Nehemiah 3:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ጥቓኦም ድማ ተቆኣያውያን ሓወዩ። መኳንነቶም ግና ንስራሕ ጐይታኦም ክሳዶም ኣየቐመጡን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ጠ​ገ​ባ​ቸ​ውም ቴቁ​ሓ​ው​ያን ይሠሩ ጀመሩ፤ ታላ​ላ​ቆ​ቻ​ቸው ግን ለሥ​ራው አን​ገ​ታ​ቸ​ውን አላ​ዋ​ረ​ዱም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአጠገባቸውም ቴቁሐውያን አደሱ፤ ታላላቆቻቸው ግን ለጌታቸው ሥራ አንገታቸውን አላዋረዱም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአጠገባቸውም ቴቁአውያን አደሱ፤ መኳንንቶቻቸው ግን ለጌታቸው ሥራ አንገታቸውን አልሰጡም ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ጋጻን ደእያ ሳኣ ታቆአ ካታማ አሳቱ ግምቤድኖ፤ ግዶ ሽን፥ ሄ ካታማ ካፓቱ ባረንቶ እመቴዳ ኪታ እጼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa gas'aan de'iyaa sa'aa Tak'o"a katamaa asatuu gimbbeeddino; gido shin, he katamaa kaappatuu barenttoo imetteedda kiitaa is's'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izappe kaalli dizayssa Tequhe katama asati zaari ooththida; gido attiin he kataman diza shuumeti istta oosisiza asati isttas gisha immida oosoza, «Ooththoko!» gi ixxida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛፔ ካሊ ዲዛይሳ ቴቁሄ ካታማ ኣሳቲ ዛሪ ኦዳ፤ ጊዶ ኣቲን ሄ ካታማን ዲዛ ሹሜቲ ኢስታ ኦሲሲዛ ኣሳቲ ኢስታስ ጊሻ ኢሚዳ ኦሶዛ፥ «ኦኮ!» ጊ ኢጺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ ማታን ደእያ በሳ ታቆሀ ካታማ አሳት ግምብዶሶና። ሽን ሄ ካታማ ሀላቃት ባንታዉ እመትዳ ኦሱዋ ኦና እፅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya matan de7iya bessaa Taqoha katamaa asati gimbidosona. Shin he katamaa halaqati bantaw imetida oosuwa oothonna ixidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሚቀጥለውን ክፍል የቴቁሐ ሰዎች መልሰው ሠሩ፤ መኳንንቶቻቸው ግን በተቈጣጣሪ አሠሪዎቻቸው ሥር ሆነው በሥራው መጠመድ አልፈለጉም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የተቆዓ ከተማ ሰዎች ከዚያ ቀጥሎ ያለውን ክፍል ሠሩ፤ ነገር ግን የከተማይቱ ሹማምንት በተቈጣጣሪዎች የተመደበላቸውን የጒልበት ሥራ መሥራትን እምቢ አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቴቁሓውያን ከዓ ኻብኡ ቐፂሉ ዘሎ ነደቑ። እቶም ክቡራቶም ግና ናብቲ ስራሕ ጐይታኦም ክሳዶም ኣየዘንበሉን።
Amharic Tigrinya 2011 ተቆዓውያን ከአ ኣልጊቦም ኣዐረዩ። እቶም ክቡራቶም ግና ክሳዶም ናብቲ ዕዮ ጎይትኦም ኣየበሉን።