Nehemiah 3:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ማልቅያ ወዲ ረቃብ፡ ሓላፊ ሓደ ኽፋል ቤት-ሓከሬም ግና፡ ነቲ ደገ ሓመድ ኣዐረዮ። ሃኒጹ ድማ ማዕጾታታን መዕጸዊታታን መጋረጃታታን ኣቖመ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቤትሐካሪምም ግዛት ገዢ የሬካብ ልጅ መልክያ ከወንድሞቹና ከልጆቹ ጋር የጕድፍ መጣያውን በር ሠራ፤ ከደነው፤ ሳንቃዎቹንም አቆመ፤ ቍልፎቹንና መወርወሪያዎቹንም አደረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቤትሐካሪምም ግዛት አለቃ የሬካብ ልጅ መልክያ የጕድፍ መጣያውን በር አደሰ፤ ሠራው፥ ሳንቃዎቹንም አቆመ፥ ቍልፎቹንና መወርወሪያዎቹንም አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቤትሐካሪም አውራጃ ገዢ የሬካብ ልጅ ማልኪያ “የፍግ በር” አደሰ፤ መልሶ ሠራው፥ በሮቹን አቆመ፥ ቁልፎቹንና መወርወሪያዎቹንም አበጀ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ረካባ ናአይ፥ ቤት-ሀካሬማ ዎራዳ ሞድያ ማልኪ ፕቱዋ ኦልያ ፐንግያ ግምቢያ ድርሳ ግምቤዳ። ፐንግያን ሳንቃ አደ፥ ሳንቃዉ ጎርድያ ምነ ም ገልስያ ኩልቡዋ ጊግሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Rekaaba na'ay, Beeti-Hakkareema woradaa mooddiyaa Malkkii Pituwaa Oliyaa Penggiyaa gimbbiyaa dirssaa gimbbeedda. Penggiyaan sank'k'aa aatsiide, sank'k'aw gorddiyaa mitsaanne mitsaa gelissiyaa kulbbuwaa giigisseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Beeti-Hakarime worada ayssiza Erekaabe naa Malkiyay, «Buura yeggiza gimbe penge» geetettizayssa zaari ooththides; qasse izas pengeta gelththides; pengetaska qulpenne kolatata gelththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤቲ-ሃካሪሜ ዎራዳ ኣይሲዛ ኤሬካቤ ና ማልኪያይ፥ «ቡራ ዬጊዛ ጊምቤ ፔንጌ» ጌቴቲዛይሳ ዛሪ ኦዴስ፤ ቃሴ ኢዛስ ፔንጌታ ጌልዴስ፤ ፔንጌታስካ ቁልፔኔ ኮላታታ ጌልዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ራካባ ናአይ፥ ቤት-ሀካሬማ ዎራዳ ሃርያ ማልከይ ፕቶ ፐንግያ ግምብስ። ኤንቲ ጎባነ ኤስድ፥ ሳንቃ አዶሶና፤ ሳንቃ ጎርድያ ካሱዋነ ካሱዋ ገልስያ ሳጋዩዋ ጊግስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Rakaaba na7ay, Beet-Hakareema woradaa haariya Malkey Pito Pengiya gimbis. Enti gobane essidi, sanqa aathidosona; sanqa gordiya kasuwanne kasuwa gelsiya sagaayuwa giigisidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የቈሻሻ መጣያ በር” ተብሎ የሚጠራው የቤት ሐካሪም አውራጃ ገዥ የሆነው የሬካብ ልጅ መልክያ መልሶ ሠራ፤ መልሶ ከሠራ በኋላም መዝጊያዎቹን፣ መቀርቀሪያዎቹንና መወርወሪያዎቹን በየቦታቸው አኖረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቤትሀካሬም ወረዳ ገዢ የሆነው የሬካብ ልጅ ማልኪያ የጒድፍ መጣያውን ቅጽር በር በማደስ ሠራ፤ በሮችን ገጠመ፤ ለበሮቹም ቊልፎችንና መወርወሪያዎችን አበጀ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መልክያ ወዲ ሬካብ፥ ሹም ቤትሃካሪም ከዓ ነቲ በሪ መደርበዪ ጐሓፍ ሓደሶ፤ ነዲቑውን መዓፁን መርሖታትን መሸጐሪታትን ገበረሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ማልክያ ወሲ ሬካብ፡ ሓላቓ ግዝኣት ቤት ሃካሬም ከአ ንደገ ጎዱፍ ኣዐየ። ንሱ ነደቖ መዓጹኡን መርሖታቱን መሸጎሪታቱን ከአ ገበሩሉ። |