Nehemiah 4:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኰነ ድማ፡ ጸላእትና ከም እተፈልጠና ምስ ሰምዑ፡ ኣምላኽ ድማ ምኽሮም ከም ዘጥፍኦም ምስ ሰምዑ፡ ኵላትና ነፍሲ ወከፍና ናብ ዕዮኡ ተመለስና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጠላቶቻችንም እንደ ዐወቅንባቸው፥ እግዚአብሔርም ምክራቸውን ከንቱ እንዳደረገው ሰሙ፤ እኛም ሁላችን ወደ ቅጥሩ እያንዳንዳችን ወደ ሥራችን ተመለስን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጠላቶቻችንም ይህ ነገር እንደ ደረሰልን፥ እግዚአብሔርም ምክራቸውን ከንቱ እንዳደረገው ሰሙ፤ እኛም ሁላችን ወደ ቅጥሩ እያንዳንዳችን ወደ ሥራችን ተመለስን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኛ ሥራውን ሠራን፤ እኩሌቶቹ ደግሞ ጎሕ ሲቀድ ጀምሮ ከዋክብት እስኪወጡ ድረስ ጦር ይይዙ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑ ሞርከቱ ኑና ቆሀናዉ ማቀቴዳዋ ኑን ኤሬዳዋ ኡንቱንቱ ስሴድኖ። ቃይ ጾሳይካ ኡንቱንቱ ማቁዋ ሀዳ ከሴዳዋ አኬኬድኖ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ኑን ኡባይካ ስሚደ፥ ኑ ግምቢያ ድርሳ ኦሱዋ ዶሜዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nu morkketuu nuuna k'ohanaw mak'k'eteeddawaa nuuni ereeddawaa unttunttu siseeddino. K'ay S'oossaykka unttunttu mak'k'uwaa hada kesseeddawaa akeekeeddino. Hewaappe guyyiyaan, nuuni ubbaykka simmiide, nu gimbbiyaa dirssaa oosuwaa doommeeddo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nu morkketi nuna qohana giidi ba garsan seeretti caaqettidayssi nuukko gakkidayssa siyidinne Xoossayka istta qofa hada ooththidayssa istti eridaappe guye nuni ubbay gimbeza ooso gede sinththe gujjidos. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኑ ሞርኬቲ ኑና ቆሃና ጊዲ ባ ጋርሳን ሴሬቲ ጫቄቲዳይሲ ኑኮ ጋኪዳይሳ ሲዪዲኔ ጾሳይካ ኢስታ ቆፋ ሃዳ ኦዳይሳ ኢስቲ ኤሪዳፔ ጉዬ ኑኒ ኡባይ ጊምቤዛ ኦሶ ጌዴ ሲን ጉጂዶስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑ ሞርከት ኑና ቆሀናዉ ማቀትዳይሳ ኑኒ ኤርዳይሳ ኤንቲ ስእዶሶና። ቃስ ፆሳይ ኤንታ ማቁዋ ሀዳ ከስዳይሳ አኬክዶሶና። ሄሳፈ ጉየ፥ ኑ ኡባይ ስሚድ፥ ግምበ ኦሱዋ ዶምዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nu morketi nuna qohanaw maqetidaysa nuuni eridaysa enti si7idosona. Qassi Xoossay enta maquwa hada kessidaysa akeekidosona. Hessafe guye, nu ubbay simmidi, gimbe oosuwa doomida. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አድማቸውን እንዳወቅንባቸውና እግዚአብሔርም ዕቅዳቸውን ከንቱ እንዳደረገባቸው ጠላቶቻችን በሰሙ ጊዜ፣ ሁላችን ወደ ቅጥሩ፣ እያንዳንዳችንም ወደየሥራችን ተመለስን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጠላቶቻችንም የተማማሉበትን አድማ የደረስንበት መሆኑን ሰሙ፤ እግዚአብሔርም ዕቅዳቸውን እንዳከሸፈባቸው ተገነዘቡ፤ ከዚያ በኋላ ሁላችንም የቅጽሩን ግንብ መሥራታችንን ቀጠልን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ፀላእትና እዝ ነገር እዙይ ኸም ዝፈለጥና፥ ኣምላኽ ከዓ ንምኽሮም ከንቱ ኸም ዝገበሮ ምስ ሰምዑ፥ ንሕና ዅላትናውን ናብቲ ቕፅሪ፥ ነፍሲ ወከፍና ድማ ነናብ ስራሑ ተመለስና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ድማ፡ እቶም ጸላእትና እዚ ነገር እዚ ኸም እተፈለጠና፡ ኣምላኽ ከአ ንምኽሮም ከንቱ ኸም ዝገበሮ ምስ ሰምዑ፡ ኩላትና ናብቲ መካበብያ፡ ነፍሲ ወከፍ ድማ ነናብ ዕዩኡ ተመለስና። |