ፣ ዐረቦች፣ የአሞንና የአሽዶድ ሰዎች፣ የኢየሩሳሌም ቅጥር ሥራ እየተፋጠነና ክፍት ቦታዎቹም ሁሉ እየተሞሉ መሆናቸውን በሰሙ ጊዜ እጅግ ተቈጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰንባላጥ፥ ጦቢያና የዐረብ፥ የዐሞን፥ የአሽዶድም ሕዝብ ጭምር የኢየሩሳሌምን ቅጽር ግንብ እንደገና መልሰን በመሥራት ረገድ ጥሩ የሥራ ውጤት ማስገኘታችንንና በቅጽሮቹ መካከል የነበሩት ክፍት ቦታዎች መዘጋታቸውን በሰሙ ጊዜ በብርቱ ተቈጡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰንባላጥን ጦብያን ሰብ ዓረብን ኣሞናውያንን ኣሽዶዳውያንን ምዕራይ ቅፅሪ ኢየሩሳሌም ከም ዝሰለጠን፥ እቲ ፍርስራስውን ክዕበስ ከም ዝጀመረን ምስ ሰምዑ፥ የመና ተቘጥዑ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ድማ፡ ሳንባላጥን ጦብያን ሰብ ዓረብን ዓሞናውያንን ኣሽዶዳውያንን ምዕራይ መካበብያ ዮርሳሌም ከም ዝሰለጠን፡ እቲ ፍራሳታውን ኪዕበስ ከም ዝጀመረን ምስ ሰምዑ፡ ኣዝዮም ተቖጥዑ።