Nehemiah 3:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ጥቓኦም ድማ ተቆኣያውያን ሓወዩ። መኳንነቶም ግና ንስራሕ ጐይታኦም ክሳዶም ኣየቐመጡን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአጠገባቸውም ቴቁሓውያን ይሠሩ ጀመሩ፤ ታላላቆቻቸው ግን ለሥራው አንገታቸውን አላዋረዱም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአጠገባቸውም ቴቁሐውያን አደሱ፤ ታላላቆቻቸው ግን ለጌታቸው ሥራ አንገታቸውን አላዋረዱም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአጠገባቸውም ቴቁአውያን አደሱ፤ መኳንንቶቻቸው ግን ለጌታቸው ሥራ አንገታቸውን አልሰጡም ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ጋጻን ደእያ ሳኣ ታቆአ ካታማ አሳቱ ግምቤድኖ፤ ግዶ ሽን፥ ሄ ካታማ ካፓቱ ባረንቶ እመቴዳ ኪታ እጼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa gas'aan de'iyaa sa'aa Tak'o"a katamaa asatuu gimbbeeddino; gido shin, he katamaa kaappatuu barenttoo imetteedda kiitaa is's'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izappe kaalli dizayssa Tequhe katama asati zaari ooththida; gido attiin he kataman diza shuumeti istta oosisiza asati isttas gisha immida oosoza, «Ooththoko!» gi ixxida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛፔ ካሊ ዲዛይሳ ቴቁሄ ካታማ ኣሳቲ ዛሪ ኦዳ፤ ጊዶ ኣቲን ሄ ካታማን ዲዛ ሹሜቲ ኢስታ ኦሲሲዛ ኣሳቲ ኢስታስ ጊሻ ኢሚዳ ኦሶዛ፥ «ኦኮ!» ጊ ኢጺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ማታን ደእያ በሳ ታቆሀ ካታማ አሳት ግምብዶሶና። ሽን ሄ ካታማ ሀላቃት ባንታዉ እመትዳ ኦሱዋ ኦና እፅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya matan de7iya bessaa Taqoha katamaa asati gimbidosona. Shin he katamaa halaqati bantaw imetida oosuwa oothonna ixidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሚቀጥለውን ክፍል የቴቁሐ ሰዎች መልሰው ሠሩ፤ መኳንንቶቻቸው ግን በተቈጣጣሪ አሠሪዎቻቸው ሥር ሆነው በሥራው መጠመድ አልፈለጉም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የተቆዓ ከተማ ሰዎች ከዚያ ቀጥሎ ያለውን ክፍል ሠሩ፤ ነገር ግን የከተማይቱ ሹማምንት በተቈጣጣሪዎች የተመደበላቸውን የጒልበት ሥራ መሥራትን እምቢ አሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቴቁሓውያን ከዓ ኻብኡ ቐፂሉ ዘሎ ነደቑ። እቶም ክቡራቶም ግና ናብቲ ስራሕ ጐይታኦም ክሳዶም ኣየዘንበሉን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ተቆዓውያን ከአ ኣልጊቦም ኣዐረዩ። እቶም ክቡራቶም ግና ክሳዶም ናብቲ ዕዮ ጎይትኦም ኣየበሉን። |