Nehemiah 3:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብድሕሪ እዚ፡ ተቆኣያውያን፡ ኣብ መንጽር እቲ ንደገ ዚወጽእ ዓብዪ ግምቢ፡ ክሳዕ መንደቕ ኦፌል፡ ካልእ ኽፋል ኣዐረዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእርሱም በኋላ ቴቁሐውያን ወጥቶ በቆመው በታላቁ ግንብ አንጻር ያለውን እስከ ዖፌል ቅጥር ድረስ ሌላውን ክፍል ሠሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእርሱም በኋላ ቴቁሐውያን ወጥቶ በቆመው በታላቁ ግንብ አንጻር ያለውን እስከ ዖፌል ቅጥር ድረስ ሌላውን ክፍል አደሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእርሱም በኋላ ቴቁአውያን ታላቁ “የወጣው ግንብ” ፊት ለፊት ጀምሮ እስከ “ዖፌል ቅጥር” ድረስ ያለውን ሌላውን ክፍል አደሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱፐ ካልያዋ ታቆአ ካታማ አሳይ ግምቢያፐ ስንን ሀራ ባጋና ደኢያሳፐ ቢደ፥ ኦፌላ ግምቢያ ድርሳፐ ሃክ ደእያ ዎልቃማ ማማ ግምቢያ ጋካናዉ ደእያ ሳኣ ግምቤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttuppe kaalliyaawaa Tak'o"a katamaa Asay gimbbiyaappe sintsan hara baggana de'iyaasaappe biide, Ofeela gimbbiyaa dirssaappe haakki de'iyaa wolk'k'aama maammaa gimbbiyaa gakkanaw de'iyaa sa'aa gimbbeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe kaalli dizayssa Tequhe asay hara qasseka Xoossa Keeththa naages oosettida gita gimbefe doommidi, «Ofeele» matan diza gimbe gakkanaas dizayssa zaari ooththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ካሊ ዲዛይሳ ቴቁሄ ኣሳይ ሃራ ቃሴካ ጾሳ ኬ ናጌስ ኦሴቲዳ ጊታ ጊምቤፌ ዶሚዲ፥ «ኦፌሌ» ማታን ዲዛ ጊምቤ ጋካናስ ዲዛይሳ ዛሪ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታፈ ካልድ ታቆሀ ካታማ አሳይ ግምብያ ስንን ደእያ በሳፈ ብድ፥ ኦፌላ ማታን ደእያ ግምብያ ጋካናዉ ደእያ በሳ ግምብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Entafe kaallidi Taqoha katamaa asay gimbiya sinthan de7iya bessaafe bidi, Ofeela matan de7iya gimbiya gakanaw de7iya bessaa gimbidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእነርሱ ቀጥሎ የቴቁሐ ሰዎች ከታላቁ ግንብ ትይዩ ጀምሮ እስከ ዖፌል ቅጥር ድረስ ያለውን ሌላ ክፍል መልሰው ሠሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የተቆዓ ሰዎችም ከዚያ ቀጥለው ለሁለተኛ ጊዜ ለቤተ መቅደሱ መጠበቂያ ከተሠራው ከታላቁ ግንብ ፊት ለፊት ጀምሮ በዖፌል አጠገብ እስከሚገኘው ቅጽር ያለውን ሠሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብድሕሪኡ እቶም ቴቁሓውያን ካልእ ክፍሊ ኻብ መንፅር እቲ ውፁእ ዓብዪ ግንብን ክሳዕ እቲ መንደቕ ዖፌልን ዘሎ ኣዐረዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብድሕሪኡ እቶም ተቖዓውያን ካልእ ክፍሊ ኣብ መንጽር እቲ ውጹእ ዓብዩ ግምብን ክሳዕ እቲ መንደቕ ዖፌልብ ኣዐረዩ። |