Nehemiah 4:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኰነ ግና፡ ሳንባላትን ጦብያን ዓረብን ዓሞናውያንን ኣሽዶዳውያንን መናድቕ የሩሳሌም ከም እተሃንጸን እቲ ስንጥቆታት ኪዕጾ ከም ዝጀመረን ምስ ሰምዑ፡ ኣዝዮም ተቘጥዑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰንባላጥና ጦብያም፥ ዓረባውያንም፥ አሞናውያንም፥ አዛጦናውያንም የኢየሩሳሌም ቅጥር እየታደሰ እንደ ሄደ፥ የፈረሰውም ሊጠገን እንደ ተጀመረ በሰሙ ጊዜ እጅግ ተቈጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰንባላጥና ጦብያም ዓረባውያንም አሞናውያንም አሽዶዳውያንም የኢየሩሳሌም ቅጥር እየታደሰ እንደ ሄደ፥ የፈረሰውም ሊጠገን እንደ ተጀመረ በሰሙ ጊዜ እጅግ ተቈጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም ከቅጥሩ በስተ ኋላ በኩል ባለው በታችኛው ስፍራ ሰይፋቸውን፥ ጦራቸውንና ቀስታቸውን አስይዤ ሕዝቡን በየወገናቸው አቆምኳቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳንባላጽ፥ ጾቢ፥ አራባ ጋድያ አሳይ፥ አሞና ጋድያ አሳይነ አሽዶዳ ካታማ አሳይ የሩሳላመ ግምቢያ ድርሳ ኪታይ ሎኦ ሀኖተን ኦሰቲደ ደእያዋነ ኮለቴዳ ሳአቱካ ባረቴዳ ዎደ ሎይ ሀንቀቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sanbbalaas'i, S'oobbii, Araba gadiyaa asay, Amoona gadiyaa asaynne Ashidooda katamaa Asay Yerusaalame gimbbiyaa dirssaa kiittay lo"o hanotetsan oosettiidde de'iyaawaanne koleteedda sa'atuukka baretteeda wode loytsi hank'k'eteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sanbalaaxey, Xoobbiyay, Arabe dere asay, Amoone dere asaynne Ashdoode dere asay ubbay nuni Yerusalaame gimbeza zaari lo7eththi ooththida gimbeta giddon attida xoo7eta ubbaa tuccishin siyidi keehi hanqettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳንባላጼይ፥ ጾቢያይ፥ ኣራቤ ዴሬ ኣሳይ፥ ኣሞኔ ዴሬ ኣሳይኔ ኣሽዶዴ ዴሬ ኣሳይ ኡባይ ኑኒ ዬሩሳላሜ ጊምቤዛ ዛሪ ሎኤ ኦዳ ጊምቤታ ጊዶን ኣቲዳ ጾኤታ ኡባ ቱጪሺን ሲዪዲ ኬሂ ሃንቄቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳንባላፅ፥ ፆበይ፥ አራበ አሳይ፥ አሞነ አሳይነ አሽዶዳ አሳይ የሩሳላመ ግምበ ኦሶይ ሎኦ ኦሰትሸ ደኤይሳነ ዶያ በሳት ጎርደትዳይሳ ስእዳ ዎደ ዳሮ ይሎትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sanbalaaxi, Xoobbey, Arabe asay, Amoone asaynne Ashdooda asay Yerusalaame gimbe oosoy lo77o oosetishe de7eysanne dooya bessati gordetidaysa si7ida wode daro yilotidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰንባላጥ፣ ጦቢያ፣ ዐረቦች፣ የአሞንና የአሽዶድ ሰዎች፣ የኢየሩሳሌም ቅጥር ሥራ እየተፋጠነና ክፍት ቦታዎቹም ሁሉ እየተሞሉ መሆናቸውን በሰሙ ጊዜ እጅግ ተቈጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰንባላጥ፥ ጦቢያና የዐረብ፥ የዐሞን፥ የአሽዶድም ሕዝብ ጭምር የኢየሩሳሌምን ቅጽር ግንብ እንደገና መልሰን በመሥራት ረገድ ጥሩ የሥራ ውጤት ማስገኘታችንንና በቅጽሮቹ መካከል የነበሩት ክፍት ቦታዎች መዘጋታቸውን በሰሙ ጊዜ በብርቱ ተቈጡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰንባላጥን ጦብያን ሰብ ዓረብን ኣሞናውያንን ኣሽዶዳውያንን ምዕራይ ቅፅሪ ኢየሩሳሌም ከም ዝሰለጠን፥ እቲ ፍርስራስውን ክዕበስ ከም ዝጀመረን ምስ ሰምዑ፥ የመና ተቘጥዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ድማ፡ ሳንባላጥን ጦብያን ሰብ ዓረብን ዓሞናውያንን ኣሽዶዳውያንን ምዕራይ መካበብያ ዮርሳሌም ከም ዝሰለጠን፡ እቲ ፍራሳታውን ኪዕበስ ከም ዝጀመረን ምስ ሰምዑ፡ ኣዝዮም ተቖጥዑ። |