Nehemiah 3:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ጥቓኡ ድማ ሰብ ያሪኮ ሃነጹ። ኣብ ጥቓኦም ድማ ሳኩር ወዲ ኢምሪ ሃነጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአጠገቡም የኢያሪኮ ሰዎች ሠሩ፤ በአጠገባቸውም የአምሪ ልጅ የዘኩር ልጆች ሠሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአጠገቡ የኢያሪኮ ሰዎች ሠሩ፤ በአጠገባቸውም የአምሪ ልጅ ዘኩር ሠራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአጠገቡ የኢያሪኮ ሰዎች ሠሩ፤ በአጠገቡም የኢምሪ ልጅ ዛኩር ሠራ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ጋጻን ደእያ ሳኣ እያርኮ አሳይ ግምቤዳ። ኡንቱንቱ ጋጻን ደእያ ሳኣ እምራ ናአይ ዛኩር ግምቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu gas'aan de'iyaa sa'aa Iyaarkko Asay gimbbeedda. Unttunttu gas'aan de'iyaa sa'aa Imira na'ay Zakkuuri gimbbeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izappe kaalli dizayssa Iyarkko asati ooththishin izappe kaallizayssa Imire naa Zakurey zaari ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛፔ ካሊ ዲዛይሳ ኢያርኮ ኣሳቲ ኦሺን ኢዛፔ ካሊዛይሳ ኢሚሬ ና ዛኩሬይ ዛሪ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ላንቀን ደእያ በሳ እያርኮ አሳይ ግምብን፥ ካልድ ደኤይሳ እምራ ናአይ ዛኩር ግምብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta lanqen de7iya bessaa Iyaarko asay gimbin, kaallidi de7eysa Imira na7ay Zakuri gimbis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቀጥሎ ያለውንም የኢያሪኮ ሰዎች ሠሩ፤ እነርሱ ከሠሩት ቀጥሎ ደግሞ የአምሪ ልጅ ዘኩር ሠራ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኢያሪኮ ሰዎች የዚያን ተከታይ ክፍል ሲሠሩ፥ ዘኩር የተባለው የኢምሪ ልጅ ከዚያ ቀጥሎ የሚገኘውን ክፍል ሠራ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብ ኢያሪኮ ኸዓ ቐፂሉ ዘሎ ነደቑ፤ ዘኩር ወዲ ኣምሪውን ካብኡ ዝቕፅል ነደቐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብ ያሪኮ ኸአ ኣልጊቦም ነደቑ። ዛኩር ወዲ ኢምሪውን ኣልጊቡ ነደቐ። |