Nehemiah 3:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ጥቓኦም ድማ መሬሞት ወዲ ኡርያ ወዲ ቆሽ ኣዐረየ። ኣብ ጥቓኦም ድማ መሱላም ወዲ በረግያ ወዲ መሳቤል ኣዐረየ። ኣብ ጥቓኦም ድማ ጻዶቅ ወዲ ባዓና ሓወየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ጠ​ገ​ባ​ቸ​ውም የቆስ ልጅ የኡ​ርያ ልጅ ሚራ​ሞት ይሠራ ጀመረ። በአ​ጠ​ገ​ባ​ቸ​ውም የሜ​ሴ​ዜ​ቤል ልጅ የበ​ራ​ክያ ልጅ ሜሱ​ላም ይሠራ ጀመረ። በአ​ጠ​ገ​ባ​ቸ​ውም የበ​ሃና ልጅ ሳዶቅ ይሠራ ጀመረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአጠገባቸውም የአቆስ ልጅ የኦርዮ ልጅ ሜሪሞት አደሰ። በአጠገባቸውም የሜሴዜቤል ልጅ የበራክያ ልጅ ሜሱላም አደሰ። በአጠገባቸውም የበዓና ልጅ ሳዶቅ አደሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአጠገባቸውም የቆጽ ልጅ የኡሪያ ልጅ ሜሬሞት አደሰ። በአጠገባቸውም የመሼዛቤል ልጅ የቤሬክያ ልጅ ሜሹላም አደሰ። በአጠገባቸውም የባዓና ልጅ ጻዶቅ አደሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ጋጻን ደእያ ሳኣ ሀቆጻ ናኣ ግዴዳ ኦርዮና ናአይ ማረሞት ግምቤዳ። አ ጋጻን ደእያ ሳኣ ማሸዛቤላ ናኣ በረክያ ናአይ ማሹላም ግምቤዳ። አ ጋጻን ደእያ ሳኣ ባኣና ናአይ ጻዶቀ ግምቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu gas'aan de'iyaa sa'aa Hak'k'oos'a na'aa gideedda Ooriyoona na'ay Maremooti gimbbeedda. Aa gas'aan de'iyaa sa'aa Mashezaabeela na'aa Berekiyaa na'ay Mashulaami gimbbeedda. Aa gas'aan de'iyaa sa'aa Ba'aana na'ay S'aadook'e gimbbeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izappe kaalli dizayssa Haqoxe naaza naa Uriya naa Mermotey zaari ooththides; kaalli dizayssa Meshezabele naaza naa Baraakaye naa Mashulaamey zaari ooththides; izappe kaalli dizayssa Ba7aana naa Saadooqey zaari ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛፔ ካሊ ዲዛይሳ ሃቆጼ ናዛ ና ኡሪያ ና ሜርሞቴይ ዛሪ ኦዴስ፤ ካሊ ዲዛይሳ ሜሼዛቤሌ ናዛ ና ባራካዬ ና ማሹላሜይ ዛሪ ኦዴስ፤ ኢዛፔ ካሊ ዲዛይሳ ባኣና ና ሳዶቄይ ዛሪ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታ ካልድ ደእያ በሳ ሀቆፃ ናአ ግድዳ ኡራያ ናአይ ማረሞት ግምብስ። እያፐ ካልድ ደእያ በሳ ማሰዛቤላ ናአ ባራካ ናአይ ማሱላም ግምብስ። እያፐ ካልድ ደእያ በሳ ባአና ናአይ ሳዶቅ ግምብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enta kaallidi de7iya bessaa Haqooxa na7a gidida Uraya na7ay Maremooti gimbis. Iyape kaallidi de7iya bessaa Masezabeela na7a Baraka na7ay Masulaami gimbis. Iyape kaallidi de7iya bessaa Ba7ana na7ay Saadoqi gimbis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የአቆስ ልጅ የኦርዮ ልጅ ሜሪሞት ከዚያ ቀጥሎ ያለውን ክፍል መልሶ ሠራ። ከእርሱ ቀጥሎ ያለውን የሜሴዜቤል ልጅ የበራክያ ልጅ ሜሱላም መልሶ ሠራ። ከእርሱ ቀጥሎ ያለውን የበዓና ልጅ ሳዶቅ መልሶ ሠራ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሀቆጽ የልጅ ልጅ የሆነው የኡሪያ ልጅ መሬሞት ከዚያ ቀጥሎ ያለውን ክፍል ሠራ። (አደሰ ቢሆን ይመረጣል) የመሼዛቤል የልጅ ልጅ የሆነው የበራክያ ልጅ መሹላም ቀጥሎ ያለውን ክፍል ሠራ፤ ከዚያም ቀጥሎ የሚገኘውን ክፍል የበዓና ልጅ ሳዶቅ ሠራው። (አደሰ ቢሆን ይመረጣል)
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሜሪሞት፥ ወዲ ኦርዮ ወዲ ኣቆስ ከዓ ኻብኣቶም ቀፂሉ ዘሎ ነደቐ። ሜሱላም ወዲ በራክያ፥ ወዲ ሜሴዜቤል ድማ ኻብኣቶም ቀፂሉ ዘሎ ነደቐ። ሳዶቅ ወዲ በዓና ድማ ኻብኡ ቐፂሉ ዘሎ ነደቐ።
Amharic Tigrinya 2011 መሬሞት፡ ወኢ ኡርያ ወዲ ሃቆጽ ከአ ምሳታቶም ኣልጊቡ ኣዐረየ። መሹላም ወዲ በረክያ፡ ወዲ መሻዛብኤል ድማ ምሳታቶም ኣልጊቡ ኣዐረየ።