Nehemiah 4:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ ኣብ ታሕተዋይ ቦታታት ብድሕሪ እቲ መንደቕን ኣብ ላዕለዎት ቦታታትን ኣቐመጥክዎም፣ ነቶም ህዝቢ ድማ ከከም ወለዶኦም ብኣስያፎምን ብዂናቶምን ብቐስቲኦምን መዘዝክዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከቅጥሩም በስተኋላ በኩል ባለው በታችኛው ክፍል በሰዋራ ስፍራ ሰይፋቸውንና ጦራቸውን፥ ቀስታቸውንም አስይዤ ሕዝቡን በየወገናቸው አቆምኋቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከቅጥሩም በስተ ኋላ በኩል ባለው በታችኛው ስፍራ ሰይፋቸውን ጦራቸውንም ቀስታቸውንም አስይዤ ሕዝቡን በየወገናቸው አቆምኋቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መኳንንቱን፥ ሹማምቱንና የቀሩትን ሕዝብ እንዲህ አልኋቸው፦ “ሥራው ብዙና ሰፊ ነው፥ እኛም በቅጥሩ ላይ አንዱ ከሌላው ርቆ ተለያይተናል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ኑ አሳፐ ማሻ፥ ቶራነ ዎንዳፍያ ኦይቂደ አሳ ኡንቱንቱ ዛርያን ዛርያን ማራደ፥ ኪታይ ዉርቤና ሄራን ግምቢያፐ ዞኮ ባጋና ናጋናዳን ዎድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, nu asaappe mashshaa, tooraanne wonddaafiyaa oyk'k'iide asaa unttunttu zariyaan zariyaan maaraade, kiitay wuribeenna heeraan gimbbiyaappe zokko baggana naaganaadan wotsaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas asaa giddofe giththa mashsha, tooranne wondafe oykkida asaa, dabbofe dabbofe giigsada gimbey oosetti polettonttaasos guye baggara naagana mala ooththadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኣሳ ጊዶፌ ጊ ማሻ፥ ቶራኔ ዎንዳፌ ኦይኪዳ ኣሳ፥ ዳቦፌ ዳቦፌ ጊጊሳዳ ጊምቤይ ኦሴቲ ፖሌቶንታሶስ ጉዬ ባጋራ ናጋና ማላ ኦዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ኑ አሳፐ ማሸ፥ ቶራነ ዶንገ ኦይክዳ አሳ ኤንታ ሶ አሳን አሳን ጊግሳዳ ኦሶይ ዉርቦና ሄራን ግምብያስ ጉየራ ጋርሳ ባጋን ናጋና መላ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, nu asaape mashshe, tooranne donge oykida asaa enta soo asan asan giigisada oosoy wuriboona heeran gimbiyas guyera garsa baggan naagana mela oothas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ከቅጥሩ በስተ ኋላ በሚገኙ ግልጽ ቦታዎች ላይ ከሕዝቡ አንዳንዶቹ ሰይፋቸውን፣ ጦራቸውንና ቀስታቸውን እንደ ያዙ በየቤተ ሰባቸው በመመደብ ቦታቸውን እንዲይዙ አደረግሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ከሕዝባችን መካከል ሰይፍ፥ ጦርና ቀስት የያዙ ሰዎችን በየጐሣቸው በማዘጋጀት፥ ሥራው ባልተጠናቀቀበት ቦታ ሁሉ በቅጽሩ ግንብ በስተጀርባ እንዲመሸጉ አደረግሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ኣነ ነቶም ህዝቢ ብድሕሪ እቲ ቕፅሪ፥ በቲ ዘይተመልአ ቕሉዕ ስፍራታት በብማይ ቤቶም ኣስይፍቶምን ኲናውቶምን ቀስትታቶምን ሒዞም ደው ከም ዝብሉ ገበርክዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ኣነ ነቲ ህዝቢ ብድሕሪ መካበብያ፡ በቲ ታሕታይ ቦታ ኣብ ቃልዕ ስፍራታት በብዓሌታቶም ኣስያፎምን ኩናውቶምን ቀስትታቶምን ሒዞም ደው ኣበልክዎም። |