Nehemiah 4:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኰነ ድማ፡ ጸላእትና ከም እተፈልጠና ምስ ሰምዑ፡ ኣምላኽ ድማ ምኽሮም ከም ዘጥፍኦም ምስ ሰምዑ፡ ኵላትና ነፍሲ ወከፍና ናብ ዕዮኡ ተመለስና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጠላ​ቶ​ቻ​ች​ንም እንደ ዐወ​ቅ​ን​ባ​ቸው፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ምክ​ራ​ቸ​ውን ከንቱ እን​ዳ​ደ​ረ​ገው ሰሙ፤ እኛም ሁላ​ችን ወደ ቅጥሩ እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ችን ወደ ሥራ​ችን ተመ​ለ​ስን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጠላቶቻችንም ይህ ነገር እንደ ደረሰልን፥ እግዚአብሔርም ምክራቸውን ከንቱ እንዳደረገው ሰሙ፤ እኛም ሁላችን ወደ ቅጥሩ እያንዳንዳችን ወደ ሥራችን ተመለስን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኛ ሥራውን ሠራን፤ እኩሌቶቹ ደግሞ ጎሕ ሲቀድ ጀምሮ ከዋክብት እስኪወጡ ድረስ ጦር ይይዙ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኑ ሞርከቱ ኑና ቆሀናዉ ማቀቴዳዋ ኑን ኤሬዳዋ ኡንቱንቱ ስሴድኖ። ቃይ ጾሳይካ ኡንቱንቱ ማቁዋ ሀዳ ከሴዳዋ አኬኬድኖ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ኑን ኡባይካ ስሚደ፥ ኑ ግምቢያ ድርሳ ኦሱዋ ዶሜዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nu morkketuu nuuna k'ohanaw mak'k'eteeddawaa nuuni ereeddawaa unttunttu siseeddino. K'ay S'oossaykka unttunttu mak'k'uwaa hada kesseeddawaa akeekeeddino. Hewaappe guyyiyaan, nuuni ubbaykka simmiide, nu gimbbiyaa dirssaa oosuwaa doommeeddo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nu morkketi nuna qohana giidi ba garsan seeretti caaqettidayssi nuukko gakkidayssa siyidinne Xoossayka istta qofa hada ooththidayssa istti eridaappe guye nuni ubbay gimbeza ooso gede sinththe gujjidos.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኑ ሞርኬቲ ኑና ቆሃና ጊዲ ባ ጋርሳን ሴሬቲ ጫቄቲዳይሲ ኑኮ ጋኪዳይሳ ሲዪዲኔ ጾሳይካ ኢስታ ቆፋ ሃዳ ኦዳይሳ ኢስቲ ኤሪዳፔ ጉዬ ኑኒ ኡባይ ጊምቤዛ ኦሶ ጌዴ ሲን ጉጂዶስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኑ ሞርከት ኑና ቆሀናዉ ማቀትዳይሳ ኑኒ ኤርዳይሳ ኤንቲ ስእዶሶና። ቃስ ፆሳይ ኤንታ ማቁዋ ሀዳ ከስዳይሳ አኬክዶሶና። ሄሳፈ ጉየ፥ ኑ ኡባይ ስሚድ፥ ግምበ ኦሱዋ ዶምዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nu morketi nuna qohanaw maqetidaysa nuuni eridaysa enti si7idosona. Qassi Xoossay enta maquwa hada kessidaysa akeekidosona. Hessafe guye, nu ubbay simmidi, gimbe oosuwa doomida.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አድማቸውን እንዳወቅንባቸውና እግዚአብሔርም ዕቅዳቸውን ከንቱ እንዳደረገባቸው ጠላቶቻችን በሰሙ ጊዜ፣ ሁላችን ወደ ቅጥሩ፣ እያንዳንዳችንም ወደየሥራችን ተመለስን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጠላቶቻችንም የተማማሉበትን አድማ የደረስንበት መሆኑን ሰሙ፤ እግዚአብሔርም ዕቅዳቸውን እንዳከሸፈባቸው ተገነዘቡ፤ ከዚያ በኋላ ሁላችንም የቅጽሩን ግንብ መሥራታችንን ቀጠልን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ፀላእትና እዝ ነገር እዙይ ኸም ዝፈለጥና፥ ኣምላኽ ከዓ ንምኽሮም ከንቱ ኸም ዝገበሮ ምስ ሰምዑ፥ ንሕና ዅላትናውን ናብቲ ቕፅሪ፥ ነፍሲ ወከፍና ድማ ነናብ ስራሑ ተመለስና።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ድማ፡ እቶም ጸላእትና እዚ ነገር እዚ ኸም እተፈለጠና፡ ኣምላኽ ከአ ንምኽሮም ከንቱ ኸም ዝገበሮ ምስ ሰምዑ፡ ኩላትና ናብቲ መካበብያ፡ ነፍሲ ወከፍ ድማ ነናብ ዕዩኡ ተመለስና።