Nehemiah 3:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብድሕሪኡ ዑዚኤል ወዲ ሃርሃያ፡ ካብ ኣንጠረኛታት ወርቂ ኣዐረየ። ኣብ ጥቓኡ ሃናንያ ወዲ ሓደ ኻብቶም ሰራሕቲ መድሃኒት እውን ሓወየ፣ ንየሩሳሌም ድማ ክሳብ እቲ ገፊሕ መንደቕ ኣጽናዕዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ጠ​ገ​ባ​ቸ​ውም ወርቅ አን​ጥ​ረ​ኛው የሐ​ሬ​ህያ ልጅ ዑዝ​ኤል ሠራ። በአ​ጠ​ገ​ቡም ከሽቱ ቀማ​ሚ​ዎች የነ​በረ ሐና​ንያ ሠራ፤ እስከ ሰፊው ቅጥር ድረስ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምን ጠገኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአጠገባቸውም ወርቅ አንጥረኛው የሐርሃያ ልጅ ዑዝኤል አደሰ። በአጠገቡም ከሽቱ ቀማሚዎች የነበረ ሐናንያ አደሰ፤ እስከ ሰፊው ቅጥር ድረስ ኢየሩሳሌምን ጠገኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአጠገባቸውም ወርቅ አንጥረኛው የሐርሃያ ልጅ ዑዚኤል አደሰ። በአጠገቡም የሽቶ ቀማሚዎች ልጅ ሐናንያ አደሰ፤ እስከ ሰፊው ቅጥር ድረስ ኢየሩሳሌምን አደሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎርቃ ትግያ ሀርሃያ ናአይ ኡዝኤል ኡንቱንቱ ጋጻን ደእያ ሳኣ ግምቤዳ። ቃይ አ ጋጻን ደእያ ሳኣ ሽቱዋ መያ ሀናኒ ግምቤዳ። ኡንቱንቱ ላኡ እትፐ አኮ ግምቢያ ጌተትያ ሳኣ ጋካናዉ፥ የሩሳላመ ግምቢያ ግምቤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Work'k'aa tigiyaa Harihaaya na'ay Uuzi'eeli unttunttu gas'aan de'iyaa sa'aa gimbbeedda. K'ay Aa gas'aan de'iyaa sa'aa shittuwaa med'd'iyaa Hanaanii gimbbeedda. Unttunttu laa"u ittippe Aako Gimbbiyaa geetettiyaa sa'aa gakkanaw, Yerusaalame gimbbiyaa gimbbeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izappe kaalli dizayssa worqqa qoxxiza Harhaya naa Uzi7eeley zaari ooththides; kaalli dizayssa shitto kessiza Hanaaniyay zaari ooththides; ha asati Yerusalaamen, «Aaho gimbe» geetettizaso gakkanaas dizayssa ubbaa zaari ooththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛፔ ካሊ ዲዛይሳ ዎርቃ ቆጺዛ ሃርሃያ ና ኡዚኤሌይ ዛሪ ኦዴስ፤ ካሊ ዲዛይሳ ሺቶ ኬሲዛ ሃናኒያይ ዛሪ ኦዴስ፤ ሃ ኣሳቲ ዬሩሳላሜን፥ «ኣሆ ጊምቤ» ጌቴቲዛሶ ጋካናስ ዲዛይሳ ኡባ ዛሪ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎርቃ ሼሽያ ሀርሀያ ናአይ ኡዝኤል ኤንታ ማታን ደእያ በሳ ግምብስ። ቃስ እያ ማታን ደእያ በሳ ሽቶ ኦያ ሀናን ግምብስ። ኤንቲ ናምአይ እስፈ የሩሳላመ ዳልጋ ግምብያ ጌተትያ በሳ ጋካናዉ ደእያ በሳ ግምብዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Worqa sheeshiya Harihaya na7ay Uzi7eeli enta matan de7iya bessaa gimbis. Qassi iya matan de7iya bessaa shitto oothiya Hanaani gimbis. Enti nam7ay issife Yerusalaame Dalga Gimbiya geetetiya bessaa gakanaw de7iya bessaa gimbidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከወርቅ አንጥረኞች አንዱ የሆነው የሐርሃያ ልጅ ዑዝኤል የሚቀጥለውን ክፍል ሠራ፤ ከሽቱ ቀማሚዎች አንዱ የሆነው ሐናንያ ደግሞ ከዚያ ቀጥሎ ያለውን መልሶ ሠራ። እነርሱም “ሰፊው ቅጥር” ተብሎ እስከሚጠራው ድረስ ኢየሩሳሌምን መልሰው ሠሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወርቅ አንጣሪው የሐርሃያ ልጅ ዑዝኤል ከዚያ ቀጥሎ ያለውን ክፍል ሠራ። ቀጥሎ ያለውንም ክፍል ሽቶ ቀማሚው ሐናንያ ሠራ፤ እነዚህ ሰዎች ኢየሩሳሌምን “ሰፊው ቅጽር” ተብሎ እስከሚጠራው ስፍራ ድረስ ያለውን ሁሉ ሠሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዑዝኤል ወዲ ሓርሃያ፥ ሰራሒ ወርቂ ኸዓ፥ ካብኣቶም ቀፂሉ ዘሎ ነደቐ። ሃናንያ ኻብቶም ቀመምቲ ሽቱ ድማ፥ ካብኡ ቐፂሉ ዘሎ ነደቐ። ንኢየሩሳሌም ከዓ ኽሳዕ እቲ ገፊሕ ቅፅሪ ነደቕዋ።
Amharic Tigrinya 2011 ቡዙኤል ወዲ ሓርሃያ፡ ኣንጠረኛታት ወርቂ ኸአ ምስኡ፡ ኣልጊቡ ኣዐረየ። ሃናንያ ኻብቶም ገብርቲ ሽቱ ድማ ምስኡ ኣልጊቡ ኣዐረየ። ንዮርሳሌም ክሳዕ እቲ ገፊሕ መካበብያ ትኹን ሓደግዋ።