Nehemiah 4:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ኣብ መንደቕ ዚሃንጹን እቶም ጾር ዚጾሩን ምስቶም ዚጽዕኑን፡ ነፍሲ ወከፎም ብሓደ ኢዶም ክሰርሑ ጀመሩ፡ በቲ ካልእ ኢዶም ድማ ኣጽዋር ይሕዙ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቅጥሩንም የሚሠሩትና ሸክም ተሸካሚዎቹ በአንድ እጃቸው ይሠሩ ነበር፤ በአንድ እጃቸውም የጦር መሣሪያቸውን ይይዙ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቅጥሩንም የሚሠሩትና ተሸካሚዎቹ በአንድ እጃቸው ይሠሩ ነበር፥ በአንድ እጃቸውም የጦር መሣሪያቸውን ይይዙ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔ፥ ወንድሞቼ፥ ጎበዛዝቶቼና ከኋላዬ የነበሩት ጠባቂዎች ልብሳችንን አናወልቅም ነበር። ወደ ውኃም ስንሄድ እያንዳንዱ መሣሪያውን ይዞ ይሄድ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግምቢያ ድርሳ ግምቢያዋንቱነ ኮሽያዋ ቶክያዋንቱ ኡባይ እት ኩሽያን ኦላ ሚሻ ኦይቂደ፥ እት ኩሽያን ኦሱዋ ኦኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gimbbiyaa dirssaa gimbbiyaawanttunne koshshiyaawaa tookkiyaawanttu ubbay itti kushiyan ola miishshaa oyk'k'iide, itti kushiyan oosuwaa ootsino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dirsaa gimbizayta ubbaa minththeththeettes; tookkizaytikka issi kushen ola massara oykki naagettishe hankko kushaara ooththeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዲርሳ ጊምቢዛይታ ኡባ ሚንቴስ፤ ቶኪዛይቲካ ኢሲ ኩሼን ኦላ ማሳራ ኦይኪ ናጌቲሼ ሃንኮ ኩሻራ ኦቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግምብያ ግምበይሳትነ ኮሽያባ ቶከይሳት እስ ኩሸን ኦላ ሚሸ ኦይክድ፥ እስ ኩሸን ኦሶ ኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | gimbiya gimbeysatinne koshshiyaba tookeysati issi kushen ola miishe oykidi, issi kushen ooso oothosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም ቅጥሩን ይገነቡ ነበር፤ ዕቃ የሚሸከሙት በአንድ እጃቸው ሥራቸውን ሲሠሩ፣ በሌላው እጃቸው የጦር መሣሪያቸውን ይዘው ነበር፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቅጽሩን የሚሠሩትን ሁሉ ያበረታቱ ነበር፤ ሌላው ቀርቶ፥ ተሸካሚዎቹ ጭምር በአንድ እጃቸው ሲሠሩ፥ በሌላ እጃቸው የጦር መሣሪያ ይዘው ለመከላከል ዝግጁዎች ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ቅፅሪ ዝነድቁን እቶም ተሸከምትን ድማ ብሓደ ኢዶም ይሰርሑ ነበሩ፤ ብሓደ ኢዶም ከዓ ኣፅዋሮም ይሕዙ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ኣብ ንመካበብያ ዚነድቁን እቶም ተሰከምትን መሰከምትን ብሓደ ኢዶም ዕዮ ይዐዩ፡ ብሓደ ኢዶም ከአ ኣጽዋሮም ሒዞም ነበሩ። |