Nehemiah 3:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብድሕሪኡ፡ ኣሕዋቶም፡ ባዋይ ወዲ ሄናዳድ፡ ገዛኢ ፍርቂ ክፋል ኬሂላ፡ ተመልሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእርሱም በኋላ የቅዔላ ግዛት እኩሌታ ገዢ የኤንሐዳድ ልጅ ቤኒይና ወንድሞቹ ሠሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእርሱም በኋላ የቅዒላ ግዛት እኵሌታ አለቃ የኤንሐዳድ ልጅ በዋይ ወንድሞቹም አደሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእርሱም በኋላ ወንድሞቻቸው፥ የቅዒላ አውራጃ እኩሌታ ገዚ የሆነው የሔናዳድ ልጅ ባዋይ አደሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አፐ ካልያዋ ሄናዳዳ ናአይ፥ ቃኢላ ዎራዳ ላኤን ሻኩዋ ሞድያ ባዋይነ አ እሻቱ ግምቤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aappe kaalliyaawaa Henadaada na'ay, K'a'iila woradaa laa'entso shaakuwaa mooddiyaa Bawaayinne Aa ishatuu gimbbeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe kaalli dizayssa hankko attida Qi7ila woradas hekka bagga ayssiza Henadaade naa Bawey zaari ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ካሊ ዲዛይሳ ሃንኮ ኣቲዳ ቂኢላ ዎራዳስ ሄካ ባጋ ኣይሲዛ ሄናዳዴ ና ባዌይ ዛሪ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያፐ ካልድ ሄናዳዳ ናአይ፥ ቅኣላ ዎራዳስ ናምአን ባጋ ሃርያ ባው ግምብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyape kaallidi Henadaada na7ay, Qi7aala woradaas nam7antho bagga haariya Bawi gimbidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእርሱ ቀጥሎ ያለውን ክፍል ደግሞ የሌላው የቅዒላ አውራጃ እኩሌታ ገዥ የኤንሐዳድ ልጅ በዋይና በእርሱም ሥር የነበሩት የአገሩ ሰዎች መልሰው ሠሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም ቀጥሎ ያለውን ክፍል የሌላው የቀዒላ ወረዳ እኩሌታ ገዢ የሆነው የሔናዳድ ልጅ ባዋይ ሠራው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብድሕሪኡ በዋይ ወዲ ኤንሓዳድ፥ ሹም እታ ኻልአይቲ ፍርቂ ግዝኣት ቀዒላን ኣሕዋቱን ሓደሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብድሕሪኡ ኣሕዋቶም፡ ባዋይ ወዲ ሔናዳድ፡ ሓለቓ እታ ኻልአይቲ ፍርቂ ግዝኣት ቀዒላ ኣዐረዩ። |